።።።///።።። ፍቅር።።።///።።።
#ፍቅር ፀረ-ህግ ነው ፣ ፍቅር ፀረ-ስበት ነው ፍቅር ፀረ-ሳይንስ ነው ፍቅር ከሁሉም ሎጂክ እና ህግ በተቃርኖ ውስጥ ነው።
///።።። ኦሾ።።።///
#ፍቅር ፀረ-ህግ ነው ፣ ፍቅር ፀረ-ስበት ነው ፍቅር ፀረ-ሳይንስ ነው ፍቅር ከሁሉም ሎጂክ እና ህግ በተቃርኖ ውስጥ ነው።
///።።። ኦሾ።።።///
❤ ሴትና ፈጣሪ★
💕
ከፈጣሪህ በላይ ውደደኝ አለችኝ
እሱን በመፈለግ ስደክም እያየችኝ።
እኔን አምልክ አለኝ እሱም ተደብቆ
ሕይወቴ እንደጫማ በእሷ መንገድ አልቆ።
እናም ግራ ገባት ነፍሴ መሃል ሆና
አምላኬ ከሴት ጋር እየተቀናና።
ሴትና ፈጣሪ
#ከጲላጦስ (ኃይለጊዮርጊስ ማሞ)
💕
ከፈጣሪህ በላይ ውደደኝ አለችኝ
እሱን በመፈለግ ስደክም እያየችኝ።
እኔን አምልክ አለኝ እሱም ተደብቆ
ሕይወቴ እንደጫማ በእሷ መንገድ አልቆ።
እናም ግራ ገባት ነፍሴ መሃል ሆና
አምላኬ ከሴት ጋር እየተቀናና።
ሴትና ፈጣሪ
#ከጲላጦስ (ኃይለጊዮርጊስ ማሞ)
#"ወደ ራሳችሁ ተመለሱ ራሳችሁን አድምጡ ውስጥን መከተል ፍፁም ወደ ሆነ ምልዐት መምጣት ነው።
ወደ ራሳችሁ ካልተመለሳችሁ ከውልደት እስከሞት ይዛችሁ የምትጓዙት የእናንተ ያልሆነ አርቲፊሻል ማንነትን ነው።"
:
ኦሾ/Osho
ወደ ራሳችሁ ካልተመለሳችሁ ከውልደት እስከሞት ይዛችሁ የምትጓዙት የእናንተ ያልሆነ አርቲፊሻል ማንነትን ነው።"
:
ኦሾ/Osho
ከጅምሩ እራስህን ከሌሎች ጋር አታወዳድር፡፡ ማወዳደር ትልቅ በሽታ ነው ፤ እንደ ካንሰር ነው ነፍስህን እያጠፋ ይሄዳል? ምክንያቱም እያንዳንዱ ግለሰብ ልዩ ነው ፣ እና ማወዳደር አይቻልም። እኔ እኔ ነኝ አንተም አንተ ነህ ፡፡ በዓለም ላይ አንተን የሚመስል ሌላ ሰው የለምና ፡፡
* ኦሾ *
* ኦሾ *
#አለማችን በጣም እየተጎዳች ያለችው በመጥፎ ሰዎች ክፋት ብቻ ሳይሆን በጥሩ ሰዎች ዝምታ ነው። "
/ናፓሊዮን/
/ናፓሊዮን/
#ለምታገኘው ደስታም ሆነ ለሚደርስብህ ችግር ተጠያቂው አንተና አንተ ብቻ ነህ ማንም ላንተ ህይወት ሃላፊነቱን አይወስድም...የራስህን ገነት የምትገነባውም ሆነ እራስህን በገሃነም እሳት የምትጥለው አንተ እና አንተ ብቻ ነህ ።
ኦሾ /Osho
ኦሾ /Osho
የበታችነት ስሜት በሽታ ነው፤ ይህን የበታችነት ስሜት ለመደበቅ የሚመጣው የበላይነት ስሜት ደግሞ የባሰ በሽታ ነው። አብዛኛውን ጊዜ መድሀኒቱ ከበሽታው ይልቅ አደገኛ ነው። አንድ ሰው ተፈጥሯዊ ሚዛኑን መጠበቅ የሚችለው ከበታችነትም ሆነ ከበላይነት ስሜት ነፃ ሲሆን ነው።
ኦሾ/osho
ኦሾ/osho
መላው አለም ከኔ በተቃራኒው ቢቆም እንኳን በውስጤ አንድም ጥርጣሬ አይፈጠርም ምክንያቱም የማውቀውን አውቃለሁ የሆንኩትን ሆኛለሁ። እናተም እራሳችሁን ሁን!!!
