እቺ በምስሉ ልይ የምናያት እናታችን አመቱ ገበየሁ ትባላለች በኦክስጅን ለ 3 አመት በደራ ጉንደ መስቀል የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታ እርዳታ ሲደርግላት የቆየ ቢሆንም አሁን ለይ ግን የተሻለ ህክምና አድርጋ ወደ ቤቷ እንድትመለስ ስንል እርዳታችሁን እንፈልጋለን ። እናታችንን እናድናት ይህ ከጎኗ የምታዩት ልጇም ህልሙን ያሳካ የእናቱን ሳቅ እንመልስለት ።
ለበለጠ መረጃ 0935983470
Dr. Tesfaye kebede
ለበለጠ መረጃ 0935983470
Dr. Tesfaye kebede
❤3
Forwarded from Fikadu Girma
❤6👏3
:::::::::::::::::::::::::
አንቺ ባለቀሚስ
ስምሽ በአለም ይንገስ ።
ከቀናትም ቀናት
ከሳምንትም ሳምንት
ከውራትም ወራት
ከአመት እስከ አመት
አይለይሽ ከቶ የእግዜር ምህረት
ለምን..... ?
አላለፍሽምና ቃል ኪዳን ትዛዛት ።
ፍቃዱ ግርማ / Zበኩር /
t.me/fikee21
t.me/fikee21
t.me/fikee21
አንቺ ባለቀሚስ
ስምሽ በአለም ይንገስ ።
ከቀናትም ቀናት
ከሳምንትም ሳምንት
ከውራትም ወራት
ከአመት እስከ አመት
አይለይሽ ከቶ የእግዜር ምህረት
ለምን..... ?
አላለፍሽምና ቃል ኪዳን ትዛዛት ።
ፍቃዱ ግርማ / Zበኩር /
t.me/fikee21
t.me/fikee21
t.me/fikee21
❤10
ለነ አፍዝ አደንግዝ
ለነ ጥላ ወጊ
ለመጫኛ ነካሽ
ለነ ወስዶ ወቃሽ
ለኮኮብ ቆጣሪ...
ለአህያ ጋላቢ
ለጠንቋይ ኮተታም
ለመተት ሰብሳቢ
አሳልፋ ሰጥታኝ ደግሞ ትስቃለች
አቦ ጥርሷ ይርገፍ እኔን ገላኛለች ።
ፍቃዱ ግርማ / ዘ - በኩር /
t.me/fikee21
ለነ ጥላ ወጊ
ለመጫኛ ነካሽ
ለነ ወስዶ ወቃሽ
ለኮኮብ ቆጣሪ...
ለአህያ ጋላቢ
ለጠንቋይ ኮተታም
ለመተት ሰብሳቢ
አሳልፋ ሰጥታኝ ደግሞ ትስቃለች
አቦ ጥርሷ ይርገፍ እኔን ገላኛለች ።
ፍቃዱ ግርማ / ዘ - በኩር /
t.me/fikee21
❤3
አደዋ
የነፃነታችን አርማ
የኢትዮጵያ ማማ
የማይጠፋ ደማቅ አሻራ
አደዋ የደም ማህተም ......
ለዘላለም የሚያኮራ ።
እንኳን ለ130ኛው የአደዋ ድል በዓል አደረሳችሁ ። አደረሰን!
ፍቃዱ ግርማ / ዘ-በኩር/
t.me/fikee21
የነፃነታችን አርማ
የኢትዮጵያ ማማ
የማይጠፋ ደማቅ አሻራ
አደዋ የደም ማህተም ......
ለዘላለም የሚያኮራ ።
እንኳን ለ130ኛው የአደዋ ድል በዓል አደረሳችሁ ። አደረሰን!
