.." አንድ ካሬ ሜትር መርካቶ ውስጥ 350 ሺ ብር ካወጣና አንድ ፕሮፌሰር አርባ አመት ደክሞ በወር የሚያገኛት የአንዲት ካሬ ሜትር ዋጋ የምትመዝን ካልሆነች ሰው ተፈጥሮን አላሸነፈውም ማለት ነው፣ ሰው ከተፈጥሮ አልበለጠም ማለት ነው። መሬት ተፈጥሯዊ ነች፣ ለምንድነው ትንሿ መሬት ይህቺን ያህል ስትወደድ ለምንድነው እኛ ይሄን ያህል አመት የተማርን ሰዎች ልንወደድ ያልቻልነው? ምክንያቱም በምንፈታው ችግር ልክ ነው እኛ ልንወደድ የምንችለው!! መሬቷ 30 ፎቅ ስለሚሰራባት 30 ፎቅ ልትከራይ ነው። የዚያች ቁራሽ መሬት ዋጋ ወደ ላይ 30 ፎቅ ሲያሰራ፣ እኛ ግን አንዲት ክፍል ውስጥ ገብተን ነው የምናስተምረው!!....የእኛ 30 እና 40 አመት የተማርንበት ዋጋ ግን ለብዙ ትውልድ መትረፍ አልቻለም። መብራት አልሰራም፣ አውሮፕላን አልሰራም፣ መርከብ አልሰራም፣ ባቡር አልሰራም። ሲንጋፖር ዕኮ መሬት የላትም! የምትሸጠው ዕኮ የአዕምሮዋን ውጤት ነው። የአዕምሮዋ ውጤት ደግሞ በአመት 540 ቢሊዮን ዶላር$ ኤክስፖርት ወደውጪ ይደረጋል። የእኛ የተፈጥሮ የሆነች ነገር ደግሞ 100 ሚሊየን ሕዝብ ይዘን የምታመጣልን 3 ቢሊየን ያልሞላ ኤክስፖርት እናደርጋለን። ሲንጋፖር 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ሕዝብ የያዘች ትንሽ ሀገር ናት። ስለዚህ አዕምሮ መስራት ካልቻለ የተፈጥሮ መሬት የበለጠ እየተወደደች ትሄዳለች። እናም መማር ችግር ፈቺነትን ካላሳደገ፣ አዕምሯችን የተሻለ ነገር መፍጠር ካልቻለ፣ መሬት ላይ ቤት ሰርቶ፣ አከራይቶ፣ ሽጦና ለውጦ የተፈጥሮን ነገር ብቻ ሙጥኝ ብሎ መገላበጡ ይቀጥላል።
ዶር ምህረት ደበበ
ዶር ምህረት ደበበ
በአንድ ሀገር ውስጥ በጣም የታዋቀ አንድ ዐዋቂ ሰው ነበረ አሉ።ያንን ሀገር የሚገዛም ደግሞ በጣም ክፉ ንጉሥ ነበር አሉ።ህዝብ ወደዚህ አዋቂ ዘንድ ይሄድና ፤ "እባክህ እንደው ከፈጣሪ አማልደህ ይኼንን ክፉ ንጉሥ አስወግድልን" አሉት።
"ለምን ?"ብሎ ሲጠይቃቸው።
"በቃ አንፈልገውም ይወገድልን"አሉት።ዐዋቂም እሺ አለ።ክፉ ንጉሥም ተወገደ።ሌላ ንጉሥም መጣ።የመጣው ንጉሥም ደግሞ የባሰ ሆነ።ለውጡ ከጅራፍ ወደ ጊንጥ ሆነ።ሕዝብ አዲስ የመጣውን ንጉሥ ትንሽ ጊዜ ካየው በኃላ ወደ ዐዋቂው ዘንድ ሄዶ "ይኸንንም ንጉሥ አስወግድልን አለ።
ለውጡ ከጊንጥ ወደ እፍኝት ሆነ።ሁለተኛውም እንዲወገድ ሆኖ ሌላ ንጉሥ መጣ። ሦስተኛ የመጣው ንጉሥም ከመጀመርያው ከሁለኛውም ንጉሦች የባሰ ሆነ። ወዲያው ሕዝብ ዝም አለ።ንጉሡ ቢያደምጥ ዐዋቂው ቢያደምጥ፣ምንም ድምጽ ጠፉ።ሕዝቡ ዝም አለ። ወደ ንጉሡ የሚሄድ የለም ወደ ዐዋቂው የሚሄድ የለም።በዚህ ጊዜ ንጉሡ ወደ ዐዋቂው ዘንድ መልዕክተኛ ላከ። ወደ አንተ ጋ ሕዝብ መጥቶ ያውቃል?"
አዋቂው "አልመጣም ሲል መለሰ።
"ንጉሡ ዕድሜው ይርዘም ብሎስ ያውቃል?"
"አያውቅም"
ዕድሜው ይጠርስ ብሎ ያውቃል?"
"አያውቅም"
አሁን አደጋ ላይ ነን ፤አሁን ነው ህዝብን ማድመጥ"አለ ይባላል ንጉሡ።
፦"እናም ሕዝብ ዐውቆ ዝም ሲል ዝምታውን ማድመጥ ያሰፈልጋል ዝምታው ሌላ ወጀብ ይዞ ሳይነሳ።"
:
***ብቻዬን እቆማለው እና ሌሎች ****
@ዳንኤል ክብረት/2012ዓ.ም/
ገጽ 12-14 የተመዘዘ
"ለምን ?"ብሎ ሲጠይቃቸው።
"በቃ አንፈልገውም ይወገድልን"አሉት።ዐዋቂም እሺ አለ።ክፉ ንጉሥም ተወገደ።ሌላ ንጉሥም መጣ።የመጣው ንጉሥም ደግሞ የባሰ ሆነ።ለውጡ ከጅራፍ ወደ ጊንጥ ሆነ።ሕዝብ አዲስ የመጣውን ንጉሥ ትንሽ ጊዜ ካየው በኃላ ወደ ዐዋቂው ዘንድ ሄዶ "ይኸንንም ንጉሥ አስወግድልን አለ።
ለውጡ ከጊንጥ ወደ እፍኝት ሆነ።ሁለተኛውም እንዲወገድ ሆኖ ሌላ ንጉሥ መጣ። ሦስተኛ የመጣው ንጉሥም ከመጀመርያው ከሁለኛውም ንጉሦች የባሰ ሆነ። ወዲያው ሕዝብ ዝም አለ።ንጉሡ ቢያደምጥ ዐዋቂው ቢያደምጥ፣ምንም ድምጽ ጠፉ።ሕዝቡ ዝም አለ። ወደ ንጉሡ የሚሄድ የለም ወደ ዐዋቂው የሚሄድ የለም።በዚህ ጊዜ ንጉሡ ወደ ዐዋቂው ዘንድ መልዕክተኛ ላከ። ወደ አንተ ጋ ሕዝብ መጥቶ ያውቃል?"
አዋቂው "አልመጣም ሲል መለሰ።
"ንጉሡ ዕድሜው ይርዘም ብሎስ ያውቃል?"
"አያውቅም"
ዕድሜው ይጠርስ ብሎ ያውቃል?"