ቅናት የሚፈለፈለው ከማወዳደር ነው፡፡ ማንም ከማንም አይበላለጥም፡፡ ሁሉም ሰው በራሱ ሙሉዕ ነው፡፡ አንዱ በሆነ መስክ ከሌሎች ሊሻል ይችላል፤ ሌላው ደግሞ በሌላ መስክ ልቆ ይገኛል፡፡ ይሄ ደግሞ ሰዎች የተለያየን መሆናችንን ነው የሚያሳየው - ውድድር እዚህ ውስጥ ፈጽሞ አይገባም፡፡ "
"አገርን የሚጎዱት አስበው መናገር ሲገባቸው ተናግረው በሚያስቡት ነው!"
«አንተ በፈጣሪ ቁጥጥር ስር ከሆንክ ተፈጥሮን በቁጥጥርህ ሥር ማድረግ ትችላለህ!»
*
#መጋቢ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ
«አንተ በፈጣሪ ቁጥጥር ስር ከሆንክ ተፈጥሮን በቁጥጥርህ ሥር ማድረግ ትችላለህ!»
*
#መጋቢ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ
በአንድ ነገር የወደደህ ሰው በአንድ ነገር ይጠላሃል። ነገር ግን ያለምክንያት የሚወድህ ግን ሁሌም ሲወድህ ይኖራል።
ሕይወትን እንድትቃወሙ ፣ደስታና ፈንጠዚያን እንድታወግዙ የሚመክራችሁ ማንኛውም ሃይማኖት የተመረዘ ነው ተግባሩ ከሕይወት ተፃራሪ ነው ፤ የሞት አገልጋይ ነው። እኔ ግን በፍቅር በዜማ ፣ በሃሴት የተሞላ ስብዕና ፈላጊ ነኝ።
Osho
Osho
እምነትን ማዕከል አድርጎ የሚኖር ህዝብ በውድቀቱም ሆነ በስኬቱ ራሱን ኃላፊ አያደርግም።
ሁሉን ለሚያመልከው መለኮተ-ኃይል ይሰጠል።
::::::*::::***:::::***:*:*: : :*:*:*:*
# መሀመድ ዓሊ
#የዘር ካርድ
ሁሉን ለሚያመልከው መለኮተ-ኃይል ይሰጠል።
::::::*::::***:::::***:*:*: : :*:*:*:*
# መሀመድ ዓሊ
#የዘር ካርድ
""ራሳችሁን ሆናችሁ ተፈጥራችሁ እስከመቼ የካርቦን ቅጂ ሆናችሁ ትኖራላችሁ። ማንም ከራሱ በስተቀር ሌሎችን መሆን የለበትም።"
*
📍
ኦሾ/Osho
*
📍
ኦሾ/Osho
#ፍልስፍና የአእምሮ ጂምናስቲክ ነው!
