Watch "ስንክሳር ዘሰኔ ፫" on YouTube
https://youtu.be/B9bhPspLBbk
https://youtu.be/B9bhPspLBbk
YouTube
ስንክሳር ዘሰኔ ፫
የሰኔ ፫ ስንክሳር በፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት የተዘጋጀ
#ሰኔ 4
በዚችም ዕለት በልኪም ከሚባል አገር ሳኑሲ በሰማዕትነት ሞተ፡፡
በዚችም ዕለት ሐራቅሏ ከሚባል ሀገር ቅዱስ አባት ዮሐንስ አረፈ፡፡
በዚችም ዕለትየአርቃድዮስ የእኅቱ የዲሙናስያ የግብጻውያኑ የአሞኒና የሚናስ የንጉስ ዲዮቅልጢያኖስ ጭፍሮችም የገድላቸው ፍጻሜ ሆነ፡፡
በዚችም ዕለት በከሀዲው ዲዮቅልጥያኖስ ዘመን ተጋዳይ የሆነች ቅድስት ሶፍያ አንገቷን በመቆረጥ በሰማዕትነት አረፈች፡፡
በዚችም ዕለት የአባ አሞንና የሚናስ መታሰቢያቸው ሆነ፡፡
#ወርኀዊ በዓል
#ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ (ወንጌላዊው ) ፣አባ #መቃርዎስ፣ አባ #አብርሐ
በዚችም ዕለት በልኪም ከሚባል አገር ሳኑሲ በሰማዕትነት ሞተ፡፡
በዚችም ዕለት ሐራቅሏ ከሚባል ሀገር ቅዱስ አባት ዮሐንስ አረፈ፡፡
በዚችም ዕለትየአርቃድዮስ የእኅቱ የዲሙናስያ የግብጻውያኑ የአሞኒና የሚናስ የንጉስ ዲዮቅልጢያኖስ ጭፍሮችም የገድላቸው ፍጻሜ ሆነ፡፡
በዚችም ዕለት በከሀዲው ዲዮቅልጥያኖስ ዘመን ተጋዳይ የሆነች ቅድስት ሶፍያ አንገቷን በመቆረጥ በሰማዕትነት አረፈች፡፡
በዚችም ዕለት የአባ አሞንና የሚናስ መታሰቢያቸው ሆነ፡፡
#ወርኀዊ በዓል
#ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ (ወንጌላዊው ) ፣አባ #መቃርዎስ፣ አባ #አብርሐ
Watch "ስንክሳር ዘሰኔ ፬" on YouTube
https://youtu.be/eQX9mRAHrP0
https://youtu.be/eQX9mRAHrP0
YouTube
ስንክሳር ዘሰኔ ፬
የሰኔ ፬ ስንክሳር በፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት የተዘጋጀ
ከሰንበት ት/ቤታችን ጋር በመተባበር በማህበረ ቅዱሳን የሬዲዮ ጣቢያ ላይ የተዘጋጀ
" ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ።"
(ወደ ኤፌሶን ሰዎች 5: 16)
የተከበራችሁ የሰንበት ት/ቤታችን ባለትዳር አባላት። በኮሮና በሽታ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው ወርሐዊ ጉባኤያችን የፊታችን እሑድ 03/12/12 አስፈላጊውን ጥንቃቄ በማድረግ የምንጀምር መሆኑን በመግለፅ እንዲገኙ በአክብሮት ጠርተናችኋል።
በእለቱ
1. የዘወትር ጸሎት
2. ጸሎተ ወንጌል
3. ትምህርተ ወንጌል ይኖረናል።
"...ጌታ ሆይ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤..."
(የማቴዎስ ወንጌል 17: 4)
(ወደ ኤፌሶን ሰዎች 5: 16)
የተከበራችሁ የሰንበት ት/ቤታችን ባለትዳር አባላት። በኮሮና በሽታ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው ወርሐዊ ጉባኤያችን የፊታችን እሑድ 03/12/12 አስፈላጊውን ጥንቃቄ በማድረግ የምንጀምር መሆኑን በመግለፅ እንዲገኙ በአክብሮት ጠርተናችኋል።
በእለቱ
1. የዘወትር ጸሎት
2. ጸሎተ ወንጌል
3. ትምህርተ ወንጌል ይኖረናል።
"...ጌታ ሆይ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤..."
(የማቴዎስ ወንጌል 17: 4)
ማስታወቂያ፦
የገድላት እና የድርሳናት ንባብ ከመነበቡ በፊት እና ከተነበበ በኋላ የሚዜም ሲሆን ጸሎት ላይ በቋሚነት አጥንተን የምንሞክረው ይሆናል ዜማዉን ለመያዝ ይረዳ ዘንድ ሰምታችሁ እድትመጡ እናሳስባለን ። የዚህ ዜማ ጥናት የሚጀምረው የፊታችን ረቡዕ በጥቅምት 11 ከጸሎት በኋላ ይሆናል።
የገድላት እና የድርሳናት ንባብ ከመነበቡ በፊት እና ከተነበበ በኋላ የሚዜም ሲሆን ጸሎት ላይ በቋሚነት አጥንተን የምንሞክረው ይሆናል ዜማዉን ለመያዝ ይረዳ ዘንድ ሰምታችሁ እድትመጡ እናሳስባለን ። የዚህ ዜማ ጥናት የሚጀምረው የፊታችን ረቡዕ በጥቅምት 11 ከጸሎት በኋላ ይሆናል።