የሕጻናት እና ማዕከላውያን ጉዞ ነሐሴ 23/2013 ዓ.ም
በሠላም ደረሰው ከገዳማውያኑም በረከት ተቀብለው መጥተዋል
በቀጣይ ሳምንት በጉጉት የሚጠበቀው የወጣት ጉዞ 3መኪና የሞላ ሲሆን ያልከፈላችሁ አባላት በተቻለ መጠን ተዘጋጅተን እነጠብቅዎት ዘንድ ክፍያ ይፈጽሙ
የጉዞ ብር 250
በሠላም ደረሰው ከገዳማውያኑም በረከት ተቀብለው መጥተዋል
በቀጣይ ሳምንት በጉጉት የሚጠበቀው የወጣት ጉዞ 3መኪና የሞላ ሲሆን ያልከፈላችሁ አባላት በተቻለ መጠን ተዘጋጅተን እነጠብቅዎት ዘንድ ክፍያ ይፈጽሙ
የጉዞ ብር 250
ደረሰ ደረሰ ዓመታዊ የወጣት ጉዞ #5ቀን ብቻ ቀረው
👉መኪናዎች እየሞሉ ነው
👉ዛሬ ማክሰኞ ለመዝሙር ጥናት ዛሬ ስትመጡ ክፍያ ይዛችሁ ነው
👉አሁን ባለን መረጃ 3መኪና ሞልቷል ሁላችንም እንሄድ ዘንድ ክፍያ ያልፈፀምን አባላት ዛሬና ነገ እስከ አርብ የመጨረሻ መኪና ለመሙላት ስላሰብን መረጃውን ሼር በማድረግ ላልሰሙት እናሰማ
👉 የጉዞ መሄጃ ቀን: እሁድ ነሐሴ 30
👉 መነሻ: ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ
👉 የጉዞ ዋጋ: 250ብር
👉 ለባለ ትዳር ልዩ ቅናሽ ተዘጋጅቷል
መልካም ቀን
👉መኪናዎች እየሞሉ ነው
👉ዛሬ ማክሰኞ ለመዝሙር ጥናት ዛሬ ስትመጡ ክፍያ ይዛችሁ ነው
👉አሁን ባለን መረጃ 3መኪና ሞልቷል ሁላችንም እንሄድ ዘንድ ክፍያ ያልፈፀምን አባላት ዛሬና ነገ እስከ አርብ የመጨረሻ መኪና ለመሙላት ስላሰብን መረጃውን ሼር በማድረግ ላልሰሙት እናሰማ
👉 የጉዞ መሄጃ ቀን: እሁድ ነሐሴ 30
👉 መነሻ: ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ
👉 የጉዞ ዋጋ: 250ብር
👉 ለባለ ትዳር ልዩ ቅናሽ ተዘጋጅቷል
መልካም ቀን
https://youtu.be/wP4SUWfZk_k ሰብስራይብ የሚለውን ተጭነው ይጠብቁን ሙሉውን ለማየት ቅምሻውን ተጋበዙልን
YouTube
አርቲስቶቻችን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ሥነ-ጽሑፍ ሲያቀርቡ.. አለማየሁ፣ መስከረምና መጋቤ ሐዲስ እሸቱ...