* * *
አንድ የመጠጥ ባለሙያ መጠጥ ቤት ውስጥ አይኑ ተሸፍኖ ማንኛውንም አይነት መጠጥ ቢቀምስ በቀላሉ መለየት እንደሚችል ፣ መለየትምን ብቻም ሳይሆን የትኛው ኩባንያ እንደስራው መናገር እንደሚችል ይወራራዳል።የመጠጥ አስተናጋጁም ውርርዱን ይቀበላል።የውርርዱን ሁኔታ ለማየት ብዙ ሰዎች በሁሉቱ ዙሪያ ይሰበሰባሉ።በመቀጠልም ባለሙያው አይኑን ታስሮ የመጀመርያውን ቅምሻ አደረገና ወዲያው "ለፎርቹን ሮዝስ በፍራንክፈርት ኤፈርት ጠማቂዎች የቀረበ"ብሎ ይመልሳል።
"ትክክል"መለሰ አለ አስተናጋጁ ።እንደገናም ለመሞከር ይወራረዳል።በሁለተኛው ሙከራው አሁንም አንድ ቅምሻ ወሰደና "ካናዲያን ክለብ- በሂራም ዎከር የቀረበ" ብሎ ይመልሳል።ትክክል"መለሰ አለ አስተናጋጁ በድጋሚ።ባለሞያው እስቲ አንዴ ድጋሚ ልሞክር" አለ።
በዚህ ጊዜ የተሰበሰቡት ሰዎችና አስተናጋጁ ተመካከሩና ጠርሙሱን በሽንት ሞሉት።
ሰውዬው ሲቀምሰው በመጮህ "እንዴ!ይህ ሽንት ነው!አለ" ትክክል ነህ"አለው አስተናጋጁ በመስማማት ፣ግን የማን ሽንት ነው? እያለ እያለ ይቀጥላል....ፍልስፍና እንዲህ ነው።
#*****,
#ፍልስፍና አላስፈላጊ ጉጉት ነው።ነጥብ የለሽ ጉጉት።ልታወሩ አሁንም ልታወሩ ትችላላችሁ ...... ግን መጨረሻው ማጥወልወል ነው ።አስወግዱት !ፍልስፍና ብዙ ሰዎችን አጥምዶ ህይወታቸውን አበላሽቷል።
#ፍልስፍና የአእምሮ ጂምናስቲክ ነው።ፀጉር ስንጠቃ ነው። አንዱ በጣም በጥልቀት ሊገባበት ይችላል። በጣም ማራኪ ነገር ነው።ምክንያቱም አንድ ጥያቄ ውስጥ አስር ጥያቄዎች ይመራችኃልና። አስሩ ወደ ሌላ አስር ጥያቄዎች ግን...... የአዕምሮ ጉዞ ውስጥ ናችሁ ያላችሁት። ከህይወት እየራቀ እየራቀ ይመራችኃል።ከህይወት እወነተኛ ችግሮችም ያርቃችኃል።ከመፈጠር ያርቃችኃላ። በግምቶች ትብሰለሰሉና መኖርን ትረሱታላችሁ።ለዚህ ነው ጥበብ የተሻለ ነው የምለው። ምክንያቱም በጣም ዓለማዊ ነውና።ፍልስፍና ረቂቅ ነው። ረቂቅነትን አስወግዱ ።በረቂቅነት ውስጥ ወደ እውነታው በፍፁም አትመጡም። ወደ እወነታው መምጣት አለባችሁ ።ምክንያቱም የዳቦን ፍልስፍናዊ ሃሳብ ሳይሆን እውነተኛውን ዳቦ ነው የምትመገቡት ፍልስፍና ሁሌም "ስለ"እና"ስለ"ነው:ዙሪያ ጥምጥም እንደተሽከረከረ ነው......የትም ቦታ አይደርስም።
