ሙስናን መታገል እና ብልሹ አሠራርን ማሥወገድ የሁሉም ድርሻ መሆን እንዳለበት ተገለፀ
*******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 10/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ‘’ሥነምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት’’ በሚል መሪ ቃል ለመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ አመራርና ሠራተኞች ሙስና እና ብልሹ አሰራር መከላከል ላይ ያተኮረ ስልጠና ሰጥቷል፡፡
በሥልጠናው የተገኙት የመከላከያ ሎጅስቲክስ ዋና መምሪያ የፋይናንስ ሥራ አመራር ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጀኔራል ሙስጠፌ መሐመድ እየተፋጠነ የሚገኘው የሀገራችንን ዕድገት የሚያጓትተውን የሙስና ችግር ለመቅረፍ በሀገር ደረጃ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል።
ሙስናን መታገል እና ብልሹ አሠራርን ማሥወገድ የሁሉም ድርሻ መሆን እንዳለበት አመላክተዋል።
ትምህርቱ ሙስናን ለመታገል እና ብልሹ አሰራርን ለማስወገድ መልካም አጋጣሚ በመሆኑ የዋና መምሪያው የሠራዊት አባላትም ሆኑ ሲቪል ሠራተኞች ትኩረት መሥጠት እንዳለባቸው አሥገንዝበዋል፡፡
የመከላከያ የሥነምግባር መከታተያ ክፍል ዳይሬክተር ተወካይ ሌተናል ኮሎኔል ሲሳይ ተስፋሁን ሥልጠናው በሀገር ላይ የሚሥተዋለውን ችግር ለመቅረፍና ብልሹ አሠራርን ለማሥወገድ ወሳኝ ነው ብለዋል።
የሃብት ማሳወቅና ማስመዝገብ ሂደቱ መንግስት ይዞታውን እንዲቆጣጠርና ሙሰኞችን ለማደን የሚረዳ በመሆኑ ለሀገር ዕድገት ፋይዳው የጎላ እንደሆነ ማስረዳታቸውን ከመከላከያ ሰራዊት የማህበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ የሥነ-ምግባር ክትትል ቡድን መሪ ተወካይ ሻለቃ ዘላለም ዓለሙ በበኩላቸው እንደ ሀገር የታለመውን ፈጣን ዕድገት ማሳካት የምንችለው ሙስናን አስወግደን በፍትሃዊነት ልማታችን ላይ ብቻ ማተኮር ስንችል ነው ብለዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
*******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 10/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ‘’ሥነምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት’’ በሚል መሪ ቃል ለመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ አመራርና ሠራተኞች ሙስና እና ብልሹ አሰራር መከላከል ላይ ያተኮረ ስልጠና ሰጥቷል፡፡
በሥልጠናው የተገኙት የመከላከያ ሎጅስቲክስ ዋና መምሪያ የፋይናንስ ሥራ አመራር ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጀኔራል ሙስጠፌ መሐመድ እየተፋጠነ የሚገኘው የሀገራችንን ዕድገት የሚያጓትተውን የሙስና ችግር ለመቅረፍ በሀገር ደረጃ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል።
ሙስናን መታገል እና ብልሹ አሠራርን ማሥወገድ የሁሉም ድርሻ መሆን እንዳለበት አመላክተዋል።
ትምህርቱ ሙስናን ለመታገል እና ብልሹ አሰራርን ለማስወገድ መልካም አጋጣሚ በመሆኑ የዋና መምሪያው የሠራዊት አባላትም ሆኑ ሲቪል ሠራተኞች ትኩረት መሥጠት እንዳለባቸው አሥገንዝበዋል፡፡
የመከላከያ የሥነምግባር መከታተያ ክፍል ዳይሬክተር ተወካይ ሌተናል ኮሎኔል ሲሳይ ተስፋሁን ሥልጠናው በሀገር ላይ የሚሥተዋለውን ችግር ለመቅረፍና ብልሹ አሠራርን ለማሥወገድ ወሳኝ ነው ብለዋል።