በቅርቡ ሙሉ ቪዲዮ ይለቀቃል ሰብስክራይብ የሚለውን በመጫን ይጠብቁን
በቅርብ ቀን
በቅርብ ቀን
የጉዞ ክፍያ በአካል መክፈል ላልቻላችሁ
==:====+========
👉 ለባለ ትዳር 400ብር
👉 ለተማሪ 200ብር
👉 ለወጣት አባላት 250ብር
ከዚህ በታች ባለው አካውንት ማስገባት እና ሪሲቱን በመያዝ እሁድ 12:00 ላይ ጎላ እንገኝ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ CBE 1000304301598
Name: Dereje Ebissa and/or Alemayehu Dawit and/or Rut Moges
==:====+========
👉 ለባለ ትዳር 400ብር
👉 ለተማሪ 200ብር
👉 ለወጣት አባላት 250ብር
ከዚህ በታች ባለው አካውንት ማስገባት እና ሪሲቱን በመያዝ እሁድ 12:00 ላይ ጎላ እንገኝ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ CBE 1000304301598
Name: Dereje Ebissa and/or Alemayehu Dawit and/or Rut Moges
ማስታወቂያ
የጉዞ ክፍያ በአካል መክፈል ላልቻላችሁ
==:====+========
👉 ለባለ ትዳር 400ብር
👉 ለተማሪ 200ብር
👉 ለወጣት አባላት 250ብር
ከዚህ በታች ባለው አካውንት ማስገባት እና ሪሲቱን በመያዝ እሁድ 12:00 ላይ ጎላ እንገኝ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ CBE 1000304301598
Name: Dereje Ebissa and/or Alemayehu Dawit and/or Rut Moges
የጉዞ ክፍያ በአካል መክፈል ላልቻላችሁ
==:====+========
👉 ለባለ ትዳር 400ብር
👉 ለተማሪ 200ብር
👉 ለወጣት አባላት 250ብር
ከዚህ በታች ባለው አካውንት ማስገባት እና ሪሲቱን በመያዝ እሁድ 12:00 ላይ ጎላ እንገኝ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ CBE 1000304301598
Name: Dereje Ebissa and/or Alemayehu Dawit and/or Rut Moges
የፊታችን እሁድ የጉዞ ቀን ነው
👉 ቀን: 30/12/2013 ዓ.ም
👉 መነሻ ቦታ: ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ
👉 መነሻ ሰዓት: 12:00 ሰዓት
ሁላችንም ተገኝተን በረከትን እንካፈል ዘንድ ተጋብዘናል።
መልከም ቀን
👉 ቀን: 30/12/2013 ዓ.ም
👉 መነሻ ቦታ: ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ
👉 መነሻ ሰዓት: 12:00 ሰዓት
ሁላችንም ተገኝተን በረከትን እንካፈል ዘንድ ተጋብዘናል።
መልከም ቀን
👉 ነገ እሁድ ቀጠሮዋችን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ይሁን
👉 በዓመቱ የሚጠበቀውን የሰንበት ት/ቤት ጉዟችንን እናካሂዳለን
👉 የነገ ሰው ይበለን
👉 በዓመቱ የሚጠበቀውን የሰንበት ት/ቤት ጉዟችንን እናካሂዳለን
👉 የነገ ሰው ይበለን
#ጳጒሜን_1
ጳጉሜን አንድ በዚህች ቀን እና #ቅዱስ_ዮሐንስ_መጥምቅ የታሰረበት፣ #የዑቲኮስ_ሐዋርያና #ቀሲስ_አባ_ብሶይ የእረፍታቸው መታሰቢያ ነው።
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
#ቅዱስ_ዮሐንስ_መጥምቅ