Osho/ኦሾ/
* * *
አንድ የመጠጥ ባለሙያ መጠጥ ቤት ውስጥ አይኑ ተሸፍኖ ማንኛውንም አይነት መጠጥ ቢቀምስ በቀላሉ መለየት እንደሚችል ፣ መለየትምን ብቻም ሳይሆን የትኛው ኩባንያ እንደስራው መናገር እንደሚችል ይወራራዳል።የመጠጥ አስተናጋጁም ውርርዱን ይቀበላል።የውርርዱን ሁኔታ ለማየት ብዙ ሰዎች በሁሉቱ ዙሪያ ይሰበሰባሉ።በመቀጠልም ባለሙያው አይኑን ታስሮ የመጀመርያውን ቅምሻ አደረገና ወዲያው "ለፎርቹን ሮዝስ በፍራንክፈርት ኤፈርት ጠማቂዎች የቀረበ"ብሎ ይመልሳል።
"ትክክል"መለሰ አለ አስተናጋጁ ።እንደገናም ለመሞከር ይወራረዳል።በሁለተኛው ሙከራው አሁንም አንድ ቅምሻ ወሰደና "ካናዲያን ክለብ- በሂራም ዎከር የቀረበ" ብሎ ይመልሳል።ትክክል"መለሰ አለ አስተናጋጁ በድጋሚ።ባለሞያው እስቲ አንዴ ድጋሚ ልሞክር" አለ።
በዚህ ጊዜ የተሰበሰቡት ሰዎችና አስተናጋጁ ተመካከሩና ጠርሙሱን በሽንት ሞሉት።
ሰውዬው ሲቀምሰው በመጮህ "እንዴ!ይህ ሽንት ነው!አለ" ትክክል ነህ"አለው አስተናጋጁ በመስማማት ፣ግን የማን ሽንት ነው? እያለ እያለ ይቀጥላል....ፍልስፍና እንዲህ ነው።
#*****,
#ፍልስፍና አላስፈላጊ ጉጉት ነው።ነጥብ የለሽ ጉጉት።ልታወሩ አሁንም ልታወሩ ትችላላችሁ ...... ግን መጨረሻው ማጥወልወል ነው ።አስወግዱት !ፍልስፍና ብዙ ሰዎችን አጥምዶ ህይወታቸውን አበላሽቷል።
#ፍልስፍና የአእምሮ ጂምናስቲክ ነው።ፀጉር ስንጠቃ ነው። አንዱ በጣም በጥልቀት ሊገባበት ይችላል። በጣም ማራኪ ነገር ነው።ምክንያቱም አንድ ጥያቄ ውስጥ አስር ጥያቄዎች ይመራችኃልና። አስሩ ወደ ሌላ አስር ጥያቄዎች ግን...... የአዕምሮ ጉዞ ውስጥ ናችሁ ያላችሁት። ከህይወት እየራቀ እየራቀ ይመራችኃል።ከህይወት እወነተኛ ችግሮችም ያርቃችኃል።ከመፈጠር ያርቃችኃላ። በግምቶች ትብሰለሰሉና መኖርን ትረሱታላችሁ።ለዚህ ነው ጥበብ የተሻለ ነው የምለው። ምክንያቱም በጣም ዓለማዊ ነውና።ፍልስፍና ረቂቅ ነው። ረቂቅነትን አስወግዱ ።በረቂቅነት ውስጥ ወደ እውነታው በፍፁም አትመጡም። ወደ እወነታው መምጣት አለባችሁ ።ምክንያቱም የዳቦን ፍልስፍናዊ ሃሳብ ሳይሆን እውነተኛውን ዳቦ ነው የምትመገቡት ፍልስፍና ሁሌም "ስለ"እና"ስለ"ነው:ዙሪያ ጥምጥም እንደተሽከረከረ ነው......የትም ቦታ አይደርስም።
