የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
2.62K subscribers
6.23K photos
67 videos
79 files
1.72K links
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Download Telegram
''ልዩ የልደት መርሐ ግብር''

የፊታችን አርብ ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤታችን ከጥቁር አንበሳ ጊቢ ጉባኤ ጋር በመተባበር ልዩ የበዓለ ልደት መርሐ ግብር ያዘጋጀ በመሆኑ ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ በስብከተ ወንጌል አዳራሽ በመገኘት የመርሐ ግብሩ ታዳሚ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል።

የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ!

"ዮም ሰማያዊ በጎል ሰከበ ለዘተወልደ እምቅድስት ድንግል ርእይዎ ኖሎት አእኰትዎ መላእክት፤
እነሆ ዛሬ ሰማያዊውን በበረት የተኛውንና ከቅድስት ድንግል ማርያም የተወለደውን እረኞች አዩት መላእክትም አመሰገኑት።"

 
እነሆ አራቱም ክፍላት
   📌ሕፃናት ክፍል
   📌ማዕከላውያን ክፍል
   📌ወጣት ክፍል
   📌ባለ ትዳር ክፍል የሚገኙበት
     ልዩ የዝማሬ ቀን
      በልደተ ክርስቶስ
ታኅሣሥ 29/2017 ዓ.ም


ቦታ፦ በስብከተ ወንጌል አዳራሽ
ሰዓት፦ ከ 10-12 ሰዓት


ይህንንም የመዳኛችን መጀመሪያ ቀን ሁላችንም በበዓሉ ቀን በቤተክርስትያን በመገኘት አምላካችንን በማመስገን እናክብረው።

ሲመጡ 2 ጧፍ አንዱ መባችን ይሆንና ሌላኛውን እናበራው ዘንድ ይዛችሁ ተገኙ።

ማስታወሻ፦ ከርቀት ቦታ የሚመጡ አባላት ስለሚኖሩና ሲመለሱ ትራንስፖርት ሊቸገሩ ስለሚችሉ በተባለው ሰዓት እንጀምር ዘንድ ሰዓት አክብረን እንምጣ።


     የመዝሙር አገልግሎት እና የዜማ     
          ትምህርቶች ሥልጠና ክፍል


ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ታኅሣሥ ሃያ አራት በዚህች ዕለት ጌታችን በቃሉ ''ሐዲስ ሐዋርያ'' ብሎ የሾማቸው የኢትዮጵያ ብርሃኗ የሆኑ የደብረ ሊባኖሱ ጻድቅ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ልደታቸው ነው፡፡

እግዚአብሔር አምላካችን ለኢትዮጵያ ሐዲስ ሐዋርያ አድርጎ የመረጣቸው ጻድቁ አባታችን ተክለ ሃይማኖት በሊቀ መላእክት በቅዱስ ሚካኤል አብሳሪነት ከአባታቸው ከካህኑ ጸጋ ዘአብና ከእናታቸው ከቅድስት እግዚእ ኀረያ መጋቢት 24 ቀን ተፀንሰው ታኅሣሥ 24 ቀን 1197 ዓ.ም ተወለዱ፡፡ ጻድቁ በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው ‹‹አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ›› ማለትም ‹‹አንዱ አብ ቅዱስ ነው አንዱ ወልድ ቅዱስ ነው አንዱ መንፈስ ቅዱስ ቅዱስ ነው›› በማለት የፈጠራቸውን አምላክ አመስግነውታል፡፡ ወላጆቻቸውም ስማቸውን ፍሥሐ ጽዮን አሏቸው፡፡ ይኸውም የጽዮን ተድላዋ ደስታዋ ማለት ነው፡፡

ከጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት ረድኤት በረከት ያሳትፈን።

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለበዓለ ልደት ጌታችን የተወለደበት ቦታን የከብቶቹን በረት በተለያየ ሳይዝ(መጠን) ሰርተን አዘጋጅተን እየጠበቅናችሁ ነው።  ትክክለኛ የቤ/ክ አስተምህሮ ጌታችን የተወለደው በበረት ነው ዛፍ መቁረጥም ሆነ ሌላ ሌላ ነገር አያስፈልግም ያዘጋጀንልዎትን

  .    ትልቁን በረት-   1200 ብር
  .  መካከለኛ በረት-  700 ብር
  .   ትንሹን በረት -     600 ብር      
በመግዛት በዓሉን ያክብሩ የእኛንም አገልግሎት ይደግፉ።

የጽ/ጽ/ሐ/ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ልማት ክፍል

   አድራሻ:- ከኢሚግሬሽን ከፍ ብሎ ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ግቢ ውስጥ

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ እያልን የሰንበት ትምህርት ቤታችን የበጎ አድራጎት ክፍል በዓሉን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ የልግስና መርሐ ግብር ስላዘጋጀ ከላይ ያያዝነውን ፓኬጅ በማንበብ የአቅማችሁን ድጋፍ ታደርጉ ዘንድ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።

ለበለጠ መረጃ:- 0931 14 44 44
0913 29 44 30
0977 09 50 15

የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት በጎ አድራጎት

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ!