ጳጒሜን አንድ ቀን በዚህች ዕለት ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ወደ እሥር ቤት ገብቷል። ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ፦ ንጉሡ ሔሮድስ የወንድሙን የፊልጶስን ሚስት ሔሮድያዳን በማግባቱና በመሰል ክፋቶቹ ቅዱስ ዮሐንስ ይገስጸው ነበር። ቅዱስ ዮሐንስ "መምሕር ወመገስጽ ዘኢያደሉ ለገጽ" "ፊት አይቶ የማያዳላ" ነውና ገሰጸው።
ሔሮድስ ቅዱሱን ይፈራው ያከብረውም ነበር። በኋላ ግን ፈቃደ ሥጋው ስላየለበት በተለይ ደግሞ ከሰባት ቀናት በኋላ ልደቱን ሲያከብር እንዳይረብሸው በመስጋት በዚህች ቀን በወታደሮቹ አስይዞ እሥር ቤት ውስጥ
ጥሎታል። ለሰባት ቀናት በጨለማ ውስጥ አሥሮ መስከረም 2 ቀን አስቆርጦታል።
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
#ቅዱስ_ዑቲኮስ_ሐዋርያ
በዚህች ቀን የወንጌላዊ ዮሐንስ ረድእ ሐዋርያና ሰማዕት የከበረ ዑቲኮስ አረፈ ።
ይህም ቅዱስ ወንጌላዊ ዮሐንስን ሲያገለግለውና ሲታዘዘው ኖረ። ከዚያም ከሐዋርያ ጳውሎስ ጋራ ሔደ እርሱም የክብር ባለቤት በሆነ በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰም እንዲሰብክ አዘዘው በአረማውያንና በዮናናውያንም መካከል ሰበከ። የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስንም ወደማወቅ ብዙዎችን መለሳቸው የክርስትና ጥምቀትንም አጠመቃቸው።
የጣዖታት ቤቶችን አፍርሶ አብያተ ክርስቲያናትን ሠራ። ከከሀድያንም ብዙ መከራ ደረሰበት መታሠርና ብዙ ቀኖች ግርፋቶችን በመቀበል፤ የእግዚአብሔርም መልአክ ወደ እሥር ቤት ከምግብ ጋር መጥቶ ይመግበዋል።
ከዚህም በኋላ ከእሳት ውስጥ ጣሉት እሳቱም ከቶ አልነካውም ሁለተኛም ለአንበሶች ጣሉት እነርሱም እንደ በጎች ሆኑለት። ከዚህም በኋላ ወደቍስጥንጥንያ ሀገር ሔደ። ሲሔድም የእግዚአብሔር መልአክ ይመራውና ያጸናናው ነበር ተጋድሎውንም ፈጽሞ በበጎ ሽምግልና ወደ እግዚአብሔር ሔደ።
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
#ቀሲስ_ብሶይ_ሰማዕት
በዚችም ቀን የአባ ሖር ወንድም ቀሲስ ብሶይ በሰማዕትነት ሞተ። ይህም ቅዱስ ከአንፆኪያ አገር ክብር ካላቸው ወገኖች ውስጥ ነው ስለ ዕውቀቱና ስለ ሃይማኖቱ ጽናት ቅስና ተሾመ።
ወንድሙ አባ ሖርና እናቱ ወደ ግብጽ አገር ሔደው በሰማዕትነት ከሞቱ በኋላ እርሱም ተነሥቶ ወደ እስክንድርያ ሥጋቸውን ያይ ዘንድ ሔደ። ገንዘቡን ሁሉ ለድኆች ሰጠ ከሦስት እንጀራና ከሚመረጐዛት ከአንዲት የሰኔል በትር በቀር ምንም አልያዘም ነበር።
ወደ እስክንድርያ አገርም በደረሰ ጊዜ የዘመዶቹ በድን ወዳለበት ሰዎች መርተው አደረሱት የእናቱንና የወንድሙንም ሥጋ በአየ ጊዜ ከእርሳቸው ስለ መለየቱ መሪር ልቅሶን አለቀሰ። ከዚህም በኋላ ወደ መኰንኑ ሒዶ በፊቱ ቁሞ በክብር ባለቤት በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ታመነ።
ለመኰንኑም የአባ ሖር ወንድም እንደሆነ ነገሩት መኰንኑም ታላቅ የደንጊያ ምሰሶ በሆዱ ላይ እንዲአቆሙበት አዘዘ ይህንንም በአደረጉበት ጊዜ ነፍሱን በእግዚአብሔር እጅ ውስጥ ሰጠ።
ከዚህም በኋላ ደግሞ ሥጋውን ከወንድሙና ከእናቱ ሥጋ ደግሞ ቍጥራቸው ሰማንያ ስምንት ከሆነ ከሌሎች ሰማዕታት ሥጋ ጋር በአንድነት ያቃጥሉ ዘንድ መኰንኑ አዘዘ ወደ እሳት በጨመሩአቸውም ጊዜ ከቶ እሳቱ አልነካቸውም።
ምዕመናን ሰዎችም መጥተው የከበሩ የአባ ሖርንና የወንድሙ የአባ ብሶይን የእናታቸውንም ሥጋ ወሰዱ። ሀገሯ ዲብቅያ የሚባል የቅድስት ዳሞንንም ሥጋ፣ ሀገሩ በረሞን የሚባል የቅዱስ ቢማኮስንም ሥጋ፣ ጡልያ ከሚባል አገር የመጣ የውርሱኑፋን ሥጋም፣ አብስላሲ ወደሚባል አገር እስከሚያደርሷቸው በመርከብ ጫኗቸው። የስደቱ ወራት እስከሚፈጸም አክብረው ወስደው በመልካም ቦታ አኖሩዋቸው።