Osho/ኦሾ/
የሰው ልጅ ከሌሎች እንሰሳት በማሰቡ አይደለም የሚለየው፥ በማሰቡ ያው እንሰሳ ነው፥ የሚለየው በምግባር ነው፥ 'Moral' የሚባል ጉዳይ ነው ሰውን ከእንሰሳ የሚለየው፥ ይሄ መሠመር አለበት።
*
በማሰብ ቢሆን ኖሮሞ እነ አሜሪካና እንግሊዝ ወራሪዎች ባልሆኑ ነበር።
*
'Moral' (ምግባር፣ ስነ-ምግባር፣ ግብረ-ገብ) የሠው ልጅ ተፈጥሮ ነው። በሂደት ያመጣው አይደለም፥ ሲፈጠር ጀምሮ ጥሩና መጥፎውን ያውቀዋል።
ያለ ባህል የተፈጠረ ህዝብ የለም። ባህል ደግሞ የ'Moral' (ምግባር፣ ስነ-ምግባር፣ ግብረ-ገብ) መስታወት ነው። እያንዳንዱ ባህል ጥሩና መጥፎ የሚልበት ሚዛን አለው።
*** *=* ***
ጸሐፊ መሐመድ አሊ/ቡርሃን አዲስ/
*
በማሰብ ቢሆን ኖሮሞ እነ አሜሪካና እንግሊዝ ወራሪዎች ባልሆኑ ነበር።
*
'Moral' (ምግባር፣ ስነ-ምግባር፣ ግብረ-ገብ) የሠው ልጅ ተፈጥሮ ነው። በሂደት ያመጣው አይደለም፥ ሲፈጠር ጀምሮ ጥሩና መጥፎውን ያውቀዋል።
ያለ ባህል የተፈጠረ ህዝብ የለም። ባህል ደግሞ የ'Moral' (ምግባር፣ ስነ-ምግባር፣ ግብረ-ገብ) መስታወት ነው። እያንዳንዱ ባህል ጥሩና መጥፎ የሚልበት ሚዛን አለው።
*** *=* ***
ጸሐፊ መሐመድ አሊ/ቡርሃን አዲስ/
"... የተፈጠረው ሰውም የፈጠረው አምላክም አያልቅባቸውም። ምናልባት ሰውን ከሁሉ ሌላ ፍጡር የተለየ ብቸኛ የሚያደርገው፣ ከመልአክ እኩል ደግና በጎ አድራጊ ለመሆን መቻሉ፣ እና በዚያም መጠን ከሰይጣን እኩል ከይሲ እርኩስ ስራዎችን እንደ ቅዱስ ተግባር እያመለካቸውና እየታዘዛቸው መፈፀሙ ነው። ሂትለር ብዙ ሚሊዮን የሚኖሩባትን ሀገር አፀዳታለሁ፣ አይሁድ የሚባለውን ቆሻሻ ከኛ ከንፁሀን ነጮች አገር እየጠረግኩም፣ እያቃጠልኩም አስወጣዋለሁ ብሎ ተነስቶ ዛቻውን ፈፀመ።.. ሂትለር ሰው አይደለም አንልም መቸስ። ግን ሂትለር ሰው ከሆነ_ "ሰው ሰይጣን ነው፣ ሰይጣን ሰው ነው"_ አንዳንዴ።.. የሰው ልጅ ምድርን እስኪያጣብባት መብዛቱ እነ ሂትለርን በይህ በኩል፣ እነ ማህታማ ጋንድሂን በያ በኩል ማስገኘት ምን ያቅተዋል ?"
