#ሜንሲየስ ፦ የቻይናው ፈላስፋ
አንድ ቀን ንጉስ ሱአን ወደ ቤተመንግስቱ አስጠራውና ጥያቄ አቀረበለት ፦ << ለሕዝቤ ጠቃሚ የምሆንበትን መንገድ አስተምረኝ ..>> አለው ።
#ሜንሲየስም ፦ "ጠቃሚ ከመሆን በፊት ሰብዓዊነትና ፅድቅን ተማር ። ንጉስ ሆይ !ለአገር የሚጠቅም ነገር እንድነግርህ የምትሻ ከሆነ ይህንን ስማ ....#ታላላቅ ባለስልጣኖችህ ለቤተሰቦቻቸው የሚጠቅም ነገር እንድታደርግላቸው ከጠየቁህ ....#ታናናሽ ባለስልጣኖችና ህዝብህ ደግሞ ለራሳቸው የሚጠቅም ነገር እንድታደርግላቸው ከጠየቁህ ...ያን ጊዜ #የአገርህ_መውደቅያ እየተቃረበ መሆኑን ተረዳ "አለው ። ታላቁ ፈላስፋ ሜንሲየስ
ምንጭ ጥበብ ከጲላጦስ
አንድ ቀን ንጉስ ሱአን ወደ ቤተመንግስቱ አስጠራውና ጥያቄ አቀረበለት ፦ << ለሕዝቤ ጠቃሚ የምሆንበትን መንገድ አስተምረኝ ..>> አለው ።
#ሜንሲየስም ፦ "ጠቃሚ ከመሆን በፊት ሰብዓዊነትና ፅድቅን ተማር ። ንጉስ ሆይ !ለአገር የሚጠቅም ነገር እንድነግርህ የምትሻ ከሆነ ይህንን ስማ ....#ታላላቅ ባለስልጣኖችህ ለቤተሰቦቻቸው የሚጠቅም ነገር እንድታደርግላቸው ከጠየቁህ ....#ታናናሽ ባለስልጣኖችና ህዝብህ ደግሞ ለራሳቸው የሚጠቅም ነገር እንድታደርግላቸው ከጠየቁህ ...ያን ጊዜ #የአገርህ_መውደቅያ እየተቃረበ መሆኑን ተረዳ "አለው ። ታላቁ ፈላስፋ ሜንሲየስ
ምንጭ ጥበብ ከጲላጦስ
‹‹ዘመን እኮ ንፋስ ወይንም በፊኛ የተሞላ አየር አይደለም፡፡ እያንዳንዱን ዘመን የምንፈጥረው እኛው ነን፡፡ ጀግና ከሆንን የታታሪነት ዘመን እንፈጥራለን፡፡ ነቀዞች ከሆንን የንቅዘት ዘመን እንፈጥራለን፡፡ የውሻ ዘመን ጩኸትና ጭራ መቁላት ይበዛበታል፡፡ የጅብ ዘመን ሆዳም ይበዛበታል፡፡ የአህያ ዘመን ሸክም ይበዛበታል፡፡ የድመት ዘመን ቡጭሪያ ይበዛበታል፡፡ የጥንቸል ዘመን ፍርጠጣ ይበዛበታል፡፡ የጦጣ ዘመን ብልጠት ይበዛበታል፡፡ ዘመኑ ምን አደረገን?! እያንዳንዱን ዘመን የምንፈጥረው እኛው ራሳችን ነን፡፡ ውስጣችንን መፈተሽ ሲያቅተን፣ ራሳችንን መግዛት ሲሳነን፣ ፀባያችንን ማረቅ ሲያስቸግረን በዘመን እናላክካለን፡፡ ዘመንን እናማርራለን፡፡››
➦ሲሳይ ንጉሱ
➦ረቂቅ አሻራ
➦ሲሳይ ንጉሱ
➦ረቂቅ አሻራ
".በአንድ ልብ ውስጥ ፍቅር እና ጥላቻ በጋራ ሊኖሩ አይችሉም። እነዚህ ሁለት ነገሮች እንደ ሞትና ህይወት ተቃራኒዎች ናቸው። በአንድ ልብ ውስጥ በጋራ ሊኖሩ አይቻላቸውም። ታዲያ "ፍቅር" ብለን የምንጠራው ነገር ምንድነው?"
