የነሐሴ 16 የኪዳነ ምህረት ሥርዓተ ማኅሌት
የሰንበት ት/ቤታችን ጉዞ እየደረሰ ነው ያልከፈልን አባላት እንክፈል ላልሰሙትም እናሰማ
የጉዞ ቀን #ነሐሴ_30
የጉዞ ቀን #ነሐሴ_30
#ነሐሴ_20
በዚች ቀን መጻሕፍትን የተረጐመ #አባ_ሰላማ አረፈ፣ በከሀዲው ንጉሥ ዳኬዎስ ዘመን የነበሩ ከኤፌሶን ሀገር #ቅዱሳን_ሰባቱ_ደቂቅ አረፉ።
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
#አቡነ_ሰላማ_ካልዕ (መተርጉም)
ከተረጐሟቸው መጻሕፍትም፦
#ስንክሳር፣
#ግብረ_ሕማማት፣
#ላሃ_ማርያም፣
#ፊልክስዩስ(መጽሐፈ መነኮሳት)፣ #መጽሐፈ_ግንዘት፣ድርሳን ዘቅዱስ
#ያዕቆብ_ዘሥሩግ. . . ይጠቀሳሉ::
አቡነ ሰላማ በስብከተ ወንጌል አገልግሎታቸውና በገዳማዊ ሕይወታቸው ይታወቁ ነበር:: በተጨማሪም በየቦታው እየዞሩ ይናዝዙ: ያጠምቁም ነበር:: በወቅቱ ልክ እንደ ስማቸው ሰላም እንዲሰፍን ይተጉ ነበር:: መሣፍንቱን: ነገሥታቱን እያስታረቁ ለቤተ ክርስቲያን በአንድነት እንዲቆሙ አድርገዋል::
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
#ቅዱሳን_ሰባቱ_ደቂቅ
በዚህችም ቀን በከሀዲው ንጉሥ ዳኬዎስ ዘመን የነበሩ ከኤፌሶን ሀገር ሰባቱ ደቂቅ አረፉ። እሊህም ሰባቱ ደቂቅ ከንጉሥ ዳኬዎስ ጭፍሮች ውስጥ በመዛግብቱ ላይ የሾማቸው ነበሩ። አምልኮ ጣዖትንም በአወጀ ጊዜ ጣዖትን በማምለክ ሥራ አልተሳተፉም። እሊህንም ቅዱሳን በንጉሥ ዘንድ ወነጀሏቸው ይዞም አሠራቸው።
ስማቸውም:- መክሲማኖስ፣ ታሙኪሮስ፣ መርዳዲሞስ፣ ዮሐንስ፣ ቈስጠንጢኖስ፣ አዝሚና ዲዮናስዮ ነው።
ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን የእሊህም ቅዱሳን በረከታቸው ከእኛ ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን!
ምንጭ
(#ስንክሳር_ዘወርኀ_ነሐሴ እና #ዲያቆን_ዮርዳኖስ_አበበ)
በዚች ቀን መጻሕፍትን የተረጐመ #አባ_ሰላማ አረፈ፣ በከሀዲው ንጉሥ ዳኬዎስ ዘመን የነበሩ ከኤፌሶን ሀገር #ቅዱሳን_ሰባቱ_ደቂቅ አረፉ።
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
#አቡነ_ሰላማ_ካልዕ (መተርጉም)
ከተረጐሟቸው መጻሕፍትም፦
#ስንክሳር፣
#ግብረ_ሕማማት፣
#ላሃ_ማርያም፣
#ፊልክስዩስ(መጽሐፈ መነኮሳት)፣ #መጽሐፈ_ግንዘት፣ድርሳን ዘቅዱስ
#ያዕቆብ_ዘሥሩግ. . . ይጠቀሳሉ::
አቡነ ሰላማ በስብከተ ወንጌል አገልግሎታቸውና በገዳማዊ ሕይወታቸው ይታወቁ ነበር:: በተጨማሪም በየቦታው እየዞሩ ይናዝዙ: ያጠምቁም ነበር:: በወቅቱ ልክ እንደ ስማቸው ሰላም እንዲሰፍን ይተጉ ነበር:: መሣፍንቱን: ነገሥታቱን እያስታረቁ ለቤተ ክርስቲያን በአንድነት እንዲቆሙ አድርገዋል::
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
#ቅዱሳን_ሰባቱ_ደቂቅ
በዚህችም ቀን በከሀዲው ንጉሥ ዳኬዎስ ዘመን የነበሩ ከኤፌሶን ሀገር ሰባቱ ደቂቅ አረፉ። እሊህም ሰባቱ ደቂቅ ከንጉሥ ዳኬዎስ ጭፍሮች ውስጥ በመዛግብቱ ላይ የሾማቸው ነበሩ። አምልኮ ጣዖትንም በአወጀ ጊዜ ጣዖትን በማምለክ ሥራ አልተሳተፉም። እሊህንም ቅዱሳን በንጉሥ ዘንድ ወነጀሏቸው ይዞም አሠራቸው።
ስማቸውም:- መክሲማኖስ፣ ታሙኪሮስ፣ መርዳዲሞስ፣ ዮሐንስ፣ ቈስጠንጢኖስ፣ አዝሚና ዲዮናስዮ ነው።
ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን የእሊህም ቅዱሳን በረከታቸው ከእኛ ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን!