"አያውቅም"
አሁን አደጋ ላይ ነን ፤አሁን ነው ህዝብን ማድመጥ"አለ ይባላል ንጉሡ።
፦"እናም ሕዝብ ዐውቆ ዝም ሲል ዝምታውን ማድመጥ ያሰፈልጋል ዝምታው ሌላ ወጀብ ይዞ ሳይነሳ።"
:
***ብቻዬን እቆማለው እና ሌሎች ****
@ዳንኤል ክብረት/2012ዓ.ም/
ገጽ 12-14 የተመዘዘ
የመገደድ ስሜት
ውስጥህ ካለማቋረጥ ይናገርሃል፡፡ ውስጥህን ማድመጥ ግን የአንተ ሃላፊነት ነው፡፡ ስህተት ስትሰራ ህሊናህ እንደሚናገርህና እንዲሁም ሲያምህ፣ ሲርብህና ሲጠማህ አካልህ እንደሚናገርህ ሁሉ ውስጥህ ከሚነግርህ በርካታ ጠቃሚ ነገሮች አንዱ በሰዎች የመገደድን ስሜትህን ነው፡፡
በሰዎች የመገደድን ስሜት ማድመጥ ማለት ከማንነታችን የሚያወጣንን የሰዎች ግፊት መለየት ማለት ነው፡፡ በአካባቢያችን የሚገኙ ሰዎች የማናምንበትን ነገር እንድናደርግ፣ የማንፈልገውን ውሳኔ እንድንወስንና ምቾት ወደማይሰማን የሕይወት ቀጠና ውስጥ እንድንገባ ካለማቋረጥ ግፊት ያደርጉብናል፡፡
አንዳንድ ሰዎች የሚጫኑንና የሚያስገድዱን ለእኛ መልካም የሰሩ እየመሰላቸው ሲሆን፣ ሌሎች ግን እኛን የመቆጣጠር ዝንባሌ ስላላቸው ነው፡፡ በዚህች አለም ላይ ስትኖር ራስህን ከአስገዳጅና ከተቆጣጣሪ ሰዎች ነጻ ማውጣት ከቻልክ የድሎችን ሁሉ ድሎች ተጎናጽፈሃል፡፡ ከዚህ በፊት ብዙ ጊዜህን ካባከንክ በኋላ የባነንክባቸውን ሁኔታዎች መለስ ብለህ ብታጤናቸው በሰዎች ግፊት ምክንያት ካደረካቸው ወይም ከማድረግ ከተቆጠብክባቸው ሁኔታዎች ጋር ተዛምደው ታገኛቸዋለህ፡፡
ከዚህ ሁኔታ ለመዳን ከፈለክ፣ ምንም አሰብክ ምንም ሃሳቡ ከውስጥህ የወጣ ወይም ውስጥህ ያመነበት መሆን አለበት፡፡ ስለዚህም፣ በሰዎች ከመገደድ አዙሪት ነጻ ለመውጣት መውሰድ የምትችላቸው እርምጃዎች አሉ፡፡
1. የሕይወት መመሪያ ይኑርህ
የሕይወትህን መመሪያ በመለየትና በማወቅ ያንን ማዳበርና በዚያ እውቀት መደላደል አስፈላጊ ጉዳይ ነው፡፡ ራስህን ካልመራህ የመጣው ሰውና ገጠመኝ ይመራሃል፡፡ ራስህን ስትመራ ግን ሁሉን የምትመዝን ትሆናለህ፡፡
2. ገደብህን እወቅ
ለሰዎች ብለህ የት ድረስ መሄድ እንዳለብህ ለይተህ እወቅ፡፡ የሰዎችን ሃሳብ ማድመትም ሆነ ለሰዎች ስትል ዋጋ መክፈል ታላቅ ብስለትና ጨዋት የመሆኑ እውነታ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ያንን ማድረግ ያለብህ ግን በመገደድ ስሜት ሳይሆን ውስጥህ ስላመነበትና ያንን ለማድረግ ስለወሰንክ መሆን አለበት፡፡
3. ለሰዎች ገደብን አብጅላቸው
ያላመንክበትን ነገር ካለምንም የጥፋተኝነት ስሜት እምቢ ማለትን መልመድ መልካም ልማድ ነው፡፡ የሰው ስሜት ላለመጉዳትና ክፉ መስሎ ላለመታየት ለሁሉም ነገር እሺ ማለት ማንነትህን እንደሚሸረሽረውና ዘመንህን በከንቱ እንደሚበላው አትርሳ፡፡
ከፈዘዝክበትና ከደነዘዝክበት ሁኔታ ተነሳና ውጣ! ለማን ሰውና ለምን አይነት ሁኔታ እሺ እንደምትል ለይተህ እወቅ! የራስህ ጉዞ ከሰዎች እጅ አውጣና ወደራስህ እጅ አስገባ!
ውስጥህ ካለማቋረጥ ይናገርሃል፡፡ ውስጥህን ማድመጥ ግን የአንተ ሃላፊነት ነው፡፡ ስህተት ስትሰራ ህሊናህ እንደሚናገርህና እንዲሁም ሲያምህ፣ ሲርብህና ሲጠማህ አካልህ እንደሚናገርህ ሁሉ ውስጥህ ከሚነግርህ በርካታ ጠቃሚ ነገሮች አንዱ በሰዎች የመገደድን ስሜትህን ነው፡፡
በሰዎች የመገደድን ስሜት ማድመጥ ማለት ከማንነታችን የሚያወጣንን የሰዎች ግፊት መለየት ማለት ነው፡፡ በአካባቢያችን የሚገኙ ሰዎች የማናምንበትን ነገር እንድናደርግ፣ የማንፈልገውን ውሳኔ እንድንወስንና ምቾት ወደማይሰማን የሕይወት ቀጠና ውስጥ እንድንገባ ካለማቋረጥ ግፊት ያደርጉብናል፡፡
አንዳንድ ሰዎች የሚጫኑንና የሚያስገድዱን ለእኛ መልካም የሰሩ እየመሰላቸው ሲሆን፣ ሌሎች ግን እኛን የመቆጣጠር ዝንባሌ ስላላቸው ነው፡፡ በዚህች አለም ላይ ስትኖር ራስህን ከአስገዳጅና ከተቆጣጣሪ ሰዎች ነጻ ማውጣት ከቻልክ የድሎችን ሁሉ ድሎች ተጎናጽፈሃል፡፡ ከዚህ በፊት ብዙ ጊዜህን ካባከንክ በኋላ የባነንክባቸውን ሁኔታዎች መለስ ብለህ ብታጤናቸው በሰዎች ግፊት ምክንያት ካደረካቸው ወይም ከማድረግ ከተቆጠብክባቸው ሁኔታዎች ጋር ተዛምደው ታገኛቸዋለህ፡፡
ከዚህ ሁኔታ ለመዳን ከፈለክ፣ ምንም አሰብክ ምንም ሃሳቡ ከውስጥህ የወጣ ወይም ውስጥህ ያመነበት መሆን አለበት፡፡ ስለዚህም፣ በሰዎች ከመገደድ አዙሪት ነጻ ለመውጣት መውሰድ የምትችላቸው እርምጃዎች አሉ፡፡
1. የሕይወት መመሪያ ይኑርህ
የሕይወትህን መመሪያ በመለየትና በማወቅ ያንን ማዳበርና በዚያ እውቀት መደላደል አስፈላጊ ጉዳይ ነው፡፡ ራስህን ካልመራህ የመጣው ሰውና ገጠመኝ ይመራሃል፡፡ ራስህን ስትመራ ግን ሁሉን የምትመዝን ትሆናለህ፡፡
2. ገደብህን እወቅ
ለሰዎች ብለህ የት ድረስ መሄድ እንዳለብህ ለይተህ እወቅ፡፡ የሰዎችን ሃሳብ ማድመትም ሆነ ለሰዎች ስትል ዋጋ መክፈል ታላቅ ብስለትና ጨዋት የመሆኑ እውነታ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ያንን ማድረግ ያለብህ ግን በመገደድ ስሜት ሳይሆን ውስጥህ ስላመነበትና ያንን ለማድረግ ስለወሰንክ መሆን አለበት፡፡
3. ለሰዎች ገደብን አብጅላቸው
ያላመንክበትን ነገር ካለምንም የጥፋተኝነት ስሜት እምቢ ማለትን መልመድ መልካም ልማድ ነው፡፡ የሰው ስሜት ላለመጉዳትና ክፉ መስሎ ላለመታየት ለሁሉም ነገር እሺ ማለት ማንነትህን እንደሚሸረሽረውና ዘመንህን በከንቱ እንደሚበላው አትርሳ፡፡
ከፈዘዝክበትና ከደነዘዝክበት ሁኔታ ተነሳና ውጣ! ለማን ሰውና ለምን አይነት ሁኔታ እሺ እንደምትል ለይተህ እወቅ! የራስህ ጉዞ ከሰዎች እጅ አውጣና ወደራስህ እጅ አስገባ!
ፍቅር ማለት በዚህ በምትመለከተው ጨለማ ውስጥ ከሚብለጨለጩት ቁጥር ስፍር የሌላቸው አምፓሎች መሀል ፣ነፍስ አንዷን መርጣ በብርሃኗ ስትደምቅ ነው።ብርሀን ሁሉ የነፍስን ጨለማ አይገፍም ቢበዛ የራስህን ብርሃን ትፈልግ ዘንድ ያግዝህ ይሆናል።ሰው የቱንም ያህል በደማቅ ብርሀን ቢከበብ፣እውነተኛውን የራሱን ብርሃን እስካላገኘ ድረስ ነፍሱ ጨለማ ውስጥ ናት።ፍቅርና ዝምታ መለኮታዊ ኃይሎች ናቸው።ፈጣሪን የምንፈራው ከተከታዮቹ ብዙ ጩኸት ይልቅ በጥልቅ ዝምታው ሳይሆን አይቀርም እናም በዝምታ ግርማ ሞገስ ውስጥ ባለ እውነተኛ ፍቅሩ።ዝምታን የሚያሸንፍ ጬኸት ፍቅርን የሚያንበረክክ ብልጣ ብልጥነት የለም።
#ከዕለታት ግማሽ ቀን #ከአሌክስ አብርሀም
#ከዕለታት ግማሽ ቀን #ከአሌክስ አብርሀም
አልወለድም - አቤ ጉበኛ
=============
እውነት በሌለበት በዚህ ውሸት አለም፣
እኔ አልወለድም ይቅርብኝ ግዴለም፣
ሠው በሰውነቱ እኩል ካልተዳኘ፣
ወፍራም በውፍረቱ ዳኝነት ካገኘ፣
ድህነት እርሀብን ችግርና ስቃይን ፣
ለማየት አልሻም ቅጡ ያጣ ፍርድን፣
አልወለድም፣
እቢ አልወለድም እኔ በዚህ ዓለም፣
ለህይወት የሚያጓጓ አንድ ነገር የለም፣
ለኗሪ አኗኗሪ ሆኘ ከምገፋው፣
ህይወት ተብሎ ስቃይን ከምጎናፀፈው፣
ሳልወለድ ልሙት እዚሁ ግደሉኝ፣
ከእናቴ ማህፀን ቀጥታ ቅበሩኝ፣
አልወለድም
ሳልፈልግ በወላጆች ስራ ፈጥራችሁኝ ሳለ፣
ብየ ስጠይቃችሁ በዓለም ምንድን አለ?
