ጅማሪው መጀመር ያለበት ፍጹም ርግጠኛ በመሆን ሳይሆን ለመማር /ለመለወጥ/ ሙሉ በሙሉ ፍላጎት በመያዝ ነው። ስለራሳችሁ ለማወቅና የሕይወትን ምስጢራት ለመረዳት ከልባችሁ ቆርጣችሁ ከተነሳችሁ ይበቃል።"
OSHO/ኦሾ
OSHO/ኦሾ
" ራሱን የሚያፈቅር ሠው ወደ እውነተኛው ፍቅር ለመድረስ የመጀመሪያውን እርምጃ ተራምዷል፡፡ "
ኦሾ/Osho
ኦሾ/Osho
አንድ ሰው የቅናት ስሜት እየተሰማው ነው ማለት በሌላ ቋንቋ እራሱን ወይንም ሌላ ነገሩን ከሌላ የሆነ አካል ጋር እያወዳደረ ነው ማለት ነው!!#
ኦሾ
ኦሾ
#እኔ ማንንም ከእኔ የበታች፣ማንንም ከእኔ የበላይ አድርጌ አስቤ አላዉቅም። ለነገሩ ማንንም ዝቅ አድርገህ የማታይ ከሆነ ማንንም ከፍ አድርገህ አታይም።ሁሉም ሰዉ ልዩ ነዉ አይወዳደርም ።
እኔ እኔ ነኝ -አንተ አንተ ነህ።
ኦሾ/osho/
እኔ እኔ ነኝ -አንተ አንተ ነህ።
ኦሾ/osho/
ማንም እኩል አይደለም።
ይህ ነው ስነ- ልቦናዊ እውነታው።
በአካልም በአዕምሮም ፣ በዕውቀትም በተሰጥዖም ከማንም ጋር እኩል አይደላችሁም - ማንም ከማንም ጋር እኩል አይደለም። ሁሉም ሰው ልዩ ነው!!
*
#ኦሾ/Osho
ይህ ነው ስነ- ልቦናዊ እውነታው።
በአካልም በአዕምሮም ፣ በዕውቀትም በተሰጥዖም ከማንም ጋር እኩል አይደላችሁም - ማንም ከማንም ጋር እኩል አይደለም። ሁሉም ሰው ልዩ ነው!!
*
#ኦሾ/Osho
"ብቸኝነት ሌላ ሰውን የምታጡበት ሁኔታ ሲሆን፣
ለብቻ መሆን ግን ራሳችሁን የምታገኙበት ሁኔታ ነው!"
:
ኦሾ/Osho
ለብቻ መሆን ግን ራሳችሁን የምታገኙበት ሁኔታ ነው!"
:
ኦሾ/Osho
#ሲገባኝ ሁሉም ሰው የሆነች"የለውጥ ኩርባ"አለችው።
አስተሳሰቡ ወይም ስሜት ወይም ድርጊቱ የሚቀየርበት።
ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚታጠፍበት ወይም ከወደቀበት መቀመቅ የሚስፈነጠርበት ወይም ለዛለው ጉልበቱ አቅም የሚያገኝበት።
***
➦ጠበኛ እውነቶች
➦በሜሪ ፈለቀ .
አስተሳሰቡ ወይም ስሜት ወይም ድርጊቱ የሚቀየርበት።
ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚታጠፍበት ወይም ከወደቀበት መቀመቅ የሚስፈነጠርበት ወይም ለዛለው ጉልበቱ አቅም የሚያገኝበት።
***
➦ጠበኛ እውነቶች
➦በሜሪ ፈለቀ .
በደነዘዘ አገር፣ በፈዘዘ ዓለም፣
እንደ”ንቃት” ያለ፣ የሚያስቀጣ የለም፡፡
ባንቀላፋ ትውልድ፤ ለጥ ባለ ሐገር፣
“መንቃት!” ልክ አይደለም፡፡
እንደ”ንቃት” ያለ፣ የሚያስቀጣ የለም፡፡
ባንቀላፋ ትውልድ፤ ለጥ ባለ ሐገር፣
“መንቃት!” ልክ አይደለም፡፡
ታላቁ ታላቅነት ከፍ ብሎ ማሰብ ነው!