ፍቃዱ ግርማ / ዘ-በኩር/
t.me/fikee21
❤3
https://youtu.be/zPv5UOwIJiU?si=QP0Y5-qpDViXJvPB
ይህ የሸበላው
የጋዜጠኛው
የገጣሚው
የደራሲው
የተውኔት አዘጋጁ
የግል ስብዕና አሰልጣኙ
የማለዳ ኮኮብ ድምቀት የነበረው
የዳዊት ለማ ኦፊሻል YouTube Channel ሰለሆነ ሊንኩን በመንካት እገባችሁ Subscriber ስለምታደርጉ እናመሰግናለን ።🙏🙏🙏🙏
ፍቃዱ ግርማ / ዘ-በኩር /
t.me/fikee21
ይህ የሸበላው
የጋዜጠኛው
የገጣሚው
የደራሲው
የተውኔት አዘጋጁ
የግል ስብዕና አሰልጣኙ
የማለዳ ኮኮብ ድምቀት የነበረው
የዳዊት ለማ ኦፊሻል YouTube Channel ሰለሆነ ሊንኩን በመንካት እገባችሁ Subscriber ስለምታደርጉ እናመሰግናለን ።🙏🙏🙏🙏
ፍቃዱ ግርማ / ዘ-በኩር /
t.me/fikee21
❤2
ታሚኛለሽ አሉ!
ሞኝ ነው እያልሺኝ
አይችልም ትያለሽ....
ጠልፈሽ እየጣልሺኝ
መውደቂያ እንዳጣ እንዳይኖረኝ ወዝ
አስተበተብሺብኝ በሰባት ጠንቋይ.....
በደብተራ ምርኩዝ ።
እናም.........
ይብላኝ ብቻ ላንቺ....
ኃጢያት ላደረግሽ
ክፋትን ለዘራሽ
እኔስ እኖራለሁ ህመሜን ጨክኜ
ድምፅ ሳላወጣ ጩህቴን አፍኜ
የመሰለችኝን አንዲቷን አግብቼ
ብቻ እኖራለሁ..........
እኔ ላንቺ ጥፋት ንስሐ ገብቼ ።
ፍቃዱ ግርማ /ዘ-በኩር/
t.me/fikee21
ሞኝ ነው እያልሺኝ
አይችልም ትያለሽ....
ጠልፈሽ እየጣልሺኝ
መውደቂያ እንዳጣ እንዳይኖረኝ ወዝ
አስተበተብሺብኝ በሰባት ጠንቋይ.....
በደብተራ ምርኩዝ ።
እናም.........
ይብላኝ ብቻ ላንቺ....
ኃጢያት ላደረግሽ
ክፋትን ለዘራሽ
እኔስ እኖራለሁ ህመሜን ጨክኜ
ድምፅ ሳላወጣ ጩህቴን አፍኜ
የመሰለችኝን አንዲቷን አግብቼ
ብቻ እኖራለሁ..........
እኔ ላንቺ ጥፋት ንስሐ ገብቼ ።
ፍቃዱ ግርማ /ዘ-በኩር/
t.me/fikee21
❤8
የተሰናበተን ልቡ የቆረጠ.....
እርቆ የሄደ ሌላ የወደደ
መማፀን ከንቱ ነው ቀኑ ከረፈደ ።
ምን ቢነጠፉለት
ልብን ቢከፍቱለት
ከቶ አይታየውም ሌላ የወደደ
ይቅርታ ምኑ ነው ሞቆ ለበረደ ።
እናም.......
ቁልቁል ለረገጡት ግዜን ተንተርሰው
ምንድን ነው መንሰፍሰፍ.....
ደግሞ ተመልሰው
ምንድን ነው ማልቀሱ....
በድለው ለሸኙት
ምንድን ነው ይቅርታ..
በናፍቆት ለቀጡት ???
እናም.....
የተሰናበተ ልቡ የቆረጠ..
እርቆ የሄደ ሌላ የወደደ
መማፀን ከንቱ ነው ቀኑ ከረፈደ ።
ፍቃዱ ግርማ /ዘ-በኩር/
t.me/fikee21
እርቆ የሄደ ሌላ የወደደ
መማፀን ከንቱ ነው ቀኑ ከረፈደ ።
ምን ቢነጠፉለት
ልብን ቢከፍቱለት
ከቶ አይታየውም ሌላ የወደደ
ይቅርታ ምኑ ነው ሞቆ ለበረደ ።
እናም.......
ቁልቁል ለረገጡት ግዜን ተንተርሰው
ምንድን ነው መንሰፍሰፍ.....
ደግሞ ተመልሰው
ምንድን ነው ማልቀሱ....
በድለው ለሸኙት
ምንድን ነው ይቅርታ..
በናፍቆት ለቀጡት ???
እናም.....
የተሰናበተ ልቡ የቆረጠ..
እርቆ የሄደ ሌላ የወደደ
መማፀን ከንቱ ነው ቀኑ ከረፈደ ።
ፍቃዱ ግርማ /ዘ-በኩር/
t.me/fikee21
❤8👏3
Forwarded from የግጥሜ አሻራ....✍ (Bitseat ❤)
እንደ ቤት...እንደልብስ...እንደ ራስ
እንደ ሀገር
ቢቻልማ ኖሮ ትላንትን መቀየር
ካገኘሁሽ ቦታ ትቼሽ አልፍ ነበር
✍ብፅእት ስዩም
እንደ ሀገር
ቢቻልማ ኖሮ ትላንትን መቀየር
ካገኘሁሽ ቦታ ትቼሽ አልፍ ነበር
✍ብፅእት ስዩም
❤15❤🔥2👍1
መንፈሳዊ ሰው የእግዚአብሔር አምሳል ነው ።
መንፈሳዊ ስው ብርቱ ነው ።
መንፈሳዊ ሰው ጠንካራ ሞራል አለው ።
መንፈሳዊ ስው ልቡ ከእግዚአብሔር ጋር ነው ።
መንፈሳዊ ሰው ከጉዳዮቹ በፊት እግዚአብሔርን ያስቀድማል ።
መንፈሳዊ ሰው በመታዘዝ እግዚአብሔርን ያስቀድማል ።
መንፈሳዊ ስው ለእግዚአብሔርም ለሰዎቾም ይታዘዛል ።
መንፍሳዊ ሰው አንዱ ችሎታው ጥልቀት ነው ።
መንፈሳዊ ሰው ልቡ በእግዚአብሔር ፊት የቀና ነው ።
'' ቃልህ ለጉሮሮዬ ጣፋጭ ነው ፤ ከማርና ከወለላ ይልቅ ለአፌ ጣፈጠኝ '' መዝ 118፡103 ።
ፍቃዱ ግርማ /ዘ-በኩር/
t.me/fikee21
መንፈሳዊ ስው ብርቱ ነው ።
መንፈሳዊ ሰው ጠንካራ ሞራል አለው ።
መንፈሳዊ ስው ልቡ ከእግዚአብሔር ጋር ነው ።
መንፈሳዊ ሰው ከጉዳዮቹ በፊት እግዚአብሔርን ያስቀድማል ።
መንፈሳዊ ሰው በመታዘዝ እግዚአብሔርን ያስቀድማል ።
መንፈሳዊ ስው ለእግዚአብሔርም ለሰዎቾም ይታዘዛል ።
መንፍሳዊ ሰው አንዱ ችሎታው ጥልቀት ነው ።
መንፈሳዊ ሰው ልቡ በእግዚአብሔር ፊት የቀና ነው ።
'' ቃልህ ለጉሮሮዬ ጣፋጭ ነው ፤ ከማርና ከወለላ ይልቅ ለአፌ ጣፈጠኝ '' መዝ 118፡103 ።
ፍቃዱ ግርማ /ዘ-በኩር/
t.me/fikee21
❤14💯1