#ዜና እረፍት
የደብራችን አንጋፋና ታላቅ አገልጋይ አባት የነበሩት አባ ገ/ሥላሴ ተገኝ ለረጅም ጊዜ ባደረባቸው ህመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ የካቲት 27 ቀን 2012 ከዚህ ዓለም ያረፉ መሆናቸውን እንገልጻለን ።
ሥርዓተ ቀበራቸውም ዛሬ ከቀኑ በ8:00 ሰዓት ከቅዳሴ በኋ!ላ በጽ/ጽ/ሐ/ ጎላ ቅዱስ ሚካኤ ል ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ በቀብሩ ላይ መገኘት የምትችሉ አባላት የሰ/ት/ቤቱን የአገልግሎት ልብስ/ዩኒፎርም በመልበስ እንድናገለግል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
አባታችን በረከታቸው ይደርብን።
የደብራችን አንጋፋና ታላቅ አገልጋይ አባት የነበሩት አባ ገ/ሥላሴ ተገኝ ለረጅም ጊዜ ባደረባቸው ህመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ የካቲት 27 ቀን 2012 ከዚህ ዓለም ያረፉ መሆናቸውን እንገልጻለን ።
ሥርዓተ ቀበራቸውም ዛሬ ከቀኑ በ8:00 ሰዓት ከቅዳሴ በኋ!ላ በጽ/ጽ/ሐ/ ጎላ ቅዱስ ሚካኤ ል ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ በቀብሩ ላይ መገኘት የምትችሉ አባላት የሰ/ት/ቤቱን የአገልግሎት ልብስ/ዩኒፎርም በመልበስ እንድናገለግል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
አባታችን በረከታቸው ይደርብን።
ውድ አባሎቻችን የተላለፈው ውሳኔ ይህንን ይመስላል። በጸሎት እንተሳሰብ
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች በሙሉ!!!!
ጉባኤ ቅዱሳን ማኅበር በሚል የቴሌግራም ቡድን (group) ውስጥ ባለማወቅ የገባችሁ ኦርቶዶክሳውያን፣ የቴሌግራም ቻናሉ የኦርቶዶክሳውያን አለመሆኑን አውቃችሁ ራሳችሁን በማግለል ከሐሰተኛ ትምህርት ተጠበቁ።
ቴሌግራሙን የሚመሩትም ሆኑ የሚተላለፈው መልእክት የመናፍቃን (የተሐድሶ) ነው። የምንፍቅና ትምህርትን ኦርቶዶክሳዊ አስመስሎ ማታለል የዘመናችን መናፍቃን ስልት መሆኑን አትዘንጉ!!!
ጉባኤ ቅዱሳን ማኅበር በሚል የቴሌግራም ቡድን (group) ውስጥ ባለማወቅ የገባችሁ ኦርቶዶክሳውያን፣ የቴሌግራም ቻናሉ የኦርቶዶክሳውያን አለመሆኑን አውቃችሁ ራሳችሁን በማግለል ከሐሰተኛ ትምህርት ተጠበቁ።
ቴሌግራሙን የሚመሩትም ሆኑ የሚተላለፈው መልእክት የመናፍቃን (የተሐድሶ) ነው። የምንፍቅና ትምህርትን ኦርቶዶክሳዊ አስመስሎ ማታለል የዘመናችን መናፍቃን ስልት መሆኑን አትዘንጉ!!!