ንስር የአእዋፋት ሁሉ ንጉስ ነው ቢባል አያንስበትም ህይወቱን ሙሉ እያደነ ነው ሚኖረው ያለፍርሃት ነገር ግን በስተመጨረሻ በእርጅናው ዘመን ህይውቱን የሚነጠቀው በትንሿ አእዋፍ ነው ክንፉ ውስጥ ትገባና እየበላች በቁሙ ታመነምነዋለች በስተመጨረሻም ለሷም ቢሆን ግን አንድ መላ አያጣም ከፍ ብሎ ከዳመና በላይ በመብረር ወፏ ልትቋቋመው የማትችለው የአየር ንብረት ውስጥ በመግባት ያሸንፋታል እንዲህ ነው ሰዎች ታላቅ ነኝ የሚል ጀግና በትንሽ ይሸነፉል።
ለዚህ ደግሞ ታላቁ ታላቅነት ከችግርና ችጋር በላይ ከፍ ብሎ ማሰብ ነው።
ንስር የአእዋፋት ሁሉ ንጉስ ነው ቢባል አያንስበትም ህይወቱን ሙሉ እያደነ ነው ሚኖረው ያለፍርሃት ነገር ግን በስተመጨረሻ በእርጅናው ዘመን ህይውቱን የሚነጠቀው በትንሿ አእዋፍ ነው ክንፉ ውስጥ ትገባና እየበላች በቁሙ ታመነምነዋለች በስተመጨረሻም ለሷም ቢሆን ግን አንድ መላ አያጣም ከፍ ብሎ ከዳመና በላይ በመብረር ወፏ ልትቋቋመው የማትችለው የአየር ንብረት ውስጥ በመግባት ያሸንፋታል እንዲህ ነው ሰዎች ታላቅ ነኝ የሚል ጀግና በትንሽ ይሸነፉል።
ለዚህ ደግሞ ታላቁ ታላቅነት ከችግርና ችጋር በላይ ከፍ ብሎ ማሰብ ነው።
ጋዜጠኛው፦ፍልስፍና ያሳብዳል ??
.
ስብሐት፦ፍልስፍና አያሳብድም።አንድ ሰው ፍልስፍና አንብቦ ካበደ መጀመሪያውኑ ለማበድ የሚያበቃ እርሾ በውስጡ ነበር ማለት ነው።
.
ጋዜጠኛው ፦ፍልስፍና ለምን በጥርጣሬ ይታያል??
.
ስብሐት፦ ብዙ ሰዎች ፍልስፍናን በሩቁ ይላሉ ይፈራሉ።መጀመሪያዉኑ የነበራቸው እምነት ጠንካራ ስላልነበር ትንሽ ፍልስፍና እንዳነበቡ ከስር መሰረታቸው ይናጋሉ!ልባቸው በጥርጣሬ ይሞላል።ልብ አድርግ ያናጋቸው ፍልስፍናው አይደለም!ቀድሞ የነበራቸው ደካማ እምነት ነው !
.
ከ ቃለመጠይቅ የተቀነጨበ
.
ስብሐት፦ፍልስፍና አያሳብድም።አንድ ሰው ፍልስፍና አንብቦ ካበደ መጀመሪያውኑ ለማበድ የሚያበቃ እርሾ በውስጡ ነበር ማለት ነው።
.
ጋዜጠኛው ፦ፍልስፍና ለምን በጥርጣሬ ይታያል??
.
ስብሐት፦ ብዙ ሰዎች ፍልስፍናን በሩቁ ይላሉ ይፈራሉ።መጀመሪያዉኑ የነበራቸው እምነት ጠንካራ ስላልነበር ትንሽ ፍልስፍና እንዳነበቡ ከስር መሰረታቸው ይናጋሉ!ልባቸው በጥርጣሬ ይሞላል።ልብ አድርግ ያናጋቸው ፍልስፍናው አይደለም!ቀድሞ የነበራቸው ደካማ እምነት ነው !
.
ከ ቃለመጠይቅ የተቀነጨበ
“ ካህሊል ጂብራን አንድ ውብ ታሪክ ፅፏል፡፡ ይህ ሰው ብቻውን ብዙ ውብ ታሪኮችን ስለፃፈ በመላው አለም ታሪክ ውስጥ የሚፎካከረው ያለ አይመስልም፡፡
ይህ የምነግራችሁ ታሪክ በጣም አጭር ነው፡፡ የካህሊል ጂብራን ውበት ያለውም እዚህ ላይ ነው፡፡ ወደ ፊልምነት የሚቀየሩ ታላላቅ ታሪኮችን አይፅፍም፤የሚፅፋቸው ታሪኮች በጣም ጥቂት መስመሮችን የሚፈጁ ብቻ ናቸው፡፡ይሁንና የሰው ልጅን ውስጡን ሰርስረው ይገባሉ፡፡”
እንግዲህ ይህን የተናገረው በሚያነሳቸው ሀሳቦቹ ከብዙሀኑ የማይገጥመው እና ብዙ ታላላቅ ስራዎችን ያበረከቱ ሰዎችን በሚነቅፈው ኦሾ ነው፡፡ ካህሊል ጂብራን The Wanderer የሚለው የአጫጭር ታሪኮች ስብስብ ውስጥ ያለውን Garments የሚለውን ስራውን ነው የሚጠቅሰው፡፡
ይህ የምነግራችሁ ታሪክ በጣም አጭር ነው፡፡ የካህሊል ጂብራን ውበት ያለውም እዚህ ላይ ነው፡፡ ወደ ፊልምነት የሚቀየሩ ታላላቅ ታሪኮችን አይፅፍም፤የሚፅፋቸው ታሪኮች በጣም ጥቂት መስመሮችን የሚፈጁ ብቻ ናቸው፡፡ይሁንና የሰው ልጅን ውስጡን ሰርስረው ይገባሉ፡፡”
