የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
2.62K subscribers
6.23K photos
67 videos
79 files
1.72K links
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Download Telegram
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

           ልዩ  የባለትዳር አባላት ጉባኤ
            ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
ማኀበራዊ ሚዲያ እና ቤተሰብ በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ይህ ጉባኤ ባለፉት ሁለት ተከታታይ ወር ሲሰጥ የነበረ ሲሆን ክፍል ሶስት (የመጨረሻውን) ክፍል እሑድ ታኅሳስ 20/2017 ዓ.ም ማጠቃለያ ጉባኤያችን የሚዘጋጅ በመሆኑ እንዳያመልጥዎት እንዳይቀሩ።

   ጉባኤው:- እሑድ ታኅሳስ 20/2017 ዓ.ም

                 ከ5:30- 7:00 ድረስ ይከናወናል
በዕለቱ የጥምቀት ጥናት ይኖራል።

መደበኛ ጉባኤያችንም በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ ባለመቅረት ተገኝተው ነፍስዎን በቃለ እግዚአብሔር  ያረስርሱ።

              የባለትዳር ጉባኤ

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የዌብሳይት ገጻችን  https://finotebirhan.com
እንዴት አላችሁ እንኳን ለአባታችን ለአቡነ ኪሮስ ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሰን አደረሳችሁ የዘጠነኛ ሳምንት ንባብ የሉቃስ ወንጌልን በጥሞና እና በመረጋጋት እያነበቡ እንደሆነ እንረዳለን ንባቡን ባለማቋረጥ ይቀጥሉ።በዚያውም እስቲ ካነበቡት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ እነዚህን ጥያቄዎች ከማርቆስ ወንጌል በማስታወሰ ለራስዎ ይመልሱ ።
1.መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ያጠምቅ የነበረው የምን ጥምቀት ነው

2. ኢየሱስ ክርስቶስ ኃጢአትን ይቅር የማለት ሥልጣኑን ያሳየው እንዴት ነው?

3. ሰንበትን በተመለከተ በኢየሱስ ክርስቶስና በፈሪሳውያን መካከል ያለው የሀሳብ ልዩነት ምንድነው?

4. በእሾህ መካከል ወደቀ እሾህሜ ወጣና ዐነቀው ፍሬም አልሰጠም። ያለው ትርጓሜው ምንድነው?

5. ብዙ መሬት በሌለበት በጭንጫ ላይ ወደቀና ጥልቅ መሬት ስላልነበረው ወዲያው በቀለ፤ ፀሓይም ሲወጣ ጠወለገ ሥርም ስላልነበረው ደረቀ።
ያለው ተርጓሜው ምንድነው ?

6. ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልብሴን የዳሰሰው ማን ነው ያለው ለምንድነው?

7. ከሰው የሚወጣው ሰውን የሚያረክስ ክፉ ሀሳብ ብሎ የዘረዘራቸው ምን ምን ናቸው


8. ጌታ ጴጥሮስን ገሠጸውና፦ወደ ኋላዬ ሂድ አንተ
ሰይጣን የሰውን እንጂ የእግዚአብሔርን ነገር አታስብምና። ያለው ለምንድነው?

9. ሐዋርያት ጌታን አጋንንቱን ማውጣት ያልቻልነው ለምንድነው ብለው በጠየቁት ጊዜ የመለሰላቸው መልስ ምንድነው

10. ጌታችን ደቀመዛሙርቱን ከእናንተ መኃል ታላቅ ለመሆን የሚወድ ምን ያድርግ አላቸው?

11. የካህናት አለቃዎችና ጻፊዎች ሽማግሌዎችም ወደ ጌታ መጥተው፦ እነዚህን በምን ሥልጣን ታደርጋለኽ? ወይስ እነዚህን ለማድረግ ይህን ሥልጣን ማን ሰጠኽ? ባሉት ጊዜ መልሱ ምን ነበር?

12. ኢየሱስ ለቄሣር ግብር መክፈልን በተመለከተ ለተነሱት ጥያቄዎች ምላሽ የሰጠው እንዴት ነው?


13. ኢየሱስ ስለ መጨረሻው ዘመን ምን ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል?

14. ጌታ ወደ አንድ ቦታ መሄድ ሲፈልግ ዘወትር ከሌሎች ሐዋርያት  መርጦ ይዟቸው የሚሄደው  ሶስቱ ሐዋርያት እነማን ናቸው?

15.  የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ የነበረ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገብቶ የኢየሱስን ሥጋ የለመነው ማን ይባላል?

16. ጌታችንን ሽቱ ለመቀባት ወደ መቃብር ቦታው የመጡት ሴቶች ማን ማን ናቸው?
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ለውድ የቴሌግራም ቻናላችን ተከታታዮች በሙሉ

እንደ እግዚአብሔር አምላክ መልካም ፈቃድ ከበዓለ ቅዱስ ሚካኤል ታኅሣሥ 12 /2017 ዓ.ም ጀምሮ የየዕለቱን ስንክሳር በአጫጭሩ ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን::
    
         ስለ መጽሐፉ አጭር ገለፃ

    ይህ የሥልጠና መጽሐፍ በዉስጡ አራት እጅግ ጠቃሚ ሥልጠናዎችን በዉስጡ የያዘ ነዉ፡፡   እነርሱም:-

- ምክር በእንተ ጥናት (የጥናት ዘዴ)
- የጊዜ አጠቃቀም
- ለዛ ያለዉ ንግግር አቀራረብ
- ዉጤታማ ስብሰባ

           * ስለ መጽሐፉ ርእስ

"መጽሔት" የሚለው ቃል ግእዝ ሲሆን ፍቺው የጠራ መስታወት ነው፡፡ "ብልኀት" የሚለው ቃልም ግእዝ ሲሆን በቁሙ ሲፈታም መስላት፣ መፍጠን ሲሆን ብልኅነትን እና የሰላ አእምሮን የሚገልጽ ነው::

