#ሰው ከሰውነት ደረጃ ሊያልፍ ፣ ከመልአክትም ከፍ ሊል እንደሚችል ሁሉ ከእንስሳትም ያነሰ ይሆናል።"
/ኦሾ/Osho
/ኦሾ/Osho
"እንደ ሀገር ክፉ የተባለውን ነገር ሁሉንም ሞክረናል አሁን የሚቀረን እንደ ሰው መልካም ማድረግ ብቻ ነዉ''
:
#ዶ/ር አለማዬሁ ዋሴ
ጦቢያ ግጥም በጃዝ ላይ ቀርቦ ከተናገረው የተወሰደ
:
#ዶ/ር አለማዬሁ ዋሴ
ጦቢያ ግጥም በጃዝ ላይ ቀርቦ ከተናገረው የተወሰደ
።።።///።።። ፍቅር።።።///።።።
#ፍቅር ፀረ-ህግ ነው ፣ ፍቅር ፀረ-ስበት ነው ፍቅር ፀረ-ሳይንስ ነው ፍቅር ከሁሉም ሎጂክ እና ህግ በተቃርኖ ውስጥ ነው።
///።።። ኦሾ።።።///
#ፍቅር ፀረ-ህግ ነው ፣ ፍቅር ፀረ-ስበት ነው ፍቅር ፀረ-ሳይንስ ነው ፍቅር ከሁሉም ሎጂክ እና ህግ በተቃርኖ ውስጥ ነው።
///።።። ኦሾ።።።///
❤ ሴትና ፈጣሪ★
💕
ከፈጣሪህ በላይ ውደደኝ አለችኝ
እሱን በመፈለግ ስደክም እያየችኝ።
እኔን አምልክ አለኝ እሱም ተደብቆ
ሕይወቴ እንደጫማ በእሷ መንገድ አልቆ።
እናም ግራ ገባት ነፍሴ መሃል ሆና
አምላኬ ከሴት ጋር እየተቀናና።
ሴትና ፈጣሪ
#ከጲላጦስ (ኃይለጊዮርጊስ ማሞ)
💕
ከፈጣሪህ በላይ ውደደኝ አለችኝ
እሱን በመፈለግ ስደክም እያየችኝ።
እኔን አምልክ አለኝ እሱም ተደብቆ
ሕይወቴ እንደጫማ በእሷ መንገድ አልቆ።
እናም ግራ ገባት ነፍሴ መሃል ሆና
አምላኬ ከሴት ጋር እየተቀናና።
ሴትና ፈጣሪ
#ከጲላጦስ (ኃይለጊዮርጊስ ማሞ)
#"ወደ ራሳችሁ ተመለሱ ራሳችሁን አድምጡ ውስጥን መከተል ፍፁም ወደ ሆነ ምልዐት መምጣት ነው።
ወደ ራሳችሁ ካልተመለሳችሁ ከውልደት እስከሞት ይዛችሁ የምትጓዙት የእናንተ ያልሆነ አርቲፊሻል ማንነትን ነው።"
:
ኦሾ/Osho
ወደ ራሳችሁ ካልተመለሳችሁ ከውልደት እስከሞት ይዛችሁ የምትጓዙት የእናንተ ያልሆነ አርቲፊሻል ማንነትን ነው።"
:
ኦሾ/Osho
ከጅምሩ እራስህን ከሌሎች ጋር አታወዳድር፡፡ ማወዳደር ትልቅ በሽታ ነው ፤ እንደ ካንሰር ነው ነፍስህን እያጠፋ ይሄዳል? ምክንያቱም እያንዳንዱ ግለሰብ ልዩ ነው ፣ እና ማወዳደር አይቻልም። እኔ እኔ ነኝ አንተም አንተ ነህ ፡፡ በዓለም ላይ አንተን የሚመስል ሌላ ሰው የለምና ፡፡
* ኦሾ *
* ኦሾ *
#አለማችን በጣም እየተጎዳች ያለችው በመጥፎ ሰዎች ክፋት ብቻ ሳይሆን በጥሩ ሰዎች ዝምታ ነው። "
/ናፓሊዮን/
/ናፓሊዮን/
#ለምታገኘው ደስታም ሆነ ለሚደርስብህ ችግር ተጠያቂው አንተና አንተ ብቻ ነህ ማንም ላንተ ህይወት ሃላፊነቱን አይወስድም...የራስህን ገነት የምትገነባውም ሆነ እራስህን በገሃነም እሳት የምትጥለው አንተ እና አንተ ብቻ ነህ ።