እንግዲህ ይህን የተናገረው በሚያነሳቸው ሀሳቦቹ ከብዙሀኑ የማይገጥመው እና ብዙ ታላላቅ ስራዎችን ያበረከቱ ሰዎችን በሚነቅፈው ኦሾ ነው፡፡ ካህሊል ጂብራን The Wanderer የሚለው የአጫጭር ታሪኮች ስብስብ ውስጥ ያለውን Garments የሚለውን ስራውን ነው የሚጠቅሰው፡፡
ዘመን እኮ ንፋስ ወይንም በፊኛ የተሞላ አየር አይደለም፡፡ እያንዳንዱን ዘመን የምንፈጥረው እኛው ነን፡፡ ጀግና ከሆንን የታታሪነት ዘመን እንፈጥራለን፡፡ ነቀዞች ከሆንን የንቅዘት ዘመን እንፈጥራለን፡፡ የውሻ ዘመን ጩኸትና ጭራ መቁላት ይበዛበታል፡፡ የጅብ ዘመን ሆዳም ይበዛበታል፡፡ የአህያ ዘመን ሸክም ይበዛበታል፡፡ የድመት ዘመን ቡጭሪያ ይበዛበታል፡፡ የጥንቸል ዘመን ፍርጠጣ ይበዛበታል፡፡ የጦጣ ዘመን ብልጠት ይበዛበታል፡፡ ዘመኑ ምን አደረገን?! እያንዳንዱን ዘመን የምንፈጥረው እኛው ራሳችን ነን፡፡ ውስጣችንን መፈተሽ ሲያቅተን፣ ራሳችንን መግዛት ሲሳነን፣ ፀባያችንን ማረቅ ሲያስቸግረን በዘመን እናላክካለን፡፡ ዘመንን እናማርራለን፡፡››
➦ሲሳይንጉሱ
➦ረቂቅ አሻራ
➦ሲሳይንጉሱ
➦ረቂቅ አሻራ
" የገንዘብ ትልቁ ኀይሉ የኪስን ድህነት ማጥፋቱ ሳይሆን የአእምሮን ራቁትነት ማጋለጡ ላይ ነው ። "
ገንዘብ ኖሮክ አሰተዳደሩን ወይም አጠቃቀሙን ካላወቅክ የገንዘብ ሀያልነት አንተ ላይ ሲሰራ ይታያል እንድትገዛበት (እንድትገበያይበት) የተፈጠረው ነገር አንተን ሲገዛ ይገኛል ያኔ ገንዘብክ የአምሮክን እርቃንነት ልትሸፍነው በማትችለው መልኩ ይገለጣል ይህ ደግሞ አጠቃቀምን አለማወቅ ነው ክፋቱ ያንተ ታውሮ የሌሎችንም ማሳወሩ ።
ገንዘብ ኖሮክ ደግሞ አጠቃቀሙን ስታውቀው ግን ገንዘብ መጠቀሚያ እንጂ የአምሮ ወይም የአሰተሳሰብ ልዕልናክን አሊያም ዝቅጠትን የሚያጋልጥ ሳይሆን አንተን የሚያገለግል ስለሚሆን አንተን ጠቅሞ ሌላውን ይጠቅማል።
ስለዚህ ገንዘብ በራሡ ነፃ (neutral) ነገር ነው። የማንም የአእምሮ ራቆትነት ብሎም የአስተሳሰብ ልዕልናን አያሣይም ሠውየው ስለ ገንዘብ እና አጠቃቀሙ ያለው እስተሳሰብ እንጂ ገንዘብ ከመጠቀሚያነት ያለፈ ሀይል ያለው ነገር ሆኖ አይደለም።
ዶ/ር ምህረት ደበበ
" የተቆለፈበት ቁልፍ "
ገንዘብ ኖሮክ አሰተዳደሩን ወይም አጠቃቀሙን ካላወቅክ የገንዘብ ሀያልነት አንተ ላይ ሲሰራ ይታያል እንድትገዛበት (እንድትገበያይበት) የተፈጠረው ነገር አንተን ሲገዛ ይገኛል ያኔ ገንዘብክ የአምሮክን እርቃንነት ልትሸፍነው በማትችለው መልኩ ይገለጣል ይህ ደግሞ አጠቃቀምን አለማወቅ ነው ክፋቱ ያንተ ታውሮ የሌሎችንም ማሳወሩ ።
ገንዘብ ኖሮክ ደግሞ አጠቃቀሙን ስታውቀው ግን ገንዘብ መጠቀሚያ እንጂ የአምሮ ወይም የአሰተሳሰብ ልዕልናክን አሊያም ዝቅጠትን የሚያጋልጥ ሳይሆን አንተን የሚያገለግል ስለሚሆን አንተን ጠቅሞ ሌላውን ይጠቅማል።
ስለዚህ ገንዘብ በራሡ ነፃ (neutral) ነገር ነው። የማንም የአእምሮ ራቆትነት ብሎም የአስተሳሰብ ልዕልናን አያሣይም ሠውየው ስለ ገንዘብ እና አጠቃቀሙ ያለው እስተሳሰብ እንጂ ገንዘብ ከመጠቀሚያነት ያለፈ ሀይል ያለው ነገር ሆኖ አይደለም።
ዶ/ር ምህረት ደበበ
" የተቆለፈበት ቁልፍ "