ምንጭ
(#ስንክሳር_ዘወርኀ_ነሐሴ እና #ዲያቆን_ዮርዳኖስ_አበበ)
የወጣት አባላት የጉዞ ቀን የመጨረሻ የመክፈያ ቀን ነሐሴ 23 መሆኑን አውቀን ክፍያ እንፈጽም
የክፍያ ቦታ:
1- የሰንበት ት/ቤታችን ጽ/ቤት
2- የሰንበት ት/ቤታችን ልማት ሱቅ
የክፍያ ቦታ:
1- የሰንበት ት/ቤታችን ጽ/ቤት
2- የሰንበት ት/ቤታችን ልማት ሱቅ
Forwarded from Beti@
🌿በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!🌿
#ምክረ_ሔዋን
🌸በአይነቱ ለየት ያለ ለእህቶች ብቻ የተዘጋጀ የመጀመሪያ ዙር የሁለት ቀን መርሐግብር-🌸
🌺ግቢ ጉባዔያችን ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባዔ በዓመት ሁለት ጊዜ እህቶችን ብቻ በሚመለከቱ ጉዳዮች ልዩ ጉባዔ ያዘጋጃል #ምክረ_ሔዋን
💐መርሃግብሩ ሙሉ በሙሉ እህቶችን ብቻ ያሳትፋል፦
👉ተጋባዥ ዘማሪት
👉ተጋባዥ መምህርት
👉ተጋባዥ እንግዶች
(ቃለ መጠይቅ)
👉ውይይት እና
👉የጣማፍ ኄራኒ አስተማሪ
የሕይወት ታሪክ እና ተዓምር
💐በልዩ ሁኔታ ተዘጋጅተው ይጠብቁዎታል።
#እንዳያመልጥዎ_ቢቀሩ_ይቆጫሉ።
💐ጋባዥዎ፦ልዑል እግዚአብሔር
🧭ቦታ=ጽ/ጽ/ሐ/ጎላ ቅ/ሚካኤል
ቤ/ክ ሰ/ት/ት ቤት አዳራሽ⛪️
⏰ቀን #ቅዳሜ_ነሐሴ_22_እና_29
ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ
የአንድ ትኬት ዋጋ :- 5 ብር ብቻ
❤️ ትኬቱን በዕለቱ ሲመጡም ማግኘት ይችላሉ
🌺ቸር ያገናኘን!🙏🌺
#ምክረ_ሔዋን
🌸በአይነቱ ለየት ያለ ለእህቶች ብቻ የተዘጋጀ የመጀመሪያ ዙር የሁለት ቀን መርሐግብር-🌸
🌺ግቢ ጉባዔያችን ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባዔ በዓመት ሁለት ጊዜ እህቶችን ብቻ በሚመለከቱ ጉዳዮች ልዩ ጉባዔ ያዘጋጃል #ምክረ_ሔዋን
💐መርሃግብሩ ሙሉ በሙሉ እህቶችን ብቻ ያሳትፋል፦
👉ተጋባዥ ዘማሪት
👉ተጋባዥ መምህርት
👉ተጋባዥ እንግዶች
(ቃለ መጠይቅ)
👉ውይይት እና
👉የጣማፍ ኄራኒ አስተማሪ
የሕይወት ታሪክ እና ተዓምር
💐በልዩ ሁኔታ ተዘጋጅተው ይጠብቁዎታል።
#እንዳያመልጥዎ_ቢቀሩ_ይቆጫሉ።
💐ጋባዥዎ፦ልዑል እግዚአብሔር
🧭ቦታ=ጽ/ጽ/ሐ/ጎላ ቅ/ሚካኤል
ቤ/ክ ሰ/ት/ት ቤት አዳራሽ⛪️
⏰ቀን #ቅዳሜ_ነሐሴ_22_እና_29
ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ
የአንድ ትኬት ዋጋ :- 5 ብር ብቻ
❤️ ትኬቱን በዕለቱ ሲመጡም ማግኘት ይችላሉ
🌺ቸር ያገናኘን!🙏🌺
የወጣት አባላት ጉዞ 9ቀን ቀረው
የጉዞ ቦታ: ጽርሐ ጽዮን ዘተዋህዶ አንድነት ኑሮ ማኅበር
የጉዞ ክፍያ: 250ብር
የጉዞ ቦታ: ጽርሐ ጽዮን ዘተዋህዶ አንድነት ኑሮ ማኅበር
የጉዞ ክፍያ: 250ብር
ታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ
"ጽርሐ ጽዮን ዘተዋህዶ አንድነት ኑሮ ማኅበር" በፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት የተዘጋጀ
