በዛሬው እለት እሑድ ሐምሌ 20/2017 ዓ.ም በሰ/ት/ቤታችን ባለትዳር ጉባኤ ክፍል የተዘጋጀው የጋብቻ በዓላችንን በጋራ እናክብር መርሐ ግብር ተከናወነ። በጉባኤው ላይ ከቀደምት የሰንበት ትምህርት ቤታችን ባለትዳር አባላት እስከ አሁን ድረስ ያሉ አዳዲስ ባለትዳሮችን ጨምሮ በርካታ አባላት የተገኙ ሲሆን በጉባኤው ላይ ለተገኙ አባላት በሙሉ የሥጦታ መርሐ ግብር ተከናውኗል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com