ለእኔ መኖሪያ ሚሆን ፣
ሀብት አለ?..........የለም፣
ነፃነት አለ?..........የለም፣
ፍትህ?..........የለም፣
ታዲያ ይሁ ነገር ከሌለ በምድር፣
ኧረ አልወለድም ውሀ ሁኘ ልቅር፣
አልወለድም፣
በዳይ እና ተበዳይ ገዢና ተገዢ፣
የሚል መደብ ካለ ስበብ ሳታበዢ፣
ዐለም አልሻሽም አትሽኝ እኔንም፣
ከአንቺጋ ለመኖር እኔ አልወለድም፣
አልወለድም፣
የዋሁ ደሀ ህዝብ ጉልበቱን በዝብዞ፣
ሀብታሙ ካለልክ ሁሉን አግበስብሶ
የሚወስድበት ዓለም፣
ባለስልጣን እንደጌታ እራሡን ኮፍሶ፣
ሁሉን የሚያሸክም የሚቀማም ነክሶ፣
በሆነበት ዓለም ለመኖር አልመጣም፣
እንዲህ ያለ ህይወት ልኖር እኔ አልወጣም፣
አልወለድም፣
ተወለድ ካላችሁ
ሠው በሠውነቱ እኩል ከተዳኘ፣
በሚሠራው ስራ ፍትህን ካገኘ፣
ጥቅምም ሆነ ጉዳት እንደሠራው ሁሉ
እኩል ክፍፍልን ካደረግን እዉን
የዛኔ ልወለድ ዐለም እኩል ስታይ
ሠውን ላይ ታች አድርጋ ከፍላ ሳትለያይ፡፡
=============
እውነት በሌለበት በዚህ ውሸት አለም፣
እኔ አልወለድም ይቅርብኝ ግዴለም፣
ሠው በሰውነቱ እኩል ካልተዳኘ፣
ወፍራም በውፍረቱ ዳኝነት ካገኘ፣
ድህነት እርሀብን ችግርና ስቃይን ፣
ለማየት አልሻም ቅጡ ያጣ ፍርድን፣
አልወለድም፣
እቢ አልወለድም እኔ በዚህ ዓለም፣
ለህይወት የሚያጓጓ አንድ ነገር የለም፣
ለኗሪ አኗኗሪ ሆኘ ከምገፋው፣
ህይወት ተብሎ ስቃይን ከምጎናፀፈው፣
ሳልወለድ ልሙት እዚሁ ግደሉኝ፣
ከእናቴ ማህፀን ቀጥታ ቅበሩኝ፣
አልወለድም
ሳልፈልግ በወላጆች ስራ ፈጥራችሁኝ ሳለ፣
ብየ ስጠይቃችሁ በዓለም ምንድን አለ?
ለእኔ መኖሪያ ሚሆን ፣
ሀብት አለ?..........የለም፣
ነፃነት አለ?..........የለም፣
ፍትህ?..........የለም፣
ታዲያ ይሁ ነገር ከሌለ በምድር፣
ኧረ አልወለድም ውሀ ሁኘ ልቅር፣
አልወለድም፣
በዳይ እና ተበዳይ ገዢና ተገዢ፣
የሚል መደብ ካለ ስበብ ሳታበዢ፣
ዐለም አልሻሽም አትሽኝ እኔንም፣
ከአንቺጋ ለመኖር እኔ አልወለድም፣
አልወለድም፣
የዋሁ ደሀ ህዝብ ጉልበቱን በዝብዞ፣
ሀብታሙ ካለልክ ሁሉን አግበስብሶ
የሚወስድበት ዓለም፣
ባለስልጣን እንደጌታ እራሡን ኮፍሶ፣
ሁሉን የሚያሸክም የሚቀማም ነክሶ፣
በሆነበት ዓለም ለመኖር አልመጣም፣
እንዲህ ያለ ህይወት ልኖር እኔ አልወጣም፣
አልወለድም፣
ተወለድ ካላችሁ
ሠው በሠውነቱ እኩል ከተዳኘ፣
በሚሠራው ስራ ፍትህን ካገኘ፣
ጥቅምም ሆነ ጉዳት እንደሠራው ሁሉ
እኩል ክፍፍልን ካደረግን እዉን
የዛኔ ልወለድ ዐለም እኩል ስታይ
ሠውን ላይ ታች አድርጋ ከፍላ ሳትለያይ፡፡
ለአንተ ፍቅር ብቻ ነው ነፃነትን ሊያቀዳጅህ የሚችለው። ፍቅርን ደግሞ ነፃነትን የሚያጎናጽፍህ ለማፍቅር ዝጉጁ ስትሆን ብቻ ነው።ካፈቀርክና አንተም በምላሹ መፈቀርን ካገኘህ ፍቅር ዘውድህ ይሆናል።የገዛ ራስህም ንጉሰ ነገስት ያደርግሃል።
በአንተ ላይ ፍቅር ካልሰፈረብህ ፤ ፍቅርን በውስጥትህ ካላበበ ፤ እንደምን የተዋብክ ትሆናለህ አስቀያሚ ነው የምትሆነው።ዝግ የሆነ ነገር ትሆናለህ። ስስታም ሰዎች ፈሪ ናቸው።ም/ቱም ሁሉም ብሩን የሚጋራቸው መስሎ ስለሚታያቸው ከሰዎች ጋር መቀራረብ አይፈልጉም ።ቁሳቁሶችን የሚያፈቅሩ ሰዎች ራሳቸው ቁሳቁሶች ይሆናሉ።ሙት ዝግ በውስጣቸው ምንም የሚነዝር ፤ ደስ የሚያሰኝ እርካታ የላቸውም።ልብ ምቶቻቸውን አጥተዋል።የሚኖሩት ኑሮ መካኒካዊ ይሆናል።ፍቅርን እንደ ጦር የሚፈሩት ሰዎች ፤ ገንዘብን የተመለከተ ራስ ወዳድ(ሁሉም ነገር የኔ ነው ባይነት ) ስሜት ያድርባቸዋል።
Osho
በአንተ ላይ ፍቅር ካልሰፈረብህ ፤ ፍቅርን በውስጥትህ ካላበበ ፤ እንደምን የተዋብክ ትሆናለህ አስቀያሚ ነው የምትሆነው።ዝግ የሆነ ነገር ትሆናለህ። ስስታም ሰዎች ፈሪ ናቸው።ም/ቱም ሁሉም ብሩን የሚጋራቸው መስሎ ስለሚታያቸው ከሰዎች ጋር መቀራረብ አይፈልጉም ።ቁሳቁሶችን የሚያፈቅሩ ሰዎች ራሳቸው ቁሳቁሶች ይሆናሉ።ሙት ዝግ በውስጣቸው ምንም የሚነዝር ፤ ደስ የሚያሰኝ እርካታ የላቸውም።ልብ ምቶቻቸውን አጥተዋል።የሚኖሩት ኑሮ መካኒካዊ ይሆናል።ፍቅርን እንደ ጦር የሚፈሩት ሰዎች ፤ ገንዘብን የተመለከተ ራስ ወዳድ(ሁሉም ነገር የኔ ነው ባይነት ) ስሜት ያድርባቸዋል።
Osho
👉 ራስን ማወቅ 👈
ሁሉን ነገር ማወቅ ብትችሉ ራሳችሁን ለማወቅ ግን አትችሉም
ራሰን አለማወቅ ይጎዳል በገላ ላይ እንዳለ ቁስልም ያማል
ራስን አለማወቅ ህይወትን በሙሉ ትርጉም አልባ ያደርጋታል
ሁሉን ነገር ልታውቁ ብትችሉም ራሳችሁን ግን አታውቁም የሚገርመው ግን ከእውቀታችሁ በፊት ልታውቁት የሚገባው ራሳችሁን ነበር
ለዚህም ነው በተቻለ መጠን በቃል ጥያቄና መልስ ከመጠመድ ራሳችሁን አርቁ የምለው እኔ ማን ነኝ በሚል ጥያቄ አትጃጃሉ
ምክንያቱም ከጥያቄው በፊት የጥያቄው መልሶች እናንተ አላችሁ እኮ ከጥንት ጀምሮ የማንነት የማንነት ጥያቄ እንደ ቃል አልባ ጥም ( non - verbal thirst ) ምላሽ የማይገኝለት ነው
( ኦሾ )
ሁሉን ነገር ማወቅ ብትችሉ ራሳችሁን ለማወቅ ግን አትችሉም
ራሰን አለማወቅ ይጎዳል በገላ ላይ እንዳለ ቁስልም ያማል
ራስን አለማወቅ ህይወትን በሙሉ ትርጉም አልባ ያደርጋታል
ሁሉን ነገር ልታውቁ ብትችሉም ራሳችሁን ግን አታውቁም የሚገርመው ግን ከእውቀታችሁ በፊት ልታውቁት የሚገባው ራሳችሁን ነበር
ለዚህም ነው በተቻለ መጠን በቃል ጥያቄና መልስ ከመጠመድ ራሳችሁን አርቁ የምለው እኔ ማን ነኝ በሚል ጥያቄ አትጃጃሉ