ይህም መጽሐፍ የሚያተኩርባቸው አራት አርእስተ ጉዳዮችን እንደ መስታወት በጠራ አማርኛ ገልጾ አንባቢውን በእነዚህ ጉዳዮች ላይ የሰላ መረዳት እንዲኖረው ስለሚያደርግ ስያሜው መጽሔተ ብልኀት ሊሆን ችሏል፡፡

    የመጽሔቱ የሽያጭ ዋጋ-100 ብር ስለሆነ
ሁላችሁም በመግዛት ልጆቻችን እንዲጠቀሙበት እናድርግ።

"የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።"
                       2ኛ.  ጢሞ. 3 ፥16-17

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ሰላም ለከ ዐቃቤ ቅዱሳን እምተሀውኮ፤
ወለፀረ ነፍሶሙ ዘሞቃሕኮ፤
አመ መጽአ ወልድ በአፈ ነቢያት ተሰቢኮ፤
ከመ ያስተፋኑ ሐራ መልአኮ፤
እስከ ምጽንዓት ኃምስ ሚካኤል ተለውኮ።

ቅዱሳንን ከልብ መታወክ የምትጠብቃቸው የነፍሳቸውንም ጠላት አስረህ የምታስጨንቀው ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ ሰላም እልኻለሁ።
    በቅዱሳን ነቢያት አንደበት ትንቢት የተነገረለት እግዚአብሔር ወልድ ወደዚህ ዓለም በመጣ ጊዜ ጭፍራ አለቃውን አጅቦ እንዲሸኝ አንተም እስከ አምስቱ ሰማያት ድረስ ተከተልኸው።


ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

           ልዩ  የባለትዳር አባላት ጉባኤ
            ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
ማኀበራዊ ሚዲያ እና ቤተሰብ በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ይህ ጉባኤ ባለፉት ሁለት ተከታታይ ወር ሲሰጥ የነበረ ሲሆን ክፍል ሶስት (የመጨረሻውን) ክፍል እሑድ ታኅሳስ 20/2017 ዓ.ም ማጠቃለያ ጉባኤያችን የሚዘጋጅ በመሆኑ እንዳያመልጥዎት እንዳይቀሩ።

   ጉባኤው:- እሑድ ታኅሳስ 20/2017 ዓ.ም

                 ከ5:30- 7:00 ድረስ ይከናወናል
በዕለቱ የጥምቀት ጥናት ይኖራል።

መደበኛ ጉባኤያችንም በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ ባለመቅረት ተገኝተው ነፍስዎን በቃለ እግዚአብሔር  ያረስርሱ።

              የባለትዳር ጉባኤ

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የዌብሳይት ገጻችን  https://finotebirhan.com
የሰንበት ትምህርት ቤታችን የማዕከላውያን ክፍል አባላት ወላጆች በልጆቻቸው ዙሪያ ከሰ/ት/ቤታችን ጋር ውይይት አከናወኑ።

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን::
    
         ስለ መጽሐፉ አጭር ገለፃ

    ይህ የሥልጠና መጽሐፍ በዉስጡ አራት እጅግ ጠቃሚ ሥልጠናዎችን በዉስጡ የያዘ ነዉ፡፡   እነርሱም:-

- ምክር በእንተ ጥናት (የጥናት ዘዴ)
- የጊዜ አጠቃቀም
- ለዛ ያለዉ ንግግር አቀራረብ
- ዉጤታማ ስብሰባ

           * ስለ መጽሐፉ ርእስ

"መጽሔት" የሚለው ቃል ግእዝ ሲሆን ፍቺው የጠራ መስታወት ነው፡፡ "ብልኀት" የሚለው ቃልም ግእዝ ሲሆን በቁሙ ሲፈታም መስላት፣ መፍጠን ሲሆን ብልኅነትን እና የሰላ አእምሮን የሚገልጽ ነው::

ይህም መጽሐፍ የሚያተኩርባቸው አራት አርእስተ ጉዳዮችን እንደ መስታወት በጠራ አማርኛ ገልጾ አንባቢውን በእነዚህ ጉዳዮች ላይ የሰላ መረዳት እንዲኖረው ስለሚያደርግ ስያሜው መጽሔተ ብልኀት ሊሆን ችሏል፡፡

    የመጽሔቱ የሽያጭ ዋጋ-100 ብር ስለሆነ
ሁላችሁም በመግዛት ልጆቻችን እንዲጠቀሙበት እናድርግ።

"የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።"
                       2ኛ.  ጢሞ. 3 ፥16-17

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
እንዴት ሰንብታችኋል የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ እያተከታተላችሁ እንደሆነ እናምናለን ንባብ ከተጀመረበት ጊዜ አንሰቶ ሳናቋረጥ ያነበበን የሉቃስ ወንጌል የመጨረሻ ክፍል ላይ ደረሰን ማለት ነው አሁንም ማንበባችንን እንቀጥል መልካም የንባብ ጊዜ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ልዩ የጉባኤ ጽዮን መርሐ ግብር ታኅሣሥ 16/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:00 በደብራችን አውደ ምሕረት እንድትገኙ በክብር ተጋብዛችኋል ።

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com