መነሻ:- ነሐሴ 30 እሁድ ጠዋት 12:00
መመለሻ:- ነሐሴ 30
የጉዞ ክፍያ: 250ብር
በዕለቱ ምሳ እና ውሃን ጨምሮ
የመመዝገቢያ ቦታዎች
1 በሰ/ት/ቤቱ ጽ/ቤት
2 የሰ/ት/ቤቱ ልማት ሱቅ
ለበለጠ መረጃ:- 092 296 4325
ያሉት ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ቶሎ ይመዝገቡ
"ጽርሐ ጽዮን ዘተዋህዶ አንድነት ኑሮ ማኅበር" በፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት የተዘጋጀ
መነሻ:- ነሐሴ 30 እሁድ ጠዋት 12:00
መመለሻ:- ነሐሴ 30
የጉዞ ክፍያ: 250ብር
በዕለቱ ምሳ እና ውሃን ጨምሮ
የመመዝገቢያ ቦታዎች
1 በሰ/ት/ቤቱ ጽ/ቤት
2 የሰ/ት/ቤቱ ልማት ሱቅ
ለበለጠ መረጃ:- 092 296 4325
ያሉት ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ቶሎ ይመዝገቡ
የጉዞ መኪና 2ሞልቷል 3ኛ መኪና እየሞላ ስለሆነ ከወዲሁ ለዝግጅት ያመቸን ዘንድ ክፍያ ያልፈፀማችሁ እንድትከፍሉ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን
ወጣት ክፍል እና ባለትዳር አባላት
ወጣት ክፍል እና ባለትዳር አባላት
እንኳን ለታላቁ ቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ
#ዕረፍት
ጻድቅ: ሰማዕትና ሐዋርያ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ብርሃን ሆነው መከራን በብዙ ተቀብለው: እልፍ አእላፍ ፍሬን አፍርተው: በተወለዱ በ99 ዓመት: ከ8 ወር: ከ1 ቀናቸው ነሐሴ 24 ቀን በ1306 ዓ/ም ዐርፈዋል።
ጌታ: ድንግል ማርያምና ቅዱሳን ከሰማይ ወርደው ተቀብለዋቸዋል። 10 ትውልድ የሚያስምር ቃል ኪዳንም ተቀብለዋል
የአባታችን በረከታቸው ይደረብን በእውነቱ አሜን ፫🤲
#ዕረፍት
ጻድቅ: ሰማዕትና ሐዋርያ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ብርሃን ሆነው መከራን በብዙ ተቀብለው: እልፍ አእላፍ ፍሬን አፍርተው: በተወለዱ በ99 ዓመት: ከ8 ወር: ከ1 ቀናቸው ነሐሴ 24 ቀን በ1306 ዓ/ም ዐርፈዋል።
ጌታ: ድንግል ማርያምና ቅዱሳን ከሰማይ ወርደው ተቀብለዋቸዋል። 10 ትውልድ የሚያስምር ቃል ኪዳንም ተቀብለዋል
የአባታችን በረከታቸው ይደረብን በእውነቱ አሜን ፫🤲
የሕጻናት እና ማዕከላውያን ጉዞ ነሐሴ 23/2013 ዓ.ም
በሠላም ደረሰው ከገዳማውያኑም በረከት ተቀብለው መጥተዋል
በቀጣይ ሳምንት በጉጉት የሚጠበቀው የወጣት ጉዞ 3መኪና የሞላ ሲሆን ያልከፈላችሁ አባላት በተቻለ መጠን ተዘጋጅተን እነጠብቅዎት ዘንድ ክፍያ ይፈጽሙ
የጉዞ ብር 250
በሠላም ደረሰው ከገዳማውያኑም በረከት ተቀብለው መጥተዋል
በቀጣይ ሳምንት በጉጉት የሚጠበቀው የወጣት ጉዞ 3መኪና የሞላ ሲሆን ያልከፈላችሁ አባላት በተቻለ መጠን ተዘጋጅተን እነጠብቅዎት ዘንድ ክፍያ ይፈጽሙ
የጉዞ ብር 250