ምክንያቱም ከጥያቄው በፊት የጥያቄው መልሶች እናንተ አላችሁ እኮ ከጥንት ጀምሮ የማንነት የማንነት ጥያቄ እንደ ቃል አልባ ጥም ( non - verbal thirst ) ምላሽ የማይገኝለት ነው
( ኦሾ )
የመገደድ ስሜት
ውስጥህ ካለማቋረጥ ይናገርሃል፡፡ ውስጥህን ማድመጥ ግን የአንተ ሃላፊነት ነው፡፡ ስህተት ስትሰራ ህሊናህ እንደሚናገርህና እንዲሁም ሲያምህ፣ ሲርብህና ሲጠማህ አካልህ እንደሚናገርህ ሁሉ ውስጥህ ከሚነግርህ በርካታ ጠቃሚ ነገሮች አንዱ በሰዎች የመገደድን ስሜትህን ነው፡፡
በሰዎች የመገደድን ስሜት ማድመጥ ማለት ከማንነታችን የሚያወጣንን የሰዎች ግፊት መለየት ማለት ነው፡፡ በአካባቢያችን የሚገኙ ሰዎች የማናምንበትን ነገር እንድናደርግ፣ የማንፈልገውን ውሳኔ እንድንወስንና ምቾት ወደማይሰማን የሕይወት ቀጠና ውስጥ እንድንገባ ካለማቋረጥ ግፊት ያደርጉብናል፡፡
አንዳንድ ሰዎች የሚጫኑንና የሚያስገድዱን ለእኛ መልካም የሰሩ እየመሰላቸው ሲሆን፣ ሌሎች ግን እኛን የመቆጣጠር ዝንባሌ ስላላቸው ነው፡፡ በዚህች አለም ላይ ስትኖር ራስህን ከአስገዳጅና ከተቆጣጣሪ ሰዎች ነጻ ማውጣት ከቻልክ የድሎችን ሁሉ ድሎች ተጎናጽፈሃል፡፡ ከዚህ በፊት ብዙ ጊዜህን ካባከንክ በኋላ የባነንክባቸውን ሁኔታዎች መለስ ብለህ ብታጤናቸው በሰዎች ግፊት ምክንያት ካደረካቸው ወይም ከማድረግ ከተቆጠብክባቸው ሁኔታዎች ጋር ተዛምደው ታገኛቸዋለህ፡፡
ከዚህ ሁኔታ ለመዳን ከፈለክ፣ ምንም አሰብክ ምንም ሃሳቡ ከውስጥህ የወጣ ወይም ውስጥህ ያመነበት መሆን አለበት፡፡ ስለዚህም፣ በሰዎች ከመገደድ አዙሪት ነጻ ለመውጣት መውሰድ የምትችላቸው እርምጃዎች አሉ፡፡
1. የሕይወት መመሪያ ይኑርህ
የሕይወትህን መመሪያ በመለየትና በማወቅ ያንን ማዳበርና በዚያ እውቀት መደላደል አስፈላጊ ጉዳይ ነው፡፡ ራስህን ካልመራህ የመጣው ሰውና ገጠመኝ ይመራሃል፡፡ ራስህን ስትመራ ግን ሁሉን የምትመዝን ትሆናለህ፡፡
2. ገደብህን እወቅ
ለሰዎች ብለህ የት ድረስ መሄድ እንዳለብህ ለይተህ እወቅ፡፡ የሰዎችን ሃሳብ ማድመትም ሆነ ለሰዎች ስትል ዋጋ መክፈል ታላቅ ብስለትና ጨዋት የመሆኑ እውነታ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ያንን ማድረግ ያለብህ ግን በመገደድ ስሜት ሳይሆን ውስጥህ ስላመነበትና ያንን ለማድረግ ስለወሰንክ መሆን አለበት፡፡
3. ለሰዎች ገደብን አብጅላቸው
ያላመንክበትን ነገር ካለምንም የጥፋተኝነት ስሜት እምቢ ማለትን መልመድ መልካም ልማድ ነው፡፡ የሰው ስሜት ላለመጉዳትና ክፉ መስሎ ላለመታየት ለሁሉም ነገር እሺ ማለት ማንነትህን እንደሚሸረሽረውና ዘመንህን በከንቱ እንደሚበላው አትርሳ፡፡
ከፈዘዝክበትና ከደነዘዝክበት ሁኔታ ተነሳና ውጣ! ለማን ሰውና ለምን አይነት ሁኔታ እሺ እንደምትል ለይተህ እወቅ! የራስህ ጉዞ ከሰዎች እጅ አውጣና ወደራስህ እጅ አስገባ!
ውስጥህ ካለማቋረጥ ይናገርሃል፡፡ ውስጥህን ማድመጥ ግን የአንተ ሃላፊነት ነው፡፡ ስህተት ስትሰራ ህሊናህ እንደሚናገርህና እንዲሁም ሲያምህ፣ ሲርብህና ሲጠማህ አካልህ እንደሚናገርህ ሁሉ ውስጥህ ከሚነግርህ በርካታ ጠቃሚ ነገሮች አንዱ በሰዎች የመገደድን ስሜትህን ነው፡፡
በሰዎች የመገደድን ስሜት ማድመጥ ማለት ከማንነታችን የሚያወጣንን የሰዎች ግፊት መለየት ማለት ነው፡፡ በአካባቢያችን የሚገኙ ሰዎች የማናምንበትን ነገር እንድናደርግ፣ የማንፈልገውን ውሳኔ እንድንወስንና ምቾት ወደማይሰማን የሕይወት ቀጠና ውስጥ እንድንገባ ካለማቋረጥ ግፊት ያደርጉብናል፡፡
አንዳንድ ሰዎች የሚጫኑንና የሚያስገድዱን ለእኛ መልካም የሰሩ እየመሰላቸው ሲሆን፣ ሌሎች ግን እኛን የመቆጣጠር ዝንባሌ ስላላቸው ነው፡፡ በዚህች አለም ላይ ስትኖር ራስህን ከአስገዳጅና ከተቆጣጣሪ ሰዎች ነጻ ማውጣት ከቻልክ የድሎችን ሁሉ ድሎች ተጎናጽፈሃል፡፡ ከዚህ በፊት ብዙ ጊዜህን ካባከንክ በኋላ የባነንክባቸውን ሁኔታዎች መለስ ብለህ ብታጤናቸው በሰዎች ግፊት ምክንያት ካደረካቸው ወይም ከማድረግ ከተቆጠብክባቸው ሁኔታዎች ጋር ተዛምደው ታገኛቸዋለህ፡፡
ከዚህ ሁኔታ ለመዳን ከፈለክ፣ ምንም አሰብክ ምንም ሃሳቡ ከውስጥህ የወጣ ወይም ውስጥህ ያመነበት መሆን አለበት፡፡ ስለዚህም፣ በሰዎች ከመገደድ አዙሪት ነጻ ለመውጣት መውሰድ የምትችላቸው እርምጃዎች አሉ፡፡
1. የሕይወት መመሪያ ይኑርህ
የሕይወትህን መመሪያ በመለየትና በማወቅ ያንን ማዳበርና በዚያ እውቀት መደላደል አስፈላጊ ጉዳይ ነው፡፡ ራስህን ካልመራህ የመጣው ሰውና ገጠመኝ ይመራሃል፡፡ ራስህን ስትመራ ግን ሁሉን የምትመዝን ትሆናለህ፡፡
2. ገደብህን እወቅ
ለሰዎች ብለህ የት ድረስ መሄድ እንዳለብህ ለይተህ እወቅ፡፡ የሰዎችን ሃሳብ ማድመትም ሆነ ለሰዎች ስትል ዋጋ መክፈል ታላቅ ብስለትና ጨዋት የመሆኑ እውነታ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ያንን ማድረግ ያለብህ ግን በመገደድ ስሜት ሳይሆን ውስጥህ ስላመነበትና ያንን ለማድረግ ስለወሰንክ መሆን አለበት፡፡
3. ለሰዎች ገደብን አብጅላቸው
ያላመንክበትን ነገር ካለምንም የጥፋተኝነት ስሜት እምቢ ማለትን መልመድ መልካም ልማድ ነው፡፡ የሰው ስሜት ላለመጉዳትና ክፉ መስሎ ላለመታየት ለሁሉም ነገር እሺ ማለት ማንነትህን እንደሚሸረሽረውና ዘመንህን በከንቱ እንደሚበላው አትርሳ፡፡
ከፈዘዝክበትና ከደነዘዝክበት ሁኔታ ተነሳና ውጣ! ለማን ሰውና ለምን አይነት ሁኔታ እሺ እንደምትል ለይተህ እወቅ! የራስህ ጉዞ ከሰዎች እጅ አውጣና ወደራስህ እጅ አስገባ!
