የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
2.58K subscribers
6.08K photos
67 videos
60 files
1.7K links
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Download Telegram
የሰንበት ትምህርት ቤታችን ጽሕፈት ቤት ግንባታ ለመርዳት የምትፈልጉ እንዲሁም በጎ ነገርን ማድረግ ፈልገው አስታዋሽ የሚፈልጉ በስራ ቦታችን ወይም በምንኖርበትም አካባቢ ዕርዳታን በዚህ በጠቀስነው አካውንትን ብቻ መጠቀም ገንዘብ ገቢ ማድረግ ትችላላችሁ

1- 👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
👉 ሂሳብ ቁጥር = 1000375969533
👉 የሂሳቡ ባለቤቶች = ደረጄ ኤቢሳ &/or አለማየሁ ዳዊት &/or ሩት ሞገስ
2- 👉 አቢሲኒያ ባንክ
👉 ሂሳብ ቁጥር = 38665669
👉 የሂሳቡ ባለቤቶች = ደረጄ ኤቢሳ &/or አለማየሁ ዳዊት &/or ሩት ሞገስ
3- 👉 ዳሽን ባንክ
👉 ሂሳብ ቁጥር = 5128193025011
👉 የሂሳቡ ባለቤቶች = ደረጄ ኤቢሳ &/or አለማየሁ ዳዊት &/or ሩት ሞገስ

ስለምታደርጉልን ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን 🙏
ዛሬ በሰንበት ት/ቤታችን አዘጋጅነት በየወሩ በ16 የሚደረገው የአውደ ምህረት ጉባያችን ባማረና በደማቅ ሁኔታ ተከናውኗል

የደብራችን ስብከተ ወንጌል አገልጋይ በመምህር ዲ/ን አበበ ትምህርትና በወንድማችን ካሳሁን እሸቱ ሥነ ጽሑፍ ቀርቧል

ለወሩ ደግሞ ያድርሰን
በሰንበት ት/ቤታችን ሕጻናት ክፍል የተዘጋጀ መዝሙር በቅርብ ቀን ይጠብቁን
ቅዱስ ሚካኤል በኦሎምፒክ መንደር ነገሰ 🙏
=========
በትውልድ ኢትዮጽያዊ በዜግነት ባህሬናዊት የሆነችው እህታችን በ10ሺ ሜትር በ2ኛ ደረጃነት ጨርሳ የብር ሜዳሊያ ክብር በተቀዳጀችበት ቅጽበት

የኢዮር፣ የኤረር፣ የራማውን ልዑል፣ የዳንኤልን አጽናኝ፣ የሙሴ መሪ የሆነው ስለህዝብ ልጆች የሚቆመውን የኢዮር፣ የኤረር፣ የራማው ልዑል የቅዱሳን መላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ በሞገስ እና በልእልና በኦሎምፒክ መንደር ክብሩን ገልጣለች።

// በአንዲት ቅድስት ቤተክስቲያን እናምናለን //
ማስታወቂያ
👉የምዝገባው ቀን እስከ ነሐሴ 9 ድረስ ነው። በሥልጠናው ላይ እነዚህ የተመለመሉ አባላትና መሠልጠን የሚፈልጉ አባላት በሙሉ መሳተፍ ይችላሉ።
👉 ምዝገባው በጽ/ቤት የሚካሔድ ይሆናል
👉 ሥልጠናው በተገኙ አባላት ነሐሴ 10 ይጀምራል