ከዚህም በኋላ አብያተ ክርስቲያን ተሠርቶላቸው ሥጋቸውን በውስጣቸው አኖሩ ከእርሳቸውም ተአምራት ተገለጡ ለሕሙማንም ፈውስ ሆኑ።
ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በእኒህ ቅዱሳን ሰማዕታት ጸሎት ይማረን በረከታቸውም ከእኛ ጋራ ትኑር ለዘላለሙ አሜን።
https://t.me/finotebirhan12
https://t.me/finotebirhan12
https://t.me/finotebirhan12
ጳጉሜን አንድ በዚህች ቀን እና #ቅዱስ_ዮሐንስ_መጥምቅ የታሰረበት፣ #የዑቲኮስ_ሐዋርያና #ቀሲስ_አባ_ብሶይ የእረፍታቸው መታሰቢያ ነው።
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
#ቅዱስ_ዮሐንስ_መጥምቅ
ጳጒሜን አንድ ቀን በዚህች ዕለት ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ወደ እሥር ቤት ገብቷል። ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ፦ ንጉሡ ሔሮድስ የወንድሙን የፊልጶስን ሚስት ሔሮድያዳን በማግባቱና በመሰል ክፋቶቹ ቅዱስ ዮሐንስ ይገስጸው ነበር። ቅዱስ ዮሐንስ "መምሕር ወመገስጽ ዘኢያደሉ ለገጽ" "ፊት አይቶ የማያዳላ" ነውና ገሰጸው።
ሔሮድስ ቅዱሱን ይፈራው ያከብረውም ነበር። በኋላ ግን ፈቃደ ሥጋው ስላየለበት በተለይ ደግሞ ከሰባት ቀናት በኋላ ልደቱን ሲያከብር እንዳይረብሸው በመስጋት በዚህች ቀን በወታደሮቹ አስይዞ እሥር ቤት ውስጥ
ጥሎታል። ለሰባት ቀናት በጨለማ ውስጥ አሥሮ መስከረም 2 ቀን አስቆርጦታል።
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
#ቅዱስ_ዑቲኮስ_ሐዋርያ
በዚህች ቀን የወንጌላዊ ዮሐንስ ረድእ ሐዋርያና ሰማዕት የከበረ ዑቲኮስ አረፈ ።
ይህም ቅዱስ ወንጌላዊ ዮሐንስን ሲያገለግለውና ሲታዘዘው ኖረ። ከዚያም ከሐዋርያ ጳውሎስ ጋራ ሔደ እርሱም የክብር ባለቤት በሆነ በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰም እንዲሰብክ አዘዘው በአረማውያንና በዮናናውያንም መካከል ሰበከ። የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስንም ወደማወቅ ብዙዎችን መለሳቸው የክርስትና ጥምቀትንም አጠመቃቸው።
የጣዖታት ቤቶችን አፍርሶ አብያተ ክርስቲያናትን ሠራ። ከከሀድያንም ብዙ መከራ ደረሰበት መታሠርና ብዙ ቀኖች ግርፋቶችን በመቀበል፤ የእግዚአብሔርም መልአክ ወደ እሥር ቤት ከምግብ ጋር መጥቶ ይመግበዋል።
ከዚህም በኋላ ከእሳት ውስጥ ጣሉት እሳቱም ከቶ አልነካውም ሁለተኛም ለአንበሶች ጣሉት እነርሱም እንደ በጎች ሆኑለት። ከዚህም በኋላ ወደቍስጥንጥንያ ሀገር ሔደ። ሲሔድም የእግዚአብሔር መልአክ ይመራውና ያጸናናው ነበር ተጋድሎውንም ፈጽሞ በበጎ ሽምግልና ወደ እግዚአብሔር ሔደ።
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
#ቀሲስ_ብሶይ_ሰማዕት
በዚችም ቀን የአባ ሖር ወንድም ቀሲስ ብሶይ በሰማዕትነት ሞተ። ይህም ቅዱስ ከአንፆኪያ አገር ክብር ካላቸው ወገኖች ውስጥ ነው ስለ ዕውቀቱና ስለ ሃይማኖቱ ጽናት ቅስና ተሾመ።
ወንድሙ አባ ሖርና እናቱ ወደ ግብጽ አገር ሔደው በሰማዕትነት ከሞቱ በኋላ እርሱም ተነሥቶ ወደ እስክንድርያ ሥጋቸውን ያይ ዘንድ ሔደ። ገንዘቡን ሁሉ ለድኆች ሰጠ ከሦስት እንጀራና ከሚመረጐዛት ከአንዲት የሰኔል በትር በቀር ምንም አልያዘም ነበር።