"ዮም ሰማያዊ በጎል ሰከበ ለዘተወልደ እምቅድስት ድንግል ርእይዎ ኖሎት አእኰትዎ መላእክት፤
እነሆ ዛሬ ሰማያዊውን በበረት የተኛውንና ከቅድስት ድንግል ማርያም የተወለደውን እረኞች አዩት መላእክትም አመሰገኑት።"

 
እነሆ አራቱም ክፍላት
   📌ሕፃናት ክፍል
   📌ማዕከላውያን ክፍል
   📌ወጣት ክፍል
   📌ባለ ትዳር ክፍል የሚገኙበት
     ልዩ የዝማሬ ቀን
      በልደተ ክርስቶስ
ታኅሣሥ 29/2017 ዓ.ም


ቦታ፦ በስብከተ ወንጌል አዳራሽ
ሰዓት፦ ከ 10-12 ሰዓት


ይህንንም የመዳኛችን መጀመሪያ ቀን ሁላችንም በበዓሉ ቀን በቤተክርስትያን በመገኘት አምላካችንን በማመስገን እናክብረው።

ሲመጡ 2 ጧፍ አንዱ መባችን ይሆንና ሌላኛውን እናበራው ዘንድ ይዛችሁ ተገኙ።

ማስታወሻ፦ ከርቀት ቦታ የሚመጡ አባላት ስለሚኖሩና ሲመለሱ ትራንስፖርት ሊቸገሩ ስለሚችሉ በተባለው ሰዓት እንጀምር ዘንድ ሰዓት አክብረን እንምጣ።


     የመዝሙር አገልግሎት እና የዜማ     
          ትምህርቶች ሥልጠና ክፍል


ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ውድ የጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚ/ቤ/ክ የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት አባላት እና ወዳጆች 

የ2017 ዓ.ም. የገና(የልደት) በዓል ሥጦታን ለምታሰሩት ህንጻ ማጠናቀቂያ የሚሳተፉበት ዘመቻን እስከ ገና ድረስ እናደርጋለን። እነሆ  ለሰንበት ትምህርት ቤታችን  ፍቅራችንን ለመግለጽ ጊዜው አሁን ነው። ሰብአ ሰገል ለተወለደው ንጉስ አምሐን(ሥጦታን) እንዳበረከቱለት እናንተም የጌታችንን ልደት ምክንያት በማድረግ ለሰ/ት/ቤታችን ሕንጻ ማስፈጸሚያ የሚሆን ሥጦታችሁን

የወርቅ ሥጦታ - 1500- 2000 ና ከዚያ በላይ
የዕጣን ሥጦታ - ከ1000- 1500 ብር
የከርቤ ሥጦታ - ከ500-1000 ብር

እንድታስገቡ (እንድትለግሱ)በተወለደው አምላክ  ስም ጥሪያችንን እናቀርባለን::

አምሐ ብላችሁ በመጻፍ

1000375969533
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
51281930205011
      ዳሽን ባንክ

የፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት ሕንጻ አሰሪ


ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን::
    
         ስለ መጽሐፉ አጭር ገለፃ

    ይህ የሥልጠና መጽሐፍ በዉስጡ አራት እጅግ ጠቃሚ ሥልጠናዎችን በዉስጡ የያዘ ነዉ፡፡   እነርሱም:-

- ምክር በእንተ ጥናት (የጥናት ዘዴ)
- የጊዜ አጠቃቀም
- ለዛ ያለዉ ንግግር አቀራረብ
- ዉጤታማ ስብሰባ

           * ስለ መጽሐፉ ርእስ

"መጽሔት" የሚለው ቃል ግእዝ ሲሆን ፍቺው የጠራ መስታወት ነው፡፡ "ብልኀት" የሚለው ቃልም ግእዝ ሲሆን በቁሙ ሲፈታም መስላት፣ መፍጠን ሲሆን ብልኅነትን እና የሰላ አእምሮን የሚገልጽ ነው::

ይህም መጽሐፍ የሚያተኩርባቸው አራት አርእስተ ጉዳዮችን እንደ መስታወት በጠራ አማርኛ ገልጾ አንባቢውን በእነዚህ ጉዳዮች ላይ የሰላ መረዳት እንዲኖረው ስለሚያደርግ ስያሜው መጽሔተ ብልኀት ሊሆን ችሏል፡፡

    የመጽሔቱ የሽያጭ ዋጋ-100 ብር ስለሆነ
ሁላችሁም በመግዛት ልጆቻችን እንዲጠቀሙበት እናድርግ።

"የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።"
                       2ኛ.  ጢሞ. 3 ፥16-17

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የሰንበት ት/ቤታችን ሕጻናት ክፍል የጌታችን የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ በጎጆ የሕሙማን ማረፊያ በመገኘት የእንኳን አደረሳችሁ መርሐግብር አካሂደዋል።

  እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ።

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com