ኦሾ /Osho
ኦሾ /Osho
የበታችነት ስሜት በሽታ ነው፤ ይህን የበታችነት ስሜት ለመደበቅ የሚመጣው የበላይነት ስሜት ደግሞ የባሰ በሽታ ነው። አብዛኛውን ጊዜ መድሀኒቱ ከበሽታው ይልቅ አደገኛ ነው። አንድ ሰው ተፈጥሯዊ ሚዛኑን መጠበቅ የሚችለው ከበታችነትም ሆነ ከበላይነት ስሜት ነፃ ሲሆን ነው።
ኦሾ/osho
ኦሾ/osho
መላው አለም ከኔ በተቃራኒው ቢቆም እንኳን በውስጤ አንድም ጥርጣሬ አይፈጠርም ምክንያቱም የማውቀውን አውቃለሁ የሆንኩትን ሆኛለሁ። እናተም እራሳችሁን ሁን!!!
ቅናት የሚፈለፈለው ከማወዳደር ነው፡፡ ማንም ከማንም አይበላለጥም፡፡ ሁሉም ሰው በራሱ ሙሉዕ ነው፡፡ አንዱ በሆነ መስክ ከሌሎች ሊሻል ይችላል፤ ሌላው ደግሞ በሌላ መስክ ልቆ ይገኛል፡፡ ይሄ ደግሞ ሰዎች የተለያየን መሆናችንን ነው የሚያሳየው - ውድድር እዚህ ውስጥ ፈጽሞ አይገባም፡፡ "
"አገርን የሚጎዱት አስበው መናገር ሲገባቸው ተናግረው በሚያስቡት ነው!"
«አንተ በፈጣሪ ቁጥጥር ስር ከሆንክ ተፈጥሮን በቁጥጥርህ ሥር ማድረግ ትችላለህ!»
*
#መጋቢ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ
«አንተ በፈጣሪ ቁጥጥር ስር ከሆንክ ተፈጥሮን በቁጥጥርህ ሥር ማድረግ ትችላለህ!»
*
#መጋቢ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ
በአንድ ነገር የወደደህ ሰው በአንድ ነገር ይጠላሃል። ነገር ግን ያለምክንያት የሚወድህ ግን ሁሌም ሲወድህ ይኖራል።
ሕይወትን እንድትቃወሙ ፣ደስታና ፈንጠዚያን እንድታወግዙ የሚመክራችሁ ማንኛውም ሃይማኖት የተመረዘ ነው ተግባሩ ከሕይወት ተፃራሪ ነው ፤ የሞት አገልጋይ ነው። እኔ ግን በፍቅር በዜማ ፣ በሃሴት የተሞላ ስብዕና ፈላጊ ነኝ።
Osho
Osho
እምነትን ማዕከል አድርጎ የሚኖር ህዝብ በውድቀቱም ሆነ በስኬቱ ራሱን ኃላፊ አያደርግም።
ሁሉን ለሚያመልከው መለኮተ-ኃይል ይሰጠል።
::::::*::::***:::::***:*:*: : :*:*:*:*
# መሀመድ ዓሊ
#የዘር ካርድ
ሁሉን ለሚያመልከው መለኮተ-ኃይል ይሰጠል።
::::::*::::***:::::***:*:*: : :*:*:*:*
# መሀመድ ዓሊ
#የዘር ካርድ
""ራሳችሁን ሆናችሁ ተፈጥራችሁ እስከመቼ የካርቦን ቅጂ ሆናችሁ ትኖራላችሁ። ማንም ከራሱ በስተቀር ሌሎችን መሆን የለበትም።"
*
📍
ኦሾ/Osho
*
📍
ኦሾ/Osho
