የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
2.62K subscribers
6.22K photos
67 videos
79 files
1.72K links
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Download Telegram
የሰንበት ትምህርት ቤታችን ማዕከላውያን ክፍል የምድብ አሸናፊ አባላት እና አስተባባሪዎች በዓለ ደብረዘይትን ምክንያት በማድረግ ወደ "ተስፋ አዲስ ፓረንትስ ቻይልድሁድ ካንሰር ድርጅት (ታፕኮ)"  በጎ አድራጎት ድርጅት የካንሰር ታማሚ ሕጻናትን በመሄድ  ጠይቀዋል::

በዚህም የሰ/ት/ቤታችን አባላት ለሕጻናቱ ዝማሬ፣ ቃለ እግዚአብሔር፣ ተውኔት፣ እንዲሁም በጨዋታ አጽናንተው ሕገ ወንጌልን ፈጽመው መጥተዋል።  ቅዱስ እግዚአብሔር ለታመሙ ሕጻናቱም ምሕረት ይላክልን።

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

           ወርኃዊ የባለትዳር አባላት ጉባኤ
            ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
የፊታችን እሑድ በእለተ ገብርሔር ከረፋዱ 5:30 ጀምሮ መርሐ ግብራችን የሚከናወን በመሆኑ ተገኝታችሁ የጉባኤው ተሳታፊ እንድትሆኑ ጥሪያችንን እናቀርባለን።

   ጉባኤው:- እሑድ መጋቢት 21/2017 ዓ.ም

                 ከ5:30- 7:00

መደበኛ ጉባኤኤያችንም በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ ባለመቅረት ተገኝተው ነፍስዎን በቃለ እግዚአብሔር  ያረስርሱ።

              የባለትዳር ጉባኤ

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የዌብሳይት ገጻችን  https://finotebirhan.com
#ሆሳዕና_በአርያም                                                                                                                      የ2017 ዓ.ም የሆሳዕና በዓል አዘጋጅ  የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ፍኖተ ብርሃንሰ/ት/ቤት                                                                                                           አገልግሎቱን ለመደገፍ ይህንን የቴሌግራም ቦት ይጠቀሙ @Finot12_bot        

#አቤቱ_እባክህ_አሁን_አድን!
''ምስጢረ ተክሊል''
     
          ክፍል አንድ
ከምስጢራት መካፈል
   በመ/ር ያሬድ ጥላሁን

የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር 

የፊታችን ቅዳሜ መጋቢት 20/2017 ዓ.ም ከምሽቱ  11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።

የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

           ወርኃዊ የባለትዳር አባላት ጉባኤ
            ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
የፊታችን እሑድ በእለተ ገብርሔር ከረፋዱ 5:30 ጀምሮ መርሐ ግብራችን የሚከናወን በመሆኑ ተገኝታችሁ የጉባኤው ተሳታፊ እንድትሆኑ ጥሪያችንን እናቀርባለን።

   ጉባኤው:- እሑድ መጋቢት 21/2017 ዓ.ም

                 ከ5:30- 7:00

መደበኛ ጉባኤኤያችንም በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ ባለመቅረት ተገኝተው ነፍስዎን በቃለ እግዚአብሔር  ያረስርሱ።

              የባለትዳር ጉባኤ

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የዌብሳይት ገጻችን  https://finotebirhan.com
ገብርኄር

ገብርኄር ማለት ቸር መልካም ታማኝ አገልጋይ ማለት ነው፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ  ታማኝ አገልጋይነትን ሲያስተምር

  "ወደ ሌላ አገር የሚሄድ ሰው ባሮቹን ጠርቶ ያለውን ገንዘብ ሰጣቸው ለእያንዳንዱ እንደ አቅሙ ለአንዱ አምስት መክሊት ሰጠው  ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ መክሊት ሰጠና ወደ ሌላ አገር ሄደ።
      አምስት መክሊት የተቀበለው ሰው ሄዶ ነገደበት ሌላም ተጨማሪ አምስት መክሊት አተረፈ፤  ሁለት መክሊት  የተቀበለውም ሰው ነግዶ ሌላ ሁለት መክሊት አተረፈበት።  አንድ መክሊት  የተቀበለው ሰው ግን ሄዶ ምድርን ቆፈረና ከጌታው የተቀበለውን መክሊት ቀበረው።

ከብዙ ዘመንም በኋላ የእነዚያ ባሮች ጌታ መጣ አምስት መክሊት የተቀበለውም ቀረበና ጌታ ሆይ፥ አምስት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ አምስት መክሊት አተረፍሁበት አለ።

ጌታውም መልካም፥ አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ በጥቂቱ ታምነሃልና በብዙ እሾምሃለሁ  ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው።

ሁለት መክሊት የተቀበለውም ባሪያ ቀርቦ ጌታ ሆይ፥ ሁለት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ ሁለት መክሊት አተረፍሁበት አለ።

  ጌታውም  መልካም፥ አንተ በጎ ታማኝ ባሪያ በጥቂቱ ታምነሃልና በብዙ እሾምሃለሁ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው።

አንድ መክሊት የተቀበለው ባሪያ ቀርቦ ጌታ ሆይ ካልዘራህበት የምታጭድ ካልበተንህበትም የምትሰበስብ ጨካኝ ሰው መሆንህን አውቃለሁ፤ፈራሁ ሄጄም መክሊትህን በምድር ቀበርሁት፤ እነሆ፥ መክሊትህ አለህ አለ።ጌታውም መልሶ እንዲህ አለው። አንተ ክፉና ሃኬተኛ ባሪያ፥ ካልዘራሁበት እንዳጭድ ካልበተንሁበትም እንድሰበስብ ታውቃለህን? ገንዘቤን ለለዋጮች አደራ ልትሰጠው በተገባህ ነበር፥.....እኔም መጥቼ ያለኝን ከትርፉ ጋር እወስደው ነበር።ስለዚህ መክሊቱን ውሰዱበት አሥር መክሊትም ላለው ስጡት ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል። የማይጠቅመውንም ባሪያ በውጭ ወዳለው ጨለማ አውጡት በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።
   ይህ መልዕክት ለሰው ልጆች በሙሉ ነው ለሁላችንም እንደየአቅማችን መክሊት ከጌታ ዘንድ ተሰጥቶናል በዚህ በተሰጠን መክሊት መጥተን ወርደን ለፍተን እግዚአብሔርን አገልግለን በተሰጠን ጸጋ ልናተርፍበት ጌታ በመጣ በተጠየቅን ጊዜ ይሄው አገልግሎቴ ያተረፍኩት ብለን የምናቀርበው የምንሰጠውን ዋጋ ይዞ መገኘት ያስፈልጋል።
   ቅዱስ እግዚአብሔር አምላካችን በተሰጠን መክሊት አትርፈን ገብርኄር የምንባል ያድርገን።

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የዌብሳይት ገጻችን  https://finotebirhan.com