ፍቅር ማለት በዚህ በምትመለከተው ጨለማ ውስጥ ከሚብለጨለጩት ቁጥር ስፍር የሌላቸው አምፓሎች መሀል ፣ነፍስ አንዷን መርጣ በብርሃኗ ስትደምቅ ነው።ብርሀን ሁሉ የነፍስን ጨለማ አይገፍም ቢበዛ የራስህን ብርሃን ትፈልግ ዘንድ ያግዝህ ይሆናል።ሰው የቱንም ያህል በደማቅ ብርሀን ቢከበብ፣እውነተኛውን የራሱን ብርሃን እስካላገኘ ድረስ ነፍሱ ጨለማ ውስጥ ናት።ፍቅርና ዝምታ መለኮታዊ ኃይሎች ናቸው።ፈጣሪን የምንፈራው ከተከታዮቹ ብዙ ጩኸት ይልቅ በጥልቅ ዝምታው ሳይሆን አይቀርም እናም በዝምታ ግርማ ሞገስ ውስጥ ባለ እውነተኛ ፍቅሩ።ዝምታን የሚያሸንፍ ጬኸት ፍቅርን የሚያንበረክክ ብልጣ ብልጥነት የለም።
#ከዕለታት ግማሽ ቀን #ከአሌክስ አብርሀም
#ከዕለታት ግማሽ ቀን #ከአሌክስ አብርሀም
አልወለድም - አቤ ጉበኛ
=============
እውነት በሌለበት በዚህ ውሸት አለም፣
እኔ አልወለድም ይቅርብኝ ግዴለም፣
ሠው በሰውነቱ እኩል ካልተዳኘ፣
ወፍራም በውፍረቱ ዳኝነት ካገኘ፣
ድህነት እርሀብን ችግርና ስቃይን ፣
ለማየት አልሻም ቅጡ ያጣ ፍርድን፣
አልወለድም፣
እቢ አልወለድም እኔ በዚህ ዓለም፣
ለህይወት የሚያጓጓ አንድ ነገር የለም፣
ለኗሪ አኗኗሪ ሆኘ ከምገፋው፣
ህይወት ተብሎ ስቃይን ከምጎናፀፈው፣
ሳልወለድ ልሙት እዚሁ ግደሉኝ፣
ከእናቴ ማህፀን ቀጥታ ቅበሩኝ፣
አልወለድም
ሳልፈልግ በወላጆች ስራ ፈጥራችሁኝ ሳለ፣
ብየ ስጠይቃችሁ በዓለም ምንድን አለ?
ለእኔ መኖሪያ ሚሆን ፣
ሀብት አለ?..........የለም፣
ነፃነት አለ?..........የለም፣
ፍትህ?..........የለም፣
ታዲያ ይሁ ነገር ከሌለ በምድር፣
ኧረ አልወለድም ውሀ ሁኘ ልቅር፣
አልወለድም፣
በዳይ እና ተበዳይ ገዢና ተገዢ፣
የሚል መደብ ካለ ስበብ ሳታበዢ፣
ዐለም አልሻሽም አትሽኝ እኔንም፣
ከአንቺጋ ለመኖር እኔ አልወለድም፣
አልወለድም፣
የዋሁ ደሀ ህዝብ ጉልበቱን በዝብዞ፣
ሀብታሙ ካለልክ ሁሉን አግበስብሶ
የሚወስድበት ዓለም፣
ባለስልጣን እንደጌታ እራሡን ኮፍሶ፣
ሁሉን የሚያሸክም የሚቀማም ነክሶ፣
በሆነበት ዓለም ለመኖር አልመጣም፣
እንዲህ ያለ ህይወት ልኖር እኔ አልወጣም፣
አልወለድም፣
ተወለድ ካላችሁ
ሠው በሠውነቱ እኩል ከተዳኘ፣
በሚሠራው ስራ ፍትህን ካገኘ፣
ጥቅምም ሆነ ጉዳት እንደሠራው ሁሉ
እኩል ክፍፍልን ካደረግን እዉን
የዛኔ ልወለድ ዐለም እኩል ስታይ
ሠውን ላይ ታች አድርጋ ከፍላ ሳትለያይ፡፡
=============
እውነት በሌለበት በዚህ ውሸት አለም፣
እኔ አልወለድም ይቅርብኝ ግዴለም፣
ሠው በሰውነቱ እኩል ካልተዳኘ፣
ወፍራም በውፍረቱ ዳኝነት ካገኘ፣
ድህነት እርሀብን ችግርና ስቃይን ፣
ለማየት አልሻም ቅጡ ያጣ ፍርድን፣
አልወለድም፣
እቢ አልወለድም እኔ በዚህ ዓለም፣
ለህይወት የሚያጓጓ አንድ ነገር የለም፣
ለኗሪ አኗኗሪ ሆኘ ከምገፋው፣
ህይወት ተብሎ ስቃይን ከምጎናፀፈው፣
ሳልወለድ ልሙት እዚሁ ግደሉኝ፣
ከእናቴ ማህፀን ቀጥታ ቅበሩኝ፣
አልወለድም
ሳልፈልግ በወላጆች ስራ ፈጥራችሁኝ ሳለ፣
ብየ ስጠይቃችሁ በዓለም ምንድን አለ?
ለእኔ መኖሪያ ሚሆን ፣
ሀብት አለ?..........የለም፣
ነፃነት አለ?..........የለም፣
ፍትህ?..........የለም፣
ታዲያ ይሁ ነገር ከሌለ በምድር፣
ኧረ አልወለድም ውሀ ሁኘ ልቅር፣
አልወለድም፣
በዳይ እና ተበዳይ ገዢና ተገዢ፣
የሚል መደብ ካለ ስበብ ሳታበዢ፣
ዐለም አልሻሽም አትሽኝ እኔንም፣
ከአንቺጋ ለመኖር እኔ አልወለድም፣
አልወለድም፣
የዋሁ ደሀ ህዝብ ጉልበቱን በዝብዞ፣
ሀብታሙ ካለልክ ሁሉን አግበስብሶ
የሚወስድበት ዓለም፣
ባለስልጣን እንደጌታ እራሡን ኮፍሶ፣
ሁሉን የሚያሸክም የሚቀማም ነክሶ፣
በሆነበት ዓለም ለመኖር አልመጣም፣
እንዲህ ያለ ህይወት ልኖር እኔ አልወጣም፣
አልወለድም፣
ተወለድ ካላችሁ
ሠው በሠውነቱ እኩል ከተዳኘ፣
በሚሠራው ስራ ፍትህን ካገኘ፣
ጥቅምም ሆነ ጉዳት እንደሠራው ሁሉ
እኩል ክፍፍልን ካደረግን እዉን
የዛኔ ልወለድ ዐለም እኩል ስታይ
ሠውን ላይ ታች አድርጋ ከፍላ ሳትለያይ፡፡
ለአንተ ፍቅር ብቻ ነው ነፃነትን ሊያቀዳጅህ የሚችለው። ፍቅርን ደግሞ ነፃነትን የሚያጎናጽፍህ ለማፍቅር ዝጉጁ ስትሆን ብቻ ነው።ካፈቀርክና አንተም በምላሹ መፈቀርን ካገኘህ ፍቅር ዘውድህ ይሆናል።የገዛ ራስህም ንጉሰ ነገስት ያደርግሃል።
በአንተ ላይ ፍቅር ካልሰፈረብህ ፤ ፍቅርን በውስጥትህ ካላበበ ፤ እንደምን የተዋብክ ትሆናለህ አስቀያሚ ነው የምትሆነው።ዝግ የሆነ ነገር ትሆናለህ። ስስታም ሰዎች ፈሪ ናቸው።ም/ቱም ሁሉም ብሩን የሚጋራቸው መስሎ ስለሚታያቸው ከሰዎች ጋር መቀራረብ አይፈልጉም ።ቁሳቁሶችን የሚያፈቅሩ ሰዎች ራሳቸው ቁሳቁሶች ይሆናሉ።ሙት ዝግ በውስጣቸው ምንም የሚነዝር ፤ ደስ የሚያሰኝ እርካታ የላቸውም።ልብ ምቶቻቸውን አጥተዋል።የሚኖሩት ኑሮ መካኒካዊ ይሆናል።ፍቅርን እንደ ጦር የሚፈሩት ሰዎች ፤ ገንዘብን የተመለከተ ራስ ወዳድ(ሁሉም ነገር የኔ ነው ባይነት ) ስሜት ያድርባቸዋል።
Osho
በአንተ ላይ ፍቅር ካልሰፈረብህ ፤ ፍቅርን በውስጥትህ ካላበበ ፤ እንደምን የተዋብክ ትሆናለህ አስቀያሚ ነው የምትሆነው።ዝግ የሆነ ነገር ትሆናለህ። ስስታም ሰዎች ፈሪ ናቸው።ም/ቱም ሁሉም ብሩን የሚጋራቸው መስሎ ስለሚታያቸው ከሰዎች ጋር መቀራረብ አይፈልጉም ።ቁሳቁሶችን የሚያፈቅሩ ሰዎች ራሳቸው ቁሳቁሶች ይሆናሉ።ሙት ዝግ በውስጣቸው ምንም የሚነዝር ፤ ደስ የሚያሰኝ እርካታ የላቸውም።ልብ ምቶቻቸውን አጥተዋል።የሚኖሩት ኑሮ መካኒካዊ ይሆናል።ፍቅርን እንደ ጦር የሚፈሩት ሰዎች ፤ ገንዘብን የተመለከተ ራስ ወዳድ(ሁሉም ነገር የኔ ነው ባይነት ) ስሜት ያድርባቸዋል።