የሃብት ማሳወቅና ማስመዝገብ ሂደቱ መንግስት ይዞታውን እንዲቆጣጠርና ሙሰኞችን ለማደን የሚረዳ በመሆኑ ለሀገር ዕድገት ፋይዳው የጎላ እንደሆነ ማስረዳታቸውን ከመከላከያ ሰራዊት የማህበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ የሥነ-ምግባር ክትትል ቡድን መሪ ተወካይ ሻለቃ ዘላለም ዓለሙ በበኩላቸው እንደ ሀገር የታለመውን ፈጣን ዕድገት ማሳካት የምንችለው ሙስናን አስወግደን በፍትሃዊነት ልማታችን ላይ ብቻ ማተኮር ስንችል ነው ብለዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
ሙስናን መዋጋት የሁሉም ዜጋ ኃላፊነት መሆኑ ተገለፀ
*******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 10/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) በመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ለብራና ማተሚያ ድርጅት ሠራተኞች በሙስና እና የሙስና መከላከያ ስልቶች ላይ ያተኮረ ስልጠና ለሁለት ቀናት ተሰጥቷል፡፡
በስልጠናው ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የማተሚያ ድርጅቱ ም/ሥራ አስፈፃሚ እና የሠው ሃብት መምሪያ ኃላፊ አቶ በለጠ ፀጋዬ ሙስና የሃገር ስጋት በመሆኑ ሁሉን አቀፍ ትግል ማድረግ አስፈላጊ ነው ብለዋል።
ከስልጠናው የሚገኘውን ግንዛቤ በጥልቀት በመረዳት ብልሹ አሰራርን የሚፀየፍ አምራች ማህበረሰብ እንዲፈጠር በቁርጠኝነት መታገል እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
በስልጠናው ማጠቃለያ የተገኙት የተቋሙ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ያለው መኮንን አሁን ላለንበት የሥነ-ምግባር ውድቀትና የሙስና ስጋት በማህበረሰቡ እያደገ የመጣው የሥነምግባር እጦትና ብልሽት ስለሆነ ሙስናን መዋጋት የሁሉም ዜጋ ኃላፊነት መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
ሰልጣኞች በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ በሰጡት አስተያየት በተለይ በሙስና ወንጀሎች ላይ የተሻለ ግንዛቤን ያስጨበጠ ስልጠና መሆኑን ገልፀዋል።
ሰልጣኞች አክለውም ቀጣይነት ያለው መሰል ስልጠና በየጊዜው ቢሰጥ ለሙስና ትግል የሚኖረው ድርሻ የጎላ ይሆናል ማለታቸውን ከመከላከያ ዘርፍ የሥነምግባር መከታተያ ክፍል ዳይሬክቶሬት የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
*******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 10/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) በመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ለብራና ማተሚያ ድርጅት ሠራተኞች በሙስና እና የሙስና መከላከያ ስልቶች ላይ ያተኮረ ስልጠና ለሁለት ቀናት ተሰጥቷል፡፡
በስልጠናው ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የማተሚያ ድርጅቱ ም/ሥራ አስፈፃሚ እና የሠው ሃብት መምሪያ ኃላፊ አቶ በለጠ ፀጋዬ ሙስና የሃገር ስጋት በመሆኑ ሁሉን አቀፍ ትግል ማድረግ አስፈላጊ ነው ብለዋል።
ከስልጠናው የሚገኘውን ግንዛቤ በጥልቀት በመረዳት ብልሹ አሰራርን የሚፀየፍ አምራች ማህበረሰብ እንዲፈጠር በቁርጠኝነት መታገል እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
በስልጠናው ማጠቃለያ የተገኙት የተቋሙ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ያለው መኮንን አሁን ላለንበት የሥነ-ምግባር ውድቀትና የሙስና ስጋት በማህበረሰቡ እያደገ የመጣው የሥነምግባር እጦትና ብልሽት ስለሆነ ሙስናን መዋጋት የሁሉም ዜጋ ኃላፊነት መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
ሰልጣኞች በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ በሰጡት አስተያየት በተለይ በሙስና ወንጀሎች ላይ የተሻለ ግንዛቤን ያስጨበጠ ስልጠና መሆኑን ገልፀዋል።
