ዛሬ 6:30 በሰንበት ት/ቤታችን ንብረት ክፍል ዩኒፎርም በመውሰድ በሀዘኑ ቦታ በመገኝት ወንድማችንን እንቀብራለን
🌑 ሀዘን
የአባላችን የሙሉጌታ ሰማን አባቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል ቀብራቸውም ዛሬ ሰኔ 24 ቀን በ9:00 ሰዓት ቀራንዮ ገብርኤል ስለሆነ የምንችል ሰዎች እንገኝ።
ለወንድማችን መጽናናቱን ይስጥልን
የአባላችን የሙሉጌታ ሰማን አባቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል ቀብራቸውም ዛሬ ሰኔ 24 ቀን በ9:00 ሰዓት ቀራንዮ ገብርኤል ስለሆነ የምንችል ሰዎች እንገኝ።
ለወንድማችን መጽናናቱን ይስጥልን
🌑ዜና እረፍት
የወንድማችን መስፍን ታደሰ የባለቤቱ እናት ዛሬ ጠዋት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተውናል።
ቀብር ነገ ማክሰኞ በደብረአሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን ከቀኑ 5:30 ሰዓት የሚፈጸም ይሆናል።
የወንድማችን መስፍን ታደሰ የባለቤቱ እናት ዛሬ ጠዋት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተውናል።
ቀብር ነገ ማክሰኞ በደብረአሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን ከቀኑ 5:30 ሰዓት የሚፈጸም ይሆናል።
#ሰኔ_30
ሰኔ ሠላሳ በዚች ዕለት ነቢይ ሰማዕትና ሐዋርያ የሆነ #መጥምቁ_ዮሐንስ ተወለደ።
➡️መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ
➭የቅዱሳኑ ዘካርያስና ኤልሳቤጥ ልጅ
➭በማሕጸን ሳለ መንፈስ ቅዱስ የሞላበት
➭በበርኀ ያደገና በገዳማዊ ቅድስና ያጌጠ
➭እሥራኤልን ለንስሃ ያጠመቀ
➭የጌታችንን መንገድ የጠረገ
➭ጌታውን ያጠመቀና
➭ስለ እውነት አንገቱን የተቆረጠ ታላቅ ሰው ነው::
➡️ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን
➫ነቢይ
➫ሐዋርያ
➫ሰማዕት
➫ጻድቅ
➫ገዳማዊ
➫መጥምቀ መለኮት
➫ጸያሔ ፍኖት ብላ ትጠራዋለች
የቅዱስ ዮሐንስ በረከቱ ይደርብን።
መልካሙን ሁሉ የምንሰማበት ዕለት ይሁንልን
#ፍኖተ_ብርሃን_ሰንበት_ት/ቤት
ሰኔ ሠላሳ በዚች ዕለት ነቢይ ሰማዕትና ሐዋርያ የሆነ #መጥምቁ_ዮሐንስ ተወለደ።
➡️መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ
➭የቅዱሳኑ ዘካርያስና ኤልሳቤጥ ልጅ
➭በማሕጸን ሳለ መንፈስ ቅዱስ የሞላበት
➭በበርኀ ያደገና በገዳማዊ ቅድስና ያጌጠ
➭እሥራኤልን ለንስሃ ያጠመቀ
➭የጌታችንን መንገድ የጠረገ
➭ጌታውን ያጠመቀና
➭ስለ እውነት አንገቱን የተቆረጠ ታላቅ ሰው ነው::
➡️ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን
➫ነቢይ
➫ሐዋርያ
➫ሰማዕት
➫ጻድቅ
➫ገዳማዊ
➫መጥምቀ መለኮት
➫ጸያሔ ፍኖት ብላ ትጠራዋለች
የቅዱስ ዮሐንስ በረከቱ ይደርብን።
መልካሙን ሁሉ የምንሰማበት ዕለት ይሁንልን
#ፍኖተ_ብርሃን_ሰንበት_ት/ቤት
Channel name was changed to «የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)»
9 የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት ከደብሩ አባቶች እግር ስር ቁጭ ብለው ተምረው ቆይተው የሰሜን ሸዋ ሰላሌ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁእ አቡነ ቀውስጦስ ሱሉልታ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን በመሄድ የዲቁና ሥልጣንን ተቀበሉ
በጸሎት አስቡዋቸው
በጸሎት አስቡዋቸው
"በጎውን ማን ያሳየናል የሚሉ ብዙ ናቸው" መዝ 4፥6
==============
ዛሬ የሰንበት ት/ቤታችንን ዩኒፎርምና ጥንድ ድርብ በማጠብ የበረከት ስራን ሲሳተፉ የዋሉ ወንድምና እህቶቻችን...
እግዚአብሔር ጉልበታችሁን ይባርክ
==============
ዛሬ የሰንበት ት/ቤታችንን ዩኒፎርምና ጥንድ ድርብ በማጠብ የበረከት ስራን ሲሳተፉ የዋሉ ወንድምና እህቶቻችን...
እግዚአብሔር ጉልበታችሁን ይባርክ
በአባቶቻችን ጸሎት ሕንጻ ግንባታው ተጀመረ
==================
በጸሎት፣ በጉልበት፣ በሙያችሁና በሃሳባችሁ አብራችሁን ሁኑ
እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን
==================
በጸሎት፣ በጉልበት፣ በሙያችሁና በሃሳባችሁ አብራችሁን ሁኑ
እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን
የሰንበት ትምህርት ቤታችን ጽሕፈት ቤት ግንባታ ለመርዳት የምትፈልጉ እንዲሁም በጎ ነገርን ማድረግ ፈልገው አስታዋሽ የሚፈልጉ በስራ ቦታችን ወይም በምንኖርበትም አካባቢ ዕርዳታን በዚህ በጠቀስነው አካውንትን ብቻ መጠቀም ገንዘብ ገቢ ማድረግ ትችላላችሁ
1- 👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
👉 ሂሳብ ቁጥር = 1000375969533
👉 የሂሳቡ ባለቤቶች = ደረጄ ኤቢሳ &/or አለማየሁ ዳዊት &/or ሩት ሞገስ
2- 👉 አቢሲኒያ ባንክ
👉 ሂሳብ ቁጥር = 38665669
👉 የሂሳቡ ባለቤቶች = ደረጄ ኤቢሳ &/or አለማየሁ ዳዊት &/or ሩት ሞገስ
3- 👉 ዳሽን ባንክ
👉 ሂሳብ ቁጥር = 5128193025011
👉 የሂሳቡ ባለቤቶች = ደረጄ ኤቢሳ &/or አለማየሁ ዳዊት &/or ሩት ሞገስ
ስለምታደርጉልን ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን 🙏
1- 👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
👉 ሂሳብ ቁጥር = 1000375969533
👉 የሂሳቡ ባለቤቶች = ደረጄ ኤቢሳ &/or አለማየሁ ዳዊት &/or ሩት ሞገስ
2- 👉 አቢሲኒያ ባንክ
👉 ሂሳብ ቁጥር = 38665669
👉 የሂሳቡ ባለቤቶች = ደረጄ ኤቢሳ &/or አለማየሁ ዳዊት &/or ሩት ሞገስ
3- 👉 ዳሽን ባንክ
👉 ሂሳብ ቁጥር = 5128193025011
👉 የሂሳቡ ባለቤቶች = ደረጄ ኤቢሳ &/or አለማየሁ ዳዊት &/or ሩት ሞገስ
ስለምታደርጉልን ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን 🙏