Osho
👉 ራስን ማወቅ 👈
ሁሉን ነገር ማወቅ ብትችሉ ራሳችሁን ለማወቅ ግን አትችሉም
ራሰን አለማወቅ ይጎዳል በገላ ላይ እንዳለ ቁስልም ያማል
ራስን አለማወቅ ህይወትን በሙሉ ትርጉም አልባ ያደርጋታል
ሁሉን ነገር ልታውቁ ብትችሉም ራሳችሁን ግን አታውቁም የሚገርመው ግን ከእውቀታችሁ በፊት ልታውቁት የሚገባው ራሳችሁን ነበር
ለዚህም ነው በተቻለ መጠን በቃል ጥያቄና መልስ ከመጠመድ ራሳችሁን አርቁ የምለው እኔ ማን ነኝ በሚል ጥያቄ አትጃጃሉ
ምክንያቱም ከጥያቄው በፊት የጥያቄው መልሶች እናንተ አላችሁ እኮ ከጥንት ጀምሮ የማንነት የማንነት ጥያቄ እንደ ቃል አልባ ጥም ( non - verbal thirst ) ምላሽ የማይገኝለት ነው
( ኦሾ )
ሁሉን ነገር ማወቅ ብትችሉ ራሳችሁን ለማወቅ ግን አትችሉም
ራሰን አለማወቅ ይጎዳል በገላ ላይ እንዳለ ቁስልም ያማል
ራስን አለማወቅ ህይወትን በሙሉ ትርጉም አልባ ያደርጋታል
ሁሉን ነገር ልታውቁ ብትችሉም ራሳችሁን ግን አታውቁም የሚገርመው ግን ከእውቀታችሁ በፊት ልታውቁት የሚገባው ራሳችሁን ነበር
ለዚህም ነው በተቻለ መጠን በቃል ጥያቄና መልስ ከመጠመድ ራሳችሁን አርቁ የምለው እኔ ማን ነኝ በሚል ጥያቄ አትጃጃሉ
ምክንያቱም ከጥያቄው በፊት የጥያቄው መልሶች እናንተ አላችሁ እኮ ከጥንት ጀምሮ የማንነት የማንነት ጥያቄ እንደ ቃል አልባ ጥም ( non - verbal thirst ) ምላሽ የማይገኝለት ነው
( ኦሾ )
"........ሺህ ምሁር ብትሆን መዋደድ ግድ ነው።
የተያያዝንበት ላስቲክ በመለጠጡ የተራራቅን ይመስለናል እንጂ የመያያዝ ባርነት ውስጥ ነን።
አዕምሮአቸው ብሩህ ባህላቸው ግን የባርያ የሆኑ ስንት አሉ በእግዜር። ባላምንበትም ልማልበት።
አይ አም ኢንተለጀንት ብሎ የሚናገር ግን ዘር ማንዘሩ በቁንጫ የሚበላበት፣ በጎጥ ብራንድ የነደደ ሰው አያበሽቅህም?
በ'ነኝ' ሰው የሚበላለጥ ቢሆን የአለም ጌታዋ ብዙ ነበር።
'ውበት ሃሰት ነው ደም ግባትም ከንቱ ነው' እንደሚባለው አዕምሮም ሃሰት ነው ብልጥነትም ከንቱ ነው።
ሁሉ ረጋፊ ነው። መደ'በር ደሞ የጋራችን ነው።......"
***
#ከ'አፍ መጽሐፍ የተወሰደ / አዳም ረታ/
የተያያዝንበት ላስቲክ በመለጠጡ የተራራቅን ይመስለናል እንጂ የመያያዝ ባርነት ውስጥ ነን።
አዕምሮአቸው ብሩህ ባህላቸው ግን የባርያ የሆኑ ስንት አሉ በእግዜር። ባላምንበትም ልማልበት።
አይ አም ኢንተለጀንት ብሎ የሚናገር ግን ዘር ማንዘሩ በቁንጫ የሚበላበት፣ በጎጥ ብራንድ የነደደ ሰው አያበሽቅህም?
በ'ነኝ' ሰው የሚበላለጥ ቢሆን የአለም ጌታዋ ብዙ ነበር።
'ውበት ሃሰት ነው ደም ግባትም ከንቱ ነው' እንደሚባለው አዕምሮም ሃሰት ነው ብልጥነትም ከንቱ ነው።
ሁሉ ረጋፊ ነው። መደ'በር ደሞ የጋራችን ነው።......"
***
#ከ'አፍ መጽሐፍ የተወሰደ / አዳም ረታ/
የሰው ልጅ ከሌሎች እንሰሳት በማሰቡ አይደለም የሚለየው፥ በማሰቡ ያው እንሰሳ ነው፥ የሚለየው በምግባር ነው፥ 'Moral' የሚባል ጉዳይ ነው ሰውን ከእንሰሳ የሚለየው፥ ይሄ መሠመር አለበት።
*
በማሰብ ቢሆን ኖሮሞ እነ አሜሪካና እንግሊዝ ወራሪዎች ባልሆኑ ነበር።
*
'Moral' (ምግባር፣ ስነ-ምግባር፣ ግብረ-ገብ) የሠው ልጅ ተፈጥሮ ነው። በሂደት ያመጣው አይደለም፥ ሲፈጠር ጀምሮ ጥሩና መጥፎውን ያውቀዋል።
ያለ ባህል የተፈጠረ ህዝብ የለም። ባህል ደግሞ የ'Moral' (ምግባር፣ ስነ-ምግባር፣ ግብረ-ገብ) መስታወት ነው። እያንዳንዱ ባህል ጥሩና መጥፎ የሚልበት ሚዛን አለው።
*** *=* ***
ጸሐፊ መሐመድ አሊ/ቡርሃን አዲስ/
*
በማሰብ ቢሆን ኖሮሞ እነ አሜሪካና እንግሊዝ ወራሪዎች ባልሆኑ ነበር።
*
'Moral' (ምግባር፣ ስነ-ምግባር፣ ግብረ-ገብ) የሠው ልጅ ተፈጥሮ ነው። በሂደት ያመጣው አይደለም፥ ሲፈጠር ጀምሮ ጥሩና መጥፎውን ያውቀዋል።
ያለ ባህል የተፈጠረ ህዝብ የለም። ባህል ደግሞ የ'Moral' (ምግባር፣ ስነ-ምግባር፣ ግብረ-ገብ) መስታወት ነው። እያንዳንዱ ባህል ጥሩና መጥፎ የሚልበት ሚዛን አለው።
*** *=* ***
ጸሐፊ መሐመድ አሊ/ቡርሃን አዲስ/
ተጓዡ ሰፊውን እና ሃሩሩን በረሃ እያቋረጠ ነበር ድንገት አንድ ትልቅ ዛፍ አጋጠመው እና እረፍት ለማድረግ ከዛፋ ስር ተቀመጠ ። ያለ እረፍት ረጅም ጉዞ ሲጓዝ ስለ ነበር የረሃብ ስሜት ተሰማው "ምናለ የሆነ የሚበላ ነገር ባገኝ" ብሎም አሰበ ዙሪያውን ሲያማትርም የሆነ ሳጥን ይመለከታል ሄዶ ሲከፍተውም ምግብ ሆኖ ያገኘውና እስኪጠግብ ይበላል።
ተመልሶ ዛፋ ስርም ይቀመጣል ሆድ ሲሞላ ጉሮሮ የሚጎነጭ ነገር ይጠይቃል እና አሁንም ይህ ቸጓዥ የሚጠጣ ነገር ቢገኝ ብሎ ተመኘ። አፍታም አልቆየም ከጎኑ ጠርሙስ ሙሉ ጣፋጭ ወይን ከጎኑ ተቀምጦ ይመለከታል እስኪበቃውም ይጎነጫል,,,,ሰው በሙሉ አእምሮው ማሰብ የሚጀምረው ረሃቡን ካስታገሰ ጥማቱን ካረካ በሃላ ነውና ተጓዡ የሆነውን ሁሉ መልሶ ሲያስበው ግራ መጋባት ይጀምራል "ምግብ ባገኝ ብዬ ተመኘሁ ምግብ በአቅራቢያዬም አገኘሁ ስለ ሚጠጣም ነገር ተመኘሁ ከጎኔም ጣፋጭ ወይንም አገኘሁ የተመኘሁትን ነገር በሙሉ በአንዴ ያገኘሁት ምናልባት ይህ አካባቢ የመናፍስት መኖሪያ ቢሆን ነዉ" ብሎ ገመተ ጥቂት እንደቆየም ብዙ መናፍስት ወደ እሱ እየበረሩ ሲመጡ ተመለከተ በፍርሀት እና በድንጋጤም ሆኖ " በቃ ዛሬ መሞቴ ነው ስጋዬን ቦጫጭቀው ሊገሉኝ ነው" ብሎ በተስፋ መቁረጥ ደመደመ መናፍስቶቹም ቦጫጭቀው ገደሉት።
ይህ ሁሉ ሲሆን ይህ ምስኪን ተጓዥ ያልተረዳው ነገር ቢኖር የተቀመጠበት ዛፍ ያሰቡትን እና የተመኙትን እንደወረደ የሚፈፅም መሆኑን ነበር ....ልብህ ደም እየረጨ መሆኑን ብትረሳ ችግር የለውም ልብህ ስራውን አያቆምም እያሰብክ መሆኑን ከረሳህ ግን ዋጋ ያስከፍላል ምክንያቱም እያንዳንዱ ሀሳብህ እና ምኞትህ እጣ ፋንታህን የመወሰን አቅም አለውና።
ምንጭ፡ ከዜን አስተምህሮት መፅሀፍ ተተርጉሞ የቀረበተጓዡ ሰፊውን እና ሃሩሩን በረሃ እያቋረጠ ነበር ድንገት አንድ ትልቅ ዛፍ አጋጠመው እና እረፍት ለማድረግ ከዛፋ ስር ተቀመጠ ። ያለ እረፍት ረጅም ጉዞ ሲጓዝ ስለ ነበር የረሃብ ስሜት ተሰማው "ምናለ የሆነ የሚበላ ነገር ባገኝ" ብሎም አሰበ ዙሪያውን ሲያማትርም የሆነ ሳጥን ይመለከታል ሄዶ ሲከፍተውም ምግብ ሆኖ ያገኘውና እስኪጠግብ ይበላል።
ተመልሶ ዛፋ ስርም ይቀመጣል ሆድ ሲሞላ ጉሮሮ የሚጎነጭ ነገር ይጠይቃል እና አሁንም ይህ ቸጓዥ የሚጠጣ ነገር ቢገኝ ብሎ ተመኘ። አፍታም አልቆየም ከጎኑ ጠርሙስ ሙሉ ጣፋጭ ወይን ከጎኑ ተቀምጦ ይመለከታል እስኪበቃውም ይጎነጫል,,,,ሰው በሙሉ አእምሮው ማሰብ የሚጀምረው ረሃቡን ካስታገሰ ጥማቱን ካረካ በሃላ ነውና ተጓዡ የሆነውን ሁሉ መልሶ ሲያስበው ግራ መጋባት ይጀምራል "ምግብ ባገኝ ብዬ ተመኘሁ ምግብ በአቅራቢያዬም አገኘሁ ስለ ሚጠጣም ነገር ተመኘሁ ከጎኔም ጣፋጭ ወይንም አገኘሁ የተመኘሁትን ነገር በሙሉ በአንዴ ያገኘሁት ምናልባት ይህ አካባቢ የመናፍስት መኖሪያ ቢሆን ነዉ" ብሎ ገመተ ጥቂት እንደቆየም ብዙ መናፍስት ወደ እሱ እየበረሩ ሲመጡ ተመለከተ በፍርሀት እና በድንጋጤም ሆኖ " በቃ ዛሬ መሞቴ ነው ስጋዬን ቦጫጭቀው ሊገሉኝ ነው" ብሎ በተስፋ መቁረጥ ደመደመ መናፍስቶቹም ቦጫጭቀው ገደሉት።
ይህ ሁሉ ሲሆን ይህ ምስኪን ተጓዥ ያልተረዳው ነገር ቢኖር የተቀመጠበት ዛፍ ያሰቡትን እና የተመኙትን እንደወረደ የሚፈፅም መሆኑን ነበር ....ልብህ ደም እየረጨ መሆኑን ብትረሳ ችግር የለውም ልብህ ስራውን አያቆምም እያሰብክ መሆኑን ከረሳህ ግን ዋጋ ያስከፍላል ምክንያቱም እያንዳንዱ ሀሳብህ እና ምኞትህ እጣ ፋንታህን የመወሰን አቅም አለውና።
ምንጭ፡ ከዜን አስተምህሮት መፅሀፍ ተተርጉሞ የቀረበ
ተመልሶ ዛፋ ስርም ይቀመጣል ሆድ ሲሞላ ጉሮሮ የሚጎነጭ ነገር ይጠይቃል እና አሁንም ይህ ቸጓዥ የሚጠጣ ነገር ቢገኝ ብሎ ተመኘ። አፍታም አልቆየም ከጎኑ ጠርሙስ ሙሉ ጣፋጭ ወይን ከጎኑ ተቀምጦ ይመለከታል እስኪበቃውም ይጎነጫል,,,,ሰው በሙሉ አእምሮው ማሰብ የሚጀምረው ረሃቡን ካስታገሰ ጥማቱን ካረካ በሃላ ነውና ተጓዡ የሆነውን ሁሉ መልሶ ሲያስበው ግራ መጋባት ይጀምራል "ምግብ ባገኝ ብዬ ተመኘሁ ምግብ በአቅራቢያዬም አገኘሁ ስለ ሚጠጣም ነገር ተመኘሁ ከጎኔም ጣፋጭ ወይንም አገኘሁ የተመኘሁትን ነገር በሙሉ በአንዴ ያገኘሁት ምናልባት ይህ አካባቢ የመናፍስት መኖሪያ ቢሆን ነዉ" ብሎ ገመተ ጥቂት እንደቆየም ብዙ መናፍስት ወደ እሱ እየበረሩ ሲመጡ ተመለከተ በፍርሀት እና በድንጋጤም ሆኖ " በቃ ዛሬ መሞቴ ነው ስጋዬን ቦጫጭቀው ሊገሉኝ ነው" ብሎ በተስፋ መቁረጥ ደመደመ መናፍስቶቹም ቦጫጭቀው ገደሉት።
ይህ ሁሉ ሲሆን ይህ ምስኪን ተጓዥ ያልተረዳው ነገር ቢኖር የተቀመጠበት ዛፍ ያሰቡትን እና የተመኙትን እንደወረደ የሚፈፅም መሆኑን ነበር ....ልብህ ደም እየረጨ መሆኑን ብትረሳ ችግር የለውም ልብህ ስራውን አያቆምም እያሰብክ መሆኑን ከረሳህ ግን ዋጋ ያስከፍላል ምክንያቱም እያንዳንዱ ሀሳብህ እና ምኞትህ እጣ ፋንታህን የመወሰን አቅም አለውና።
ምንጭ፡ ከዜን አስተምህሮት መፅሀፍ ተተርጉሞ የቀረበተጓዡ ሰፊውን እና ሃሩሩን በረሃ እያቋረጠ ነበር ድንገት አንድ ትልቅ ዛፍ አጋጠመው እና እረፍት ለማድረግ ከዛፋ ስር ተቀመጠ ። ያለ እረፍት ረጅም ጉዞ ሲጓዝ ስለ ነበር የረሃብ ስሜት ተሰማው "ምናለ የሆነ የሚበላ ነገር ባገኝ" ብሎም አሰበ ዙሪያውን ሲያማትርም የሆነ ሳጥን ይመለከታል ሄዶ ሲከፍተውም ምግብ ሆኖ ያገኘውና እስኪጠግብ ይበላል።
ተመልሶ ዛፋ ስርም ይቀመጣል ሆድ ሲሞላ ጉሮሮ የሚጎነጭ ነገር ይጠይቃል እና አሁንም ይህ ቸጓዥ የሚጠጣ ነገር ቢገኝ ብሎ ተመኘ። አፍታም አልቆየም ከጎኑ ጠርሙስ ሙሉ ጣፋጭ ወይን ከጎኑ ተቀምጦ ይመለከታል እስኪበቃውም ይጎነጫል,,,,ሰው በሙሉ አእምሮው ማሰብ የሚጀምረው ረሃቡን ካስታገሰ ጥማቱን ካረካ በሃላ ነውና ተጓዡ የሆነውን ሁሉ መልሶ ሲያስበው ግራ መጋባት ይጀምራል "ምግብ ባገኝ ብዬ ተመኘሁ ምግብ በአቅራቢያዬም አገኘሁ ስለ ሚጠጣም ነገር ተመኘሁ ከጎኔም ጣፋጭ ወይንም አገኘሁ የተመኘሁትን ነገር በሙሉ በአንዴ ያገኘሁት ምናልባት ይህ አካባቢ የመናፍስት መኖሪያ ቢሆን ነዉ" ብሎ ገመተ ጥቂት እንደቆየም ብዙ መናፍስት ወደ እሱ እየበረሩ ሲመጡ ተመለከተ በፍርሀት እና በድንጋጤም ሆኖ " በቃ ዛሬ መሞቴ ነው ስጋዬን ቦጫጭቀው ሊገሉኝ ነው" ብሎ በተስፋ መቁረጥ ደመደመ መናፍስቶቹም ቦጫጭቀው ገደሉት።