ሰልጣኞች አክለውም ቀጣይነት ያለው መሰል ስልጠና በየጊዜው ቢሰጥ ለሙስና ትግል የሚኖረው ድርሻ የጎላ ይሆናል ማለታቸውን ከመከላከያ ዘርፍ የሥነምግባር መከታተያ ክፍል ዳይሬክቶሬት የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
ለህዝባዊ ድርጅቶች አመራሮች ‘‘ሥነምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት’’ በሚል መሪ ቃል የሥነምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል
***********************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 10/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) ‘‘ሥነምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት’’ በሚል መሪ ቃል ለዳሸን ባንክ አመራሮች ለሁለት ቀናት የሥነምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
በሥልጠናው የተገኙት የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው አለሙ እንዳሉት የባንክ ሥራ ለደንበኞች በመታመን ደንበኞች በአደራ የሰጡንን ሃብትና ንብረት መጠበቅ ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ነው ብለዋል፡፡
ይህንን ልናደርገው የምንችለው የባንኩ አመራርና ሠራተኞች ሥነምግባርን ተላብሰን ሥራችንን ስንሰራ፣ ያለምንም ቅደመ ሁኔታ ለደንበኞች ቀልጣፋና የሚያረካ አገልግሎትን ሥንሰጥ እና ሙስና መከላከል ስንችል ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በህዝባዊ ድርጅቶች የሚከሰቱ ሙስና እና የሙስና መከላከያ ስልቶች ላይ ትኩረት ያደረግውን ስልጠና ዶ/ር ሰለሞን ግርማ እና ዶ/ር ደስታ ሙሉጌታ መስጠታቸውን ከባንኩ የማህበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
በስልጠናው የባንኩን ዋና ስራ አስፈጻሚ ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዋናው መ/ቤትና የዲስትሪክቶች የመምሪያ ኃላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡
በተመሳሰይ ለንብ ባንክ አመራሮች ‘‘ሥነምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት’’ በሚል መሪ ቃል ለሁለት ቀናት በዶ/ር ደስታ ሙሉጌታ የሥነምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
***********************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 10/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) ‘‘ሥነምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት’’ በሚል መሪ ቃል ለዳሸን ባንክ አመራሮች ለሁለት ቀናት የሥነምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
በሥልጠናው የተገኙት የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው አለሙ እንዳሉት የባንክ ሥራ ለደንበኞች በመታመን ደንበኞች በአደራ የሰጡንን ሃብትና ንብረት መጠበቅ ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ነው ብለዋል፡፡
ይህንን ልናደርገው የምንችለው የባንኩ አመራርና ሠራተኞች ሥነምግባርን ተላብሰን ሥራችንን ስንሰራ፣ ያለምንም ቅደመ ሁኔታ ለደንበኞች ቀልጣፋና የሚያረካ አገልግሎትን ሥንሰጥ እና ሙስና መከላከል ስንችል ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በህዝባዊ ድርጅቶች የሚከሰቱ ሙስና እና የሙስና መከላከያ ስልቶች ላይ ትኩረት ያደረግውን ስልጠና ዶ/ር ሰለሞን ግርማ እና ዶ/ር ደስታ ሙሉጌታ መስጠታቸውን ከባንኩ የማህበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