ወደ እስክንድርያ አገርም በደረሰ ጊዜ የዘመዶቹ በድን ወዳለበት ሰዎች መርተው አደረሱት የእናቱንና የወንድሙንም ሥጋ በአየ ጊዜ ከእርሳቸው ስለ መለየቱ መሪር ልቅሶን አለቀሰ። ከዚህም በኋላ ወደ መኰንኑ ሒዶ በፊቱ ቁሞ በክብር ባለቤት በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ታመነ።
ለመኰንኑም የአባ ሖር ወንድም እንደሆነ ነገሩት መኰንኑም ታላቅ የደንጊያ ምሰሶ በሆዱ ላይ እንዲአቆሙበት አዘዘ ይህንንም በአደረጉበት ጊዜ ነፍሱን በእግዚአብሔር እጅ ውስጥ ሰጠ።
ከዚህም በኋላ ደግሞ ሥጋውን ከወንድሙና ከእናቱ ሥጋ ደግሞ ቍጥራቸው ሰማንያ ስምንት ከሆነ ከሌሎች ሰማዕታት ሥጋ ጋር በአንድነት ያቃጥሉ ዘንድ መኰንኑ አዘዘ ወደ እሳት በጨመሩአቸውም ጊዜ ከቶ እሳቱ አልነካቸውም።
ምዕመናን ሰዎችም መጥተው የከበሩ የአባ ሖርንና የወንድሙ የአባ ብሶይን የእናታቸውንም ሥጋ ወሰዱ። ሀገሯ ዲብቅያ የሚባል የቅድስት ዳሞንንም ሥጋ፣ ሀገሩ በረሞን የሚባል የቅዱስ ቢማኮስንም ሥጋ፣ ጡልያ ከሚባል አገር የመጣ የውርሱኑፋን ሥጋም፣ አብስላሲ ወደሚባል አገር እስከሚያደርሷቸው በመርከብ ጫኗቸው። የስደቱ ወራት እስከሚፈጸም አክብረው ወስደው በመልካም ቦታ አኖሩዋቸው።
ከዚህም በኋላ አብያተ ክርስቲያን ተሠርቶላቸው ሥጋቸውን በውስጣቸው አኖሩ ከእርሳቸውም ተአምራት ተገለጡ ለሕሙማንም ፈውስ ሆኑ።
ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በእኒህ ቅዱሳን ሰማዕታት ጸሎት ይማረን በረከታቸውም ከእኛ ጋራ ትኑር ለዘላለሙ አሜን።
https://t.me/finotebirhan12
https://t.me/finotebirhan12
https://t.me/finotebirhan12
Telegram
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
ሰንበት ት/ቤታችን ጳጉሜን 5ቱን ቀናት ጸሎት ተዘጋጅቷል ዛሬም ሙሉ የወጣት አባላት, ማዕከላውያን እንዲሁም የጥቁር አንበሳ የሕክምና ተማሪዎች ጸሎቱ ተከናውኗል ነገም እስከ አርብ ጳጉሜ 5 የጸሎቱ ፍጻሜ ይሆናል
አዲሱን ዓመት በጸሎት እንቀበለው ዘንድ ለጸሎት እንነሳ
ሰዓት 12:00 - አንድ ሰዓት
የደብሩ አዳራሽ እንገኝ
አዲሱን ዓመት በጸሎት እንቀበለው ዘንድ ለጸሎት እንነሳ
ሰዓት 12:00 - አንድ ሰዓት
የደብሩ አዳራሽ እንገኝ
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
የሰንበት ት/ቤታችን አዲሱ የሕንጻ ግንባታ
የመሠረቱ ሥራ እንዲህ ተጠናቋል
👉 በጸሎት በጉልበት በገንዘብ በሀሳብ በተለያየ ነገር አብራችን ስላላችሁ እናመሰግናለን
👉 ጀምርነዋል ከእናንተ ጋር ሆነን እንጨርሰዋለን ልትረዱን የምትፈልጉ በአካልም በስልክም አግኙን አግዙን አበርቱን
መልካሙን ሁሉ የምንሰማበት እለት ተመኝን
የሰንበት ት/ቤታችን አዲሱ የሕንጻ ግንባታ
የመሠረቱ ሥራ እንዲህ ተጠናቋል
👉 በጸሎት በጉልበት በገንዘብ በሀሳብ በተለያየ ነገር አብራችን ስላላችሁ እናመሰግናለን
👉 ጀምርነዋል ከእናንተ ጋር ሆነን እንጨርሰዋለን ልትረዱን የምትፈልጉ በአካልም በስልክም አግኙን አግዙን አበርቱን
መልካሙን ሁሉ የምንሰማበት እለት ተመኝን
አምላክ ሆይ ባርክልን በዓሉን
ዝማሬ ዳዊት
አምላክ ሆይ ባርክልን በዓሉን
የሰንበት ት/ቤታችን የ2014 ዓ.ም የአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት