ፈትህ አባቦራ መስጂድ
1.35K subscribers
6.45K photos
212 videos
78 files
6.34K links
Download Telegram
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 2⃣2⃣ #ረቢዑል‐አኽር 1⃣4⃣4⃣7⃣
በዱዓእ ላይ ችክ ማለት:

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿الدُّعاءُ ينفع مما نزل ومما لم ينزِلْ، فعليكم عبادَ اللهِ بالدُّعاءِ﴾

“ዱዓእ ለተከሰተም ገና ለሚከሰትም መከራ እጅግ ጠቃሚ ነው። እናንተ የአላህ ባሮች ሆይ! ከዱዓእ እንዳትዘናጉ አደራ።”

📚 ሶሂህ አልጃሚዕ: 3409



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
1
Audio
#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #68 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 2⃣3⃣ #ረቢዑል‐አኽር 1⃣4⃣4⃣7⃣
1
ሶስት ወሳኝ ተግባሮች…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿صدقةُ السِّرِّ تُطفئُ غضبَ الرَّبِّ، وصنائعُ المعروفِ تقي مصارعَ السُّوءِ، وصلةُ الرَّحمِ تزيدُ في العمرِ، وتُوسِّعُ في الرِّزقِ،﴾

“በድብቅ የሚሰጥ ሰደቃ ‘ምፅዋት’ የጌታን ቁጣ ታበርዳለች። በጎ ተግባር ከመጥፎ ውድቀት ይጠብቃል ዝምድናን መቀጠል እድሜን ይጨምራል ሪዝቅን ‘ሲሳይን’ ያሰፋል።”

📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 4/537




https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
1
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 2⃣4⃣ #ረቢዑል‐አኽር 1⃣4⃣4⃣7⃣
ነፃ አውጣት! ምክንያቱም እሷ አማኝ ነችና!

ከሙዓዊያ ቢኑል ሐከም አሱለሚ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦

﴿جَارِيَةٌ لِي كَانَتْ تَرْعَى غُنَيْمَاتٍ قِبَلَ أُحُدٍ وَالْجَوَّانِيَّةِ إِذِ اطَّلَعْتُ عَلَيْهَا اطِّلَاعَةً، فَإِذَا الذِّئْبُ قَدْ ذَهَبَ بِشَاةٍ مِنْهَا، وَأَنَا مِنْ بَنِي آدَمَ آسَفُ كَمَا يَأْسَفُونَ، لَكِنِّي صَكَكْتُهَا صَكَّةً، فَعَظَّمَ ذَاكَ عَلَىَّ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، فَقُلْتُ : أَفَلَا أُعْتِقُهَا ؟ قَالَ : ائْتِنِي بِهَا . قَالَ : فَجِئْتُهُ بِهَا، فَقَالَ : أَيْنَ اللَّهُ ؟ . قَالَتْ : فِي السَّمَاءِ. قَالَ : مَنْ أَنَا ؟ . قَالَتْ : أَنْتَ رَسُولُ اللَّهِ . قَالَ : أَعْتِقْهَا فَإِنَّهَا مُؤْمِنَةٌ﴾

“አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! በግ የምትጠብቅ ባሪያ ነበረችኝ፤ አንድ ቀን ጎራ ስል አንዷን በግ ተኩላ ሲበላት ተመለከትኩኝ፤ ሰውነኝና በብስጭት በጥፊ አልኳት። ነቢዩ (ﷺ) እንዴት እንዲህ ታደርጋለህ በማለት ነገሩን አጠባበቁብኝ። ይሄን ግዜ ለምን ነፃ አላወጣትም? አልኳቸው። ይዘሃት ና አሉኝ። አመጣኃት። ከዚያም፦ አላህ የት ነው? ብለው ጠየቋት ‘ሰማይ ላይ’ አለች። እኔስ ማነኝ አሏት ‘አንተ የአላህ መልዕክተኛ ነህ’ አለቻቸው። ይህን ግዜ ‘ነፃ አውጣት! ምክንያቱም እሷ አማኝ ነችና’ አሉኝ።”

📚 አቡ ዳውድ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል: 930



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 2⃣5⃣ #ረቢዑል‐አኽር 1⃣4⃣4⃣7⃣
Audio
#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #69 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ
ሶስት ወሳኝ ተግባሮች…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿صدقةُ السِّرِّ تُطفئُ غضبَ الرَّبِّ، وصنائعُ المعروفِ تقي مصارعَ السُّوءِ، وصلةُ الرَّحمِ تزيدُ في العمرِ، وتُوسِّعُ في الرِّزقِ،﴾