ይህ ሁሉ ሲሆን ይህ ምስኪን ተጓዥ ያልተረዳው ነገር ቢኖር የተቀመጠበት ዛፍ ያሰቡትን እና የተመኙትን እንደወረደ የሚፈፅም መሆኑን ነበር ....ልብህ ደም እየረጨ መሆኑን ብትረሳ ችግር የለውም ልብህ ስራውን አያቆምም እያሰብክ መሆኑን ከረሳህ ግን ዋጋ ያስከፍላል ምክንያቱም እያንዳንዱ ሀሳብህ እና ምኞትህ እጣ ፋንታህን የመወሰን አቅም አለውና።
ምንጭ፡ ከዜን አስተምህሮት መፅሀፍ ተተርጉሞ የቀረበ
በአንድ ሀገር ውስጥ በጣም የታዋቀ አንድ ዐዋቂ ሰው ነበረ አሉ።ያንን ሀገር የሚገዛም ደግሞ በጣም ክፉ ንጉሥ ነበር አሉ።ህዝብ ወደዚህ አዋቂ ዘንድ ይሄድና ፤ "እባክህ እንደው ከፈጣሪ አማልደህ ይኼንን ክፉ ንጉሥ አስወግድልን" አሉት።
"ለምን ?"ብሎ ሲጠይቃቸው።
"በቃ አንፈልገውም ይወገድልን"አሉት።ዐዋቂም እሺ አለ።ክፉ ንጉሥም ተወገደ።ሌላ ንጉሥም መጣ።የመጣው ንጉሥም ደግሞ የባሰ ሆነ።ለውጡ ከጅራፍ ወደ ጊንጥ ሆነ።ሕዝብ አዲስ የመጣውን ንጉሥ ትንሽ ጊዜ ካየው በኃላ ወደ ዐዋቂው ዘንድ ሄዶ "ይኸንንም ንጉሥ አስወግድልን አለ።
ለውጡ ከጊንጥ ወደ እፍኝት ሆነ።ሁለተኛውም እንዲወገድ ሆኖ ሌላ ንጉሥ መጣ። ሦስተኛ የመጣው ንጉሥም ከመጀመርያው ከሁለኛውም ንጉሦች የባሰ ሆነ። ወዲያው ሕዝብ ዝም አለ።ንጉሡ ቢያደምጥ ዐዋቂው ቢያደምጥ፣ምንም ድምጽ ጠፉ።ሕዝቡ ዝም አለ። ወደ ንጉሡ የሚሄድ የለም ወደ ዐዋቂው የሚሄድ የለም።በዚህ ጊዜ ንጉሡ ወደ ዐዋቂው ዘንድ መልዕክተኛ ላከ። ወደ አንተ ጋ ሕዝብ መጥቶ ያውቃል?"
አዋቂው "አልመጣም ሲል መለሰ።
"ንጉሡ ዕድሜው ይርዘም ብሎስ ያውቃል?"
"አያውቅም"
ዕድሜው ይጠርስ ብሎ ያውቃል?"
"አያውቅም"
አሁን አደጋ ላይ ነን ፤አሁን ነው ህዝብን ማድመጥ"አለ ይባላል ንጉሡ።
፦"እናም ሕዝብ ዐውቆ ዝም ሲል ዝምታውን ማድመጥ ያሰፈልጋል ዝምታው ሌላ ወጀብ ይዞ ሳይነሳ።"
:
*ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች
@ዳንኤል ክብረት ጥር /2012ዓ.ም/
የተመዘዘ
"ለምን ?"ብሎ ሲጠይቃቸው።
"በቃ አንፈልገውም ይወገድልን"አሉት።ዐዋቂም እሺ አለ።ክፉ ንጉሥም ተወገደ።ሌላ ንጉሥም መጣ።የመጣው ንጉሥም ደግሞ የባሰ ሆነ።ለውጡ ከጅራፍ ወደ ጊንጥ ሆነ።ሕዝብ አዲስ የመጣውን ንጉሥ ትንሽ ጊዜ ካየው በኃላ ወደ ዐዋቂው ዘንድ ሄዶ "ይኸንንም ንጉሥ አስወግድልን አለ።
ለውጡ ከጊንጥ ወደ እፍኝት ሆነ።ሁለተኛውም እንዲወገድ ሆኖ ሌላ ንጉሥ መጣ። ሦስተኛ የመጣው ንጉሥም ከመጀመርያው ከሁለኛውም ንጉሦች የባሰ ሆነ። ወዲያው ሕዝብ ዝም አለ።ንጉሡ ቢያደምጥ ዐዋቂው ቢያደምጥ፣ምንም ድምጽ ጠፉ።ሕዝቡ ዝም አለ። ወደ ንጉሡ የሚሄድ የለም ወደ ዐዋቂው የሚሄድ የለም።በዚህ ጊዜ ንጉሡ ወደ ዐዋቂው ዘንድ መልዕክተኛ ላከ። ወደ አንተ ጋ ሕዝብ መጥቶ ያውቃል?"
አዋቂው "አልመጣም ሲል መለሰ።
"ንጉሡ ዕድሜው ይርዘም ብሎስ ያውቃል?"
"አያውቅም"
ዕድሜው ይጠርስ ብሎ ያውቃል?"
"አያውቅም"
አሁን አደጋ ላይ ነን ፤አሁን ነው ህዝብን ማድመጥ"አለ ይባላል ንጉሡ።
፦"እናም ሕዝብ ዐውቆ ዝም ሲል ዝምታውን ማድመጥ ያሰፈልጋል ዝምታው ሌላ ወጀብ ይዞ ሳይነሳ።"
:
*ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች
@ዳንኤል ክብረት ጥር /2012ዓ.ም/
የተመዘዘ
አንተ የምትለውን ነገር ሰዎች ስላልተረዱህ
አንተ ትክክል አይደለህም ማለት አይደለም፤ ለምን ካልከኝ ያንተ እውነት እውነትነቱ ላንተ እንጂ ለሌሎች አይደለማ!!!
#
አንተ ትክክል አይደለህም ማለት አይደለም፤ ለምን ካልከኝ ያንተ እውነት እውነትነቱ ላንተ እንጂ ለሌሎች አይደለማ!!!
#
#ሜንሲየስ ፦ የቻይናው ፈላስፋ
አንድ ቀን ንጉስ ሱአን ወደ ቤተመንግስቱ አስጠራውና ጥያቄ አቀረበለት ፦ << ለሕዝቤ ጠቃሚ የምሆንበትን መንገድ አስተምረኝ ..>> አለው ።
#ሜንሲየስም ፦ "ጠቃሚ ከመሆን በፊት ሰብዓዊነትና ፅድቅን ተማር ። ንጉስ ሆይ !ለአገር የሚጠቅም ነገር እንድነግርህ የምትሻ ከሆነ ይህንን ስማ ....#ታላላቅ ባለስልጣኖችህ ለቤተሰቦቻቸው የሚጠቅም ነገር እንድታደርግላቸው ከጠየቁህ ....#ታናናሽ ባለስልጣኖችና ህዝብህ ደግሞ ለራሳቸው የሚጠቅም ነገር እንድታደርግላቸው ከጠየቁህ ...ያን ጊዜ #የአገርህ_መውደቅያ እየተቃረበ መሆኑን ተረዳ "አለው ። ታላቁ ፈላስፋ ሜንሲየስ
ምንጭ ጥበብ ከጲላጦስ
አንድ ቀን ንጉስ ሱአን ወደ ቤተመንግስቱ አስጠራውና ጥያቄ አቀረበለት ፦ << ለሕዝቤ ጠቃሚ የምሆንበትን መንገድ አስተምረኝ ..>> አለው ።
#ሜንሲየስም ፦ "ጠቃሚ ከመሆን በፊት ሰብዓዊነትና ፅድቅን ተማር ። ንጉስ ሆይ !ለአገር የሚጠቅም ነገር እንድነግርህ የምትሻ ከሆነ ይህንን ስማ ....#ታላላቅ ባለስልጣኖችህ ለቤተሰቦቻቸው የሚጠቅም ነገር እንድታደርግላቸው ከጠየቁህ ....#ታናናሽ ባለስልጣኖችና ህዝብህ ደግሞ ለራሳቸው የሚጠቅም ነገር እንድታደርግላቸው ከጠየቁህ ...ያን ጊዜ #የአገርህ_መውደቅያ እየተቃረበ መሆኑን ተረዳ "አለው ። ታላቁ ፈላስፋ ሜንሲየስ
ምንጭ ጥበብ ከጲላጦስ