የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
2.58K subscribers
6.11K photos
67 videos
60 files
1.7K links
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Download Telegram
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

  ወርሐዊ የባለትዳር አባላት ጉባኤ

''መንፈሳዊና ሕይወትና የጠባይ ለውጥ''

እሑድ ኅዳር 28/2018 ዓ.ም

  ከ5:00- 7:00

ጉባኤው በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ በእለቱ  ተገኝተው ቃለ እግዚአብሔርን ይመገቡ።

            የባለትዳር ጉባኤ

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
አባታችን ተክለ ሃይማኖት ‹‹…ከዚህ በኋላ መልአኩ ወደ ሰማይ አውጥቶ ከመጋረጃው ውስጥ አስገብቶ ከሥላሴ ዙፋን ፊት አቆመኝና ሰገድኩለት፡፡ ከዚያ አስቀድሞ በማላውቀው በሌላ ምስጋና አመሰገንኩት፡፡ ‛‛ተክለ ሃይማኖት ክፍልህ ከ24ቱ ካህናቶቼ ጋር ይሁን’’ የሚል ቃል ከዙፋኑ ውስጥ ወጣ፡፡

የወርቅ ጽና አምጥተው ሰጡኝና ከእነርሱ ጋር አንድነት አጠንሁ፡፡ ምስጋናዬ ከምስጋናቸው ጋር ልብሴም እንደልብሳቸው ሆነ፡፡ ፈጣሪዬንም በሦስትነቱ ተገልጦ አየሁት፡፡

የጻድቁ የአባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ጸሎትና በረከት በሁላችንም ላይ ይደር!!

             ገድለ ተክለሃይማኖት
''የእጮኝነት ጊዜ ''

             ክፍል - ሁለት

በመ/ር ያሬድ ጥላሁን

የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር 

ቅዳሜ  ኅዳር 27/2018 ዓ.ም ከምሽቱ  11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።

የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

  ወርሐዊ የባለትዳር አባላት ጉባኤ

  ''መንፈሳዊና ሕይወትና የጠባይ ለውጥ''

ዛሬ እሑድ ኅዳር 28/2018 ዓ.ም

  ከ5:00- 7:00

ጉባኤው በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ በእለቱ  ተገኝተው ቃለ እግዚአብሔርን ይመገቡ።

            የባለትዳር ጉባኤ

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
አማኑኤል ቸር አምላካችን

አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው።

ቅዱስ አማኑኤል አምላካችን ሐገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ጠብቅልን!!
የሐዘን መግለጫ

የሰንበት ት/ቤታችን የቀድሞ አባል የሆነችው እህታችን ወ/ሮ ሙናዬ በቀለ አርፋለች። ሥርዓተ ቀብሯን እናሳውቃለን አምላከ ቅዱስ ሚካኤል  የእህታችንን ነፍስ  ይማርልን ።

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ

“ሕያው ሁኖ የሚኖር ሞትንስ የማያይ ሰው ማን ነው ” መዝ.፹፰፥፵፰

የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው እህታችን ወ/ሮ ሙናዬ በቀለ ባደረባት ሕመም በሕክምና ስትረዳ ቆይታ ኅዳር 29 አርፋለች። የቀብር ሥነ ስርዓቷ የሚፈጸመው ማክሰኞ ኅዳር 30/2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 በአስኮ ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ  አባላት በመገኘት ቤተሰቦቿን እንድናጽናናቸው ይሁን። እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። 

አምላከ ቅዱስ ሚካኤል የእህታችንን ነፍስ  በአጸደ ገነት ያኑርልን ።

        የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
ለፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
የእህታችን ወ/ሮ ሙናዬ በቀለ ሥርዓተ ቀብር ላይ ልብሰ ስብሐት እንድንለብስ ዛሬ ኅዳር 30 ከቀኑ 5:00-7:00 ስለሚሰጥ ንብረት ክፍል እየመጣችሁ እንድትወስዱ የትራንስፖርት አገልግሎትም ስለተዘጋጀ እህታችንን በክብር እንድንሸኛት ይሁን።

አምላከ ቅዱስ ሚካኤል የእህታችንን ነፍስ በአጸደ ገነት ያኑርልን።

        የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ከደጅህ ስደርስ

ከደጅህ ስደርስ ልቤ ይመታል
ወደ ማደሪያህ ልቤ ተነስቷል
ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ ልቤ አንተን ይመኛል

ሕይወቴን ለአንተ ልሰጥ መጣሁኝ
ለኃጢያቴ ይቅርታ ከአንተ እሻለሁኝ
ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ መንገድን አሳየኝ

የአንተ መንገድ እጅግ ይከብዳል
የጽድቅ ፈተና ማለፍ ይጠይቃል
ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ ጥበቃህ ይደንቃል

ደካማ ብሆን በእራሴ ባልችለው
አንተ በእኔ ካለህ ድል አደርገዋለው
ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ አሸንፈዋለው

ከደጅህ ስደርስ ልቤ ይመታል
ወደ ማደሪያህ ልቤ ተነስቷል
ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ ልቤ አንተን ይመኛል