ክፍት የሥራ ማስታወቂያ
የጽ/ጽ/ሐ/ጎላ ቅ/ሚ/ቤ/ክ የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የስራ መደቦች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
የሥራ ቦታ ፡- የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
1.የሥራው ዓይነት፡- ጊዜያዊ የሕንጻ አስተዳደር
ተፈላጊ ችሎታ:- በማንኛውም የት/ት መስክ ዲፕሎማ እና ከዛ በላይ ያለው/ያላት
ብዛት:-1
2.የሥራው ዓይነት :-ጊዜያዊ የቤተ መጻህፍት ክፍል ኃላፊ
ተፈላጊ ችሎታ:- በስነ-መለኮት ወይም በማንኛውም ት/ት ዘርፍ ዲግሪ ያለው/ያላት
ብዛት:-1
3.የሥራው ዓይነት :-ጽዳት
ተፈላጊ ችሎታ:- 8ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ
ብዛት:- 1
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ ሲሆን
ለሁሉም የሥራ ዓይነቶች ደሞዝ በስምምነት
የሰ/ት/ቤት አገልጋይ የሆኑ ይበረታታሉ
የማመልከቻ ጊዜ:- ከዛሬ ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ10 (አስር) ቀናት
ለበለጠ መረጃ:- የሰ/ት/ቤቱ ጽ/ቤት 1ኛ ፎቅ ወይም በስልክ ቁጥር..
+251983753030
+251911458862
የጽ/ጽ/ሐ/ጎላ ቅ/ሚ/ቤ/ክ የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የስራ መደቦች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
የሥራ ቦታ ፡- የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
1.የሥራው ዓይነት፡- ጊዜያዊ የሕንጻ አስተዳደር
ተፈላጊ ችሎታ:- በማንኛውም የት/ት መስክ ዲፕሎማ እና ከዛ በላይ ያለው/ያላት
ብዛት:-1
2.የሥራው ዓይነት :-ጊዜያዊ የቤተ መጻህፍት ክፍል ኃላፊ
ተፈላጊ ችሎታ:- በስነ-መለኮት ወይም በማንኛውም ት/ት ዘርፍ ዲግሪ ያለው/ያላት
ብዛት:-1
3.የሥራው ዓይነት :-ጽዳት
ተፈላጊ ችሎታ:- 8ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ
ብዛት:- 1
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ ሲሆን
ለሁሉም የሥራ ዓይነቶች ደሞዝ በስምምነት
የሰ/ት/ቤት አገልጋይ የሆኑ ይበረታታሉ
የማመልከቻ ጊዜ:- ከዛሬ ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ10 (አስር) ቀናት
ለበለጠ መረጃ:- የሰ/ት/ቤቱ ጽ/ቤት 1ኛ ፎቅ ወይም በስልክ ቁጥር..
+251983753030
+251911458862
የጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዓመታዊ ክብረ በዓል ጥቅምት 14/2018ዓ.ም በፎቶ
የጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዓመታዊ ክብረ በዓል ጥቅምት 14/2018ዓ.ም በፎቶ (4)