የጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዓመታዊ ክብረ በዓል በደብራችን በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ዋለ ።
የጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ የተሠወሩበት ዓመታዊ ክብረ በዓል በዛሬው እለት ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም በደብራችን በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ የደብራችን ዋና አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃናት አዕምሮ ምስጋናው እና ሌሎችም የቤተክርስቲያናችን ሊቃውንት በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ዋለ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ የተሠወሩበት ዓመታዊ ክብረ በዓል በዛሬው እለት ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም በደብራችን በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ የደብራችን ዋና አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃናት አዕምሮ ምስጋናው እና ሌሎችም የቤተክርስቲያናችን ሊቃውንት በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ዋለ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የጻድቁ አቡነ አረጋዊ ዓመታዊ ክብረ በዓል 2018 ዓ.ም በደብራችን በፎቶ
''ትምህርተ ሃይማኖት ''
ክፍል ሁለት
በዲ/ን ሞገስ አብርሃም
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር
ዛሬ ቅዳሜ ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ክፍል ሁለት
በዲ/ን ሞገስ አብርሃም
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር
ዛሬ ቅዳሜ ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ክፍት የሥራ ማስታወቂያ
የጽ/ጽ/ሐ/ጎላ ቅ/ሚ/ቤ/ክ የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የስራ መደቦች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
የሥራ ቦታ ፡- የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
1.የሥራው ዓይነት፡- ጊዜያዊ የሕንጻ አስተዳደር
ተፈላጊ ችሎታ:- በማንኛውም የት/ት መስክ ዲፕሎማ እና ከዛ በላይ ያለው/ያላት
ብዛት:-1
2.የሥራው ዓይነት :-ጊዜያዊ የቤተ መጻህፍት ክፍል ኃላፊ
ተፈላጊ ችሎታ:- በስነ-መለኮት ወይም በማንኛውም ት/ት ዘርፍ ዲግሪ ያለው/ያላት
ብዛት:-1
3.የሥራው ዓይነት :-ጽዳት
ተፈላጊ ችሎታ:- 8ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ
ብዛት:- 1
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ ሲሆን
ለሁሉም የሥራ ዓይነቶች ደሞዝ በስምምነት
የሰ/ት/ቤት አገልጋይ የሆኑ ይበረታታሉ
የማመልከቻ ጊዜ:- ከዛሬ ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ10 (አስር) ቀናት
ለበለጠ መረጃ:- የሰ/ት/ቤቱ ጽ/ቤት 1ኛ ፎቅ ወይም በስልክ ቁጥር..
+251983753030
+251911458862
የጽ/ጽ/ሐ/ጎላ ቅ/ሚ/ቤ/ክ የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የስራ መደቦች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
የሥራ ቦታ ፡- የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
1.የሥራው ዓይነት፡- ጊዜያዊ የሕንጻ አስተዳደር
ተፈላጊ ችሎታ:- በማንኛውም የት/ት መስክ ዲፕሎማ እና ከዛ በላይ ያለው/ያላት
ብዛት:-1
2.የሥራው ዓይነት :-ጊዜያዊ የቤተ መጻህፍት ክፍል ኃላፊ
ተፈላጊ ችሎታ:- በስነ-መለኮት ወይም በማንኛውም ት/ት ዘርፍ ዲግሪ ያለው/ያላት
ብዛት:-1
3.የሥራው ዓይነት :-ጽዳት
ተፈላጊ ችሎታ:- 8ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ
ብዛት:- 1
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ ሲሆን
ለሁሉም የሥራ ዓይነቶች ደሞዝ በስምምነት
የሰ/ት/ቤት አገልጋይ የሆኑ ይበረታታሉ
የማመልከቻ ጊዜ:- ከዛሬ ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ10 (አስር) ቀናት
ለበለጠ መረጃ:- የሰ/ት/ቤቱ ጽ/ቤት 1ኛ ፎቅ ወይም በስልክ ቁጥር..
+251983753030
+251911458862