በስልጠናው የባንኩን ዋና ስራ አስፈጻሚ ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዋናው መ/ቤትና የዲስትሪክቶች የመምሪያ ኃላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡
በተመሳሰይ ለንብ ባንክ አመራሮች ‘‘ሥነምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት’’ በሚል መሪ ቃል ለሁለት ቀናት በዶ/ር ደስታ ሙሉጌታ የሥነምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
የለንደን ከንቲባ ሳዲቅ ካሀን ከቴይለር ስዊፍት የሙዚቃ ኮንሰርት ጋር በተያያዘ የሙስና ምርመራ ተጀመረባቸው
*******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 10/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የከተማዋ ፖሊስ የቴይለር ስዊፍትን ኮንሰርት ለመጠበቅ ያወጣው የ500 ሺህ ፓውንድ ወጪ የተጋነነ ነው የሚል ትችቶች ቀርቦበታል።
አሜሪካዊቷ ሙዚቀኛ ቴይለር ስዊፍት በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ 2024 ዓመት በአውሮፓ ሀገራት ከተሞች በርካታ የሙዚቃ ኮንሰርቶችን አድርጋለች።
ኮንሰርቱ ከተካሄደባቸው ከተሞች መካከል ለንደን አንዷ ስትሆን፥ የከተማዋ ከንቲባ ሳዲቅ ካሀን ደግሞ ሶስት ሺህ ፓውንድ ዋጋ ያላቸው የኮንሰርት መግቢያ ቲኬቶችን በስጦታ ተቀብለዋል ተብሏል።
ከንቲባው ባልተገባ መልኩ ከቴይለር ስዊፍት ስጦታ መቀበላቸው ሙስና ነው በሚል ክስ ቀርቦባቸዋል።
የለንደን ከንቲባ ቃል አቀባይ በበኩላቸው ከኮንሰርቱ ቲኬት ጋር በተያያዘ የአስተዳድር ስህተት እንደነበርና ስህተቱ ወዲያው እንደታረመ ለዴይሊ ሜይል ተናግረዋል።
ቴይለር ስዊፍት በዊምብሌይ ስታዲየም ባደረገችው ተከታታይ የሙዚቃ ኮንሰርት የሀገሪቱ መንግሥት ለአንድ ምሽት 99 ሺህ ፓውንድ በድምሩ 500 ሺህ ፓውንድ ገደማ ወጪ ማድረጉን አል አይን አማረኛ ዘግቧል።
ለኮንሰርቱ የደህንነት ጥበቃ ወጪ ተደርጓል የተባለው ገንዘብ በሌሎች የአውሮፓ ከተሞች ከተካሄዱት ተመሳሳይ ኮንሰርቶች ጋር ሲነጻጸር በትንሹ የ30 ሺህ ፓውንድ ብልጫ አሳይቷል ተብሏል።
ይህ መሆኑ ቴይለር ስዊፍት ለሳዲቅ ካሀን ሰጥተዋለች ከተባለው የኮንሰርት መግቢያ ቲኬት ጋር ሊያያዝ እንደሚችል እየተገለጸ ይገኛል።
ይሁንና የከተማዋ ፖሊስ ወጪው የጨመረው ቴይለር ስዊፍት በኦስትሪያ ቬና ልታካሂደው የነበረው ኮንሰርት በሽብር ጥቃት ስጋት ምክንያት በመራዘሙና ተጨማሪ ጥበቃ ማድረግ በማስፈለጉ እንደሆነ ተገልጿል።
ያልተገባ ስጦታ ወይም ግብዧ መቀበል ወይም መስጠት አንዱ የጥቅም ግጭት መንስኤ ሲሆን፥ የመንግስትን አሰራር ሂደት ሊያደናቅፍ የሚችል ነው።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
*******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 10/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የከተማዋ ፖሊስ የቴይለር ስዊፍትን ኮንሰርት ለመጠበቅ ያወጣው የ500 ሺህ ፓውንድ ወጪ የተጋነነ ነው የሚል ትችቶች ቀርቦበታል።
አሜሪካዊቷ ሙዚቀኛ ቴይለር ስዊፍት በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ 2024 ዓመት በአውሮፓ ሀገራት ከተሞች በርካታ የሙዚቃ ኮንሰርቶችን አድርጋለች።
ኮንሰርቱ ከተካሄደባቸው ከተሞች መካከል ለንደን አንዷ ስትሆን፥ የከተማዋ ከንቲባ ሳዲቅ ካሀን ደግሞ ሶስት ሺህ ፓውንድ ዋጋ ያላቸው የኮንሰርት መግቢያ ቲኬቶችን በስጦታ ተቀብለዋል ተብሏል።