"አነስተኛ ጥላቻ በውስጣችን ሲኖር "ፍቅር" እንለዋለን፤ መጠኑ ከፍ ያለ ጥላቻን ደግሞ "ጥላቻ" ብለን እንጠረዋለን። ሁለቱም አነስተኛና ከፍተኛ የጥላቻ መጠኖች ናቸው። በዚህ ሁነት ውስጥ ባለ ልብ ውስጥ ፍቅር ከነጭራሹ የለም። ስህተቱ የሚፈጠረው በጥላቻው መጠኖች ሳቢያ ነው። ከመጠን ጋር በተያያዘ ቅዝቃዜና ሙቀት ሁለት የተለያዩ ነገሮች እንደሆኑ ታስቡ ይሆናል። ሁለት የተለያዩ ነገሮች አይደሉም። ሙቀትና ቅዝቃዜ የአንድን ነገር ደረጃዎች የሚያሳዩ ናቸው። የሙቀት መጠን ሲያንስ ቅዝቃዜ መሰማት ይጀምራል። የሙቀት መጠን ሲበዛ ደግሞ ሙቀት መሰማት ይጀምራል......"
".....ከኢጎ በመነጨ ፍቅር ከተፈቀራችሁ ከትንሽ ጊዜያት በኋላ በአፍቃሪ እጆች እንደታቀፋችሁ ሳይሆን በብረት ሰንሰለት እንደተጠፈራችሁ ይሰማችኋል። ከትንሽ ጊዜያት በኋላ ውብ ንግግሮችን ሲናገር፣ ውብ ዘፈኖችን ሲዘፍንላችሁ የነበረው ፍቅር፣ በውብ ዘፈኖቹና ንግግሮቹ ውስጥ መርዝ ደብቆ እንደነበር ታውቃላችሁ። የአበቦችን መልክ ተላብሶ የሚመጣው ፍቅር ምንጩ ኢጎ ከሆነ አበቦችን በዳሰሳችሁ ጊዜ እጆቻችሁን የሚወጉ እሾሆችን ታገኛላችሁ......"
ኦሾOsho
"አነስተኛ ጥላቻ በውስጣችን ሲኖር "ፍቅር" እንለዋለን፤ መጠኑ ከፍ ያለ ጥላቻን ደግሞ "ጥላቻ" ብለን እንጠረዋለን። ሁለቱም አነስተኛና ከፍተኛ የጥላቻ መጠኖች ናቸው። በዚህ ሁነት ውስጥ ባለ ልብ ውስጥ ፍቅር ከነጭራሹ የለም። ስህተቱ የሚፈጠረው በጥላቻው መጠኖች ሳቢያ ነው። ከመጠን ጋር በተያያዘ ቅዝቃዜና ሙቀት ሁለት የተለያዩ ነገሮች እንደሆኑ ታስቡ ይሆናል። ሁለት የተለያዩ ነገሮች አይደሉም። ሙቀትና ቅዝቃዜ የአንድን ነገር ደረጃዎች የሚያሳዩ ናቸው። የሙቀት መጠን ሲያንስ ቅዝቃዜ መሰማት ይጀምራል። የሙቀት መጠን ሲበዛ ደግሞ ሙቀት መሰማት ይጀምራል......"
".....ከኢጎ በመነጨ ፍቅር ከተፈቀራችሁ ከትንሽ ጊዜያት በኋላ በአፍቃሪ እጆች እንደታቀፋችሁ ሳይሆን በብረት ሰንሰለት እንደተጠፈራችሁ ይሰማችኋል። ከትንሽ ጊዜያት በኋላ ውብ ንግግሮችን ሲናገር፣ ውብ ዘፈኖችን ሲዘፍንላችሁ የነበረው ፍቅር፣ በውብ ዘፈኖቹና ንግግሮቹ ውስጥ መርዝ ደብቆ እንደነበር ታውቃላችሁ። የአበቦችን መልክ ተላብሶ የሚመጣው ፍቅር ምንጩ ኢጎ ከሆነ አበቦችን በዳሰሳችሁ ጊዜ እጆቻችሁን የሚወጉ እሾሆችን ታገኛላችሁ......"