*
👉 ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር
("ሰውና ማስመሰል".. ከተሰኘው መጣጥፉ የተቀነጨበ)
*
👉 ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር
("ሰውና ማስመሰል".. ከተሰኘው መጣጥፉ የተቀነጨበ)
#ሞትን ሸሽተህ አታመልጣትም።
የባግዳድ ነዋሪ የነበረ አንድ ባለጸጋ በጣም የሚወደው ባሪያውን ወደ ገበያ ይልከዋል፡፡ የተላከው ባሪያ ብዙም ሳይቆይ ላብ በላብ ሆኖ በፍርሀት እየተንቀጠቀጠ ይመለሳል፡፡
ጌታውም ምን እንደሆነ ሲጠይቀው ፦ “አንዲት ሴት በገበያው መሀከል ስትዘዋወር አየሁ፡፡ ቀረብ ብዬ ሳስተውላት ሞት ናት፡፡ እሷም ልክ እንዳዬችኝ በጣቷ የዛቻ ምልክት አሳየችኝ፡፡ ጌታዬ ሆይ፦ እባክህ ፈረስህን ስጠኝና ወደ ሳማራ ከተማ ሸሽቼ ሞትን ላምልጣት፡" አለው።
ባለፀጋውም ለባሪያው ፈረሱን ሰጠው፡፡
ባሪያውም ሞትን ሽሽት ወዲያውኑ ፈረሱ ላይ ወጥቶ ሽምጥ እየጋለበ ወደ ሳማራ ከተማ ገሰገሰ።
ባለፀጋውም የሚያስፈልገውን ነገር ራሱ ለመገብዬት ከጥቂት ከቆይታ በኋላ ወደ ገበያ ሄዶ ሲዘዋወር ሞትን አገኛት፡፡ ሰላምታ ከተለዋወጡ በኋላም፦ “ቅድም ባሪያዬ ስታይው ስለምን አስፈራራሽው?” ሲል ጠየቃት፡፡ ሞትም ፈገግ ብላ፦ “እያስፈራራኹትኮ አይደለም። ዛሬ ማታ ሳማራ ከተማ ላይ ቀጠሮ ስላለን፣ እዚህ ሳየው ተገርሜ ነው” አለችው።
ፈጣሪ የቀጠራት ቀን ከደረሰች ሞትን ሸሽተህ አታመልጣትም።ከባግዳድ አመለጥኳት ያልካት ሞት- ቀድሞ ሳማራ ገብታ ትጠብቅሀለች።
የባግዳድ ነዋሪ የነበረ አንድ ባለጸጋ በጣም የሚወደው ባሪያውን ወደ ገበያ ይልከዋል፡፡ የተላከው ባሪያ ብዙም ሳይቆይ ላብ በላብ ሆኖ በፍርሀት እየተንቀጠቀጠ ይመለሳል፡፡
ጌታውም ምን እንደሆነ ሲጠይቀው ፦ “አንዲት ሴት በገበያው መሀከል ስትዘዋወር አየሁ፡፡ ቀረብ ብዬ ሳስተውላት ሞት ናት፡፡ እሷም ልክ እንዳዬችኝ በጣቷ የዛቻ ምልክት አሳየችኝ፡፡ ጌታዬ ሆይ፦ እባክህ ፈረስህን ስጠኝና ወደ ሳማራ ከተማ ሸሽቼ ሞትን ላምልጣት፡" አለው።
ባለፀጋውም ለባሪያው ፈረሱን ሰጠው፡፡
ባሪያውም ሞትን ሽሽት ወዲያውኑ ፈረሱ ላይ ወጥቶ ሽምጥ እየጋለበ ወደ ሳማራ ከተማ ገሰገሰ።
ባለፀጋውም የሚያስፈልገውን ነገር ራሱ ለመገብዬት ከጥቂት ከቆይታ በኋላ ወደ ገበያ ሄዶ ሲዘዋወር ሞትን አገኛት፡፡ ሰላምታ ከተለዋወጡ በኋላም፦ “ቅድም ባሪያዬ ስታይው ስለምን አስፈራራሽው?” ሲል ጠየቃት፡፡ ሞትም ፈገግ ብላ፦ “እያስፈራራኹትኮ አይደለም። ዛሬ ማታ ሳማራ ከተማ ላይ ቀጠሮ ስላለን፣ እዚህ ሳየው ተገርሜ ነው” አለችው።
ፈጣሪ የቀጠራት ቀን ከደረሰች ሞትን ሸሽተህ አታመልጣትም።ከባግዳድ አመለጥኳት ያልካት ሞት- ቀድሞ ሳማራ ገብታ ትጠብቅሀለች።