“በድብቅ የሚሰጥ ሰደቃ ‘ምፅዋት’ የጌታን ቁጣ ታበርዳለች። በጎ ተግባር ከመጥፎ ውድቀት ይጠብቃል ዝምድናን መቀጠል እድሜን ይጨምራል ሪዝቅን ‘ሲሳይን’ ያሰፋል።”

📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 4/537



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 2⃣6⃣ #ረቢዑል‐አኽር 1⃣4⃣4⃣7⃣
የአባትህም ሆነ ሌሎች የሟች ዘመዶችን፣ ጎደኞችን ዝምድና መቀጠልና ለነሱ በጎ መዋል ያለው ትሩፋት!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إِنَّ مِنْ أَبَرِّ الْبِرِّ صِلَةَ الرَّجُلِ أَهْلَ وُدِّ أَبِيهِ بَعْدَ أَنْ يُوَلِّيَ﴾

“ከመልካም ሁሉ መልካሙ ስራ እነርሱ ከሞቱ በኋላ የአባቱን ወዳጅ ቤተሰቦች ዝምድና መቀጠሉ ነው።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 2552



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
👏3
ኢናሊላሂ ወ ኢና ኢለይለሂ ራጁዑን
  
ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ኡመር ኢድሪስ ወደ አኼራ ተሻገሩ!

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የቀድሞ ፕሬዘዳንት የነበሩት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ኡመር በዛሬው ዕለት ወደ አኼራ መሻገራቸው ታውቋል።

ሀሩን ሚዲያ ለሙፍቲ ሐጅ ኡመር ኢድሪስን አላህ በጀነት እንዲቀበላቸው፤ለቤተሰቦቻቸው እና ለመላው ሙስሊም ማህበረሰብ ሰብር እንዲለግስ ይመኛል።

©
💔3
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 2⃣7⃣ #ረቢዑል‐አኽር 1⃣4⃣4⃣7⃣
አስተግፊሩላህ ወአቱቡኢለይሂ!

ከአቡ ሁረይራ (رضي الله عنه) ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦

﴿ما رأَيْتُ أحَدًا أكثَرَ لِأنْ يقولَ: أستغفِرُ اللهَ وأتوبُ إليه مِن رسولِ اللهِ ﷺ﴾

“እንደ ረሱል (ﷺ) ይህን ንግግር ‘አላህን ምህረት እለምነዋለሁ፤ ወደርሱም ንሰሃ አደርጋለሁ’ አብዝቶ የሚል አንድንም ሰው አልተመከትኩም።”

📚 ኢብኑ ሂባን ሶሂህ ብለውታል፡ 928



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
1
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 2⃣8⃣ #ረቢዑል‐አኽር 1⃣4⃣4⃣7⃣
ከመካሪ በኩል ረሱል (ﷺ) በቁ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لا تجعلوا بيوتَكُم قبورًا، ولا تجعلوا قَبري عيدًا﴾

“ቤታችሁን የመቃብር ስፍራ አድርጋችሁ አትያዙ። የኔን መቃብርም የኢድ (የበዓል) ቦታ አታድርጉት።”

📚 አቡ ዳውድ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 2042



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
ሙስሊሞች ካንተ ሰላም ናቸው?

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿الْمُسْلِمُ مَنْ سَلِمَ الْمُسْلِمُونَ مِنْ لِسَانِهِ وَيَدِهِ﴾

“ሙስሊም ማለት ሙስሊሞች ከእጁና ከምላሱ ትንኮሳ ሰላም የሆኑለት ሰው ነው።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል:10



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 2⃣9⃣ #ረቢዑል‐አኽር 1⃣4⃣4⃣7⃣
ድንበር አላፊ አትሁን!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿وَإِيَّاكُمْ وَالْغُلُوَّ فِي الدِّينِ فَإِنَّمَا أَهْلَكَ مَنْ كَانَ قَبْلَكُمُ الْغُلُوُّ فِي الدين﴾

“በሃይማኖት ላይ ድንበር ማለፍን ተጠንቀቁ! ከናንተ በፊት የነበሩትን ያጠፋቸው በሃይማኖት ላይ ድንበር ማለፍ ነውና።”

📚 ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 3029




https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
👍2