ኦሾOsho
ጅማሪው መጀመር ያለበት ፍጹም ርግጠኛ በመሆን ሳይሆን ለመማር /ለመለወጥ/ ሙሉ በሙሉ ፍላጎት በመያዝ ነው። ስለራሳችሁ ለማወቅና የሕይወትን ምስጢራት ለመረዳት ከልባችሁ ቆርጣችሁ ከተነሳችሁ ይበቃል።"
OSHO/ኦሾ
OSHO/ኦሾ
" ራሱን የሚያፈቅር ሠው ወደ እውነተኛው ፍቅር ለመድረስ የመጀመሪያውን እርምጃ ተራምዷል፡፡ "
ኦሾ/Osho
ኦሾ/Osho
አንድ ሰው የቅናት ስሜት እየተሰማው ነው ማለት በሌላ ቋንቋ እራሱን ወይንም ሌላ ነገሩን ከሌላ የሆነ አካል ጋር እያወዳደረ ነው ማለት ነው!!#
ኦሾ
ኦሾ
#እኔ ማንንም ከእኔ የበታች፣ማንንም ከእኔ የበላይ አድርጌ አስቤ አላዉቅም። ለነገሩ ማንንም ዝቅ አድርገህ የማታይ ከሆነ ማንንም ከፍ አድርገህ አታይም።ሁሉም ሰዉ ልዩ ነዉ አይወዳደርም ።
እኔ እኔ ነኝ -አንተ አንተ ነህ።
ኦሾ/osho/
እኔ እኔ ነኝ -አንተ አንተ ነህ።
ኦሾ/osho/
ማንም እኩል አይደለም።
ይህ ነው ስነ- ልቦናዊ እውነታው።
በአካልም በአዕምሮም ፣ በዕውቀትም በተሰጥዖም ከማንም ጋር እኩል አይደላችሁም - ማንም ከማንም ጋር እኩል አይደለም። ሁሉም ሰው ልዩ ነው!!
*
#ኦሾ/Osho
ይህ ነው ስነ- ልቦናዊ እውነታው።
በአካልም በአዕምሮም ፣ በዕውቀትም በተሰጥዖም ከማንም ጋር እኩል አይደላችሁም - ማንም ከማንም ጋር እኩል አይደለም። ሁሉም ሰው ልዩ ነው!!
*
#ኦሾ/Osho
"ብቸኝነት ሌላ ሰውን የምታጡበት ሁኔታ ሲሆን፣
ለብቻ መሆን ግን ራሳችሁን የምታገኙበት ሁኔታ ነው!"
:
ኦሾ/Osho
ለብቻ መሆን ግን ራሳችሁን የምታገኙበት ሁኔታ ነው!"
:
ኦሾ/Osho
#ሲገባኝ ሁሉም ሰው የሆነች"የለውጥ ኩርባ"አለችው።
አስተሳሰቡ ወይም ስሜት ወይም ድርጊቱ የሚቀየርበት።
ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚታጠፍበት ወይም ከወደቀበት መቀመቅ የሚስፈነጠርበት ወይም ለዛለው ጉልበቱ አቅም የሚያገኝበት።
***
➦ጠበኛ እውነቶች
➦በሜሪ ፈለቀ .
አስተሳሰቡ ወይም ስሜት ወይም ድርጊቱ የሚቀየርበት።
ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚታጠፍበት ወይም ከወደቀበት መቀመቅ የሚስፈነጠርበት ወይም ለዛለው ጉልበቱ አቅም የሚያገኝበት።
***
➦ጠበኛ እውነቶች
➦በሜሪ ፈለቀ .
በደነዘዘ አገር፣ በፈዘዘ ዓለም፣
እንደ”ንቃት” ያለ፣ የሚያስቀጣ የለም፡፡
ባንቀላፋ ትውልድ፤ ለጥ ባለ ሐገር፣
“መንቃት!” ልክ አይደለም፡፡
እንደ”ንቃት” ያለ፣ የሚያስቀጣ የለም፡፡
ባንቀላፋ ትውልድ፤ ለጥ ባለ ሐገር፣
“መንቃት!” ልክ አይደለም፡፡