እነዚህ ምስሎች የቀድሞ ጽ/ቤታችንን ወይም እስካሁን ስንገለገልበት የነበረውን ጽ/ቤት አርብ እለት መልቀቃችንን የሚያመለክቱ ሲሆን
በጽሕፈት ቤቱ የሚገኙ ንብረቶችን ለሦስት ቀናት እስከ ነገ ሰኞ በአደራ የደብሩ ልማት ቢሮ ዝውውር ተደርጎላቸው መቀመጣቸውንና
ከሰሞኑ ወደ አዲሱ መሸጋገሪያ ቢሮ እንደምንገባ ተገልጾ
እንዲሁም ቅዳሜ ጥር 1 ከቀኑ 7:00 ሰዓት ጀምሮ የፈረሳና ቦታውን ለግንባታ ምቹ የማድረጊያ (demolishing) ቀን መሆኑን አውቀን ሁላችንም እንድንሳተፍ ይሁን።
በጽሕፈት ቤቱ የሚገኙ ንብረቶችን ለሦስት ቀናት እስከ ነገ ሰኞ በአደራ የደብሩ ልማት ቢሮ ዝውውር ተደርጎላቸው መቀመጣቸውንና
ከሰሞኑ ወደ አዲሱ መሸጋገሪያ ቢሮ እንደምንገባ ተገልጾ
እንዲሁም ቅዳሜ ጥር 1 ከቀኑ 7:00 ሰዓት ጀምሮ የፈረሳና ቦታውን ለግንባታ ምቹ የማድረጊያ (demolishing) ቀን መሆኑን አውቀን ሁላችንም እንድንሳተፍ ይሁን።
እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ።
#ነፃ_ስጦታ!!!!!
ደረሰ!! ደረሰ!! ደረሰ!!
ታላቁ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ደረሰ!!!!!
እልልልልልልልልል
እነሆ የሰንበት ት/ቤታችን ልማት ክፍል ለ2013 የገና በዓል ያዘጋጃቸውን ልዩ ልዩ ግርግሞች ለሽያጭ ማቅረቡን ሲገልጽ በታላቅ በደስታ ነው።
ዋጋ :- መካከለኛ----- 350
:- ትልቅ------------550
እንዲሁም በትእዛዝ ማሰራትም ይችላሉ።
አድራሻ :- ከጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ወደ ኢሚግሬሽን በሚወስደው መንገድ 100 ሜ ገባ ብሎ የሚገኘው የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት እና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን።
ስልክ :- +251913728785 / +251910665119
ለሚገዙን በሙሉ ነፃ ስጦታ አለን።
#ነፃ_ስጦታ!!!!!
ደረሰ!! ደረሰ!! ደረሰ!!
ታላቁ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ደረሰ!!!!!
እልልልልልልልልል
እነሆ የሰንበት ት/ቤታችን ልማት ክፍል ለ2013 የገና በዓል ያዘጋጃቸውን ልዩ ልዩ ግርግሞች ለሽያጭ ማቅረቡን ሲገልጽ በታላቅ በደስታ ነው።
ዋጋ :- መካከለኛ----- 350
:- ትልቅ------------550
እንዲሁም በትእዛዝ ማሰራትም ይችላሉ።
አድራሻ :- ከጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ወደ ኢሚግሬሽን በሚወስደው መንገድ 100 ሜ ገባ ብሎ የሚገኘው የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት እና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን።
ስልክ :- +251913728785 / +251910665119
ለሚገዙን በሙሉ ነፃ ስጦታ አለን።
ለፍኖተ ብርሃን አባላት በሙሉ
የጠቅላላ ጉባኤ አባላት ስብሰባን ይመለከታል።
ታህሳስ 18 እና 24 በተደረጉ ስብሰባዎች መተዳደሪያ ደንባችን ላይ ውይይት ማድረጋችን ይታወሳል።
ሆኖም በነበሩት የመርሐግብር መጨናነቆች ስብሰባውና ውይይቱን ለማራዘም ተገደን ነበረ።
ስለሆነም የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 13 እና እሑድ የካቲት 21 ቀን 2013 ዓ·ም ከ11:30 እስከ 1:00 ሰዓት ድረስ ተመሳሳይ መርሐግብር የሚኖር በመሆኑ እንድትገኙ እናሳስባለን።
የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት ጽ/ቤት
የጠቅላላ ጉባኤ አባላት ስብሰባን ይመለከታል።
ታህሳስ 18 እና 24 በተደረጉ ስብሰባዎች መተዳደሪያ ደንባችን ላይ ውይይት ማድረጋችን ይታወሳል።
ሆኖም በነበሩት የመርሐግብር መጨናነቆች ስብሰባውና ውይይቱን ለማራዘም ተገደን ነበረ።
ስለሆነም የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 13 እና እሑድ የካቲት 21 ቀን 2013 ዓ·ም ከ11:30 እስከ 1:00 ሰዓት ድረስ ተመሳሳይ መርሐግብር የሚኖር በመሆኑ እንድትገኙ እናሳስባለን።
የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት ጽ/ቤት
የሀዘን መግለጫ 😭😭😭
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው ወጣት አየሉ ወንድሟ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ቀብር ቀጨኔ መድኃኔዓለም በ9:00 ሰዓት የሚፈጸም ይሆናል። ወነድማችንን ነፍሱን ይማርልን። ለቤተሰቦቹም መጽናናትን ያድልልን።
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው ወጣት አየሉ ወንድሟ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ቀብር ቀጨኔ መድኃኔዓለም በ9:00 ሰዓት የሚፈጸም ይሆናል። ወነድማችንን ነፍሱን ይማርልን። ለቤተሰቦቹም መጽናናትን ያድልልን።
🕯🕯🕯የሀዘን መግለጫ🕯🕯🕯
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ሱራፌል ተክሌ አያት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። የቀብር ሥነ ሥርዓቱም በዓለም ባንክ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን በ 5:00 ሰዓት የሚፈጸም በመሆኑ የቻልን አባላት ቀብር ላይ በመገኘት ወንድማችንን እንድናጽናና ስንል እንጠይቃልን።
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ሱራፌል ተክሌ አያት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። የቀብር ሥነ ሥርዓቱም በዓለም ባንክ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን በ 5:00 ሰዓት የሚፈጸም በመሆኑ የቻልን አባላት ቀብር ላይ በመገኘት ወንድማችንን እንድናጽናና ስንል እንጠይቃልን።
🕯🕯🕯የሀዘን መግለጫ🕯🕯🕯
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ዲ/ን ፈቃዱ (ትንሹ) እናት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ በመሆኑ ወንድማችንን በመኖሪያ ቤቱ በመገኘት እንድናጽናና ይሁን።
አድራሻው ጎላ በኤክስትሪም ሆቴል መውጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ዲ/ን ፈቃዱ (ትንሹ) እናት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ በመሆኑ ወንድማችንን በመኖሪያ ቤቱ በመገኘት እንድናጽናና ይሁን።
አድራሻው ጎላ በኤክስትሪም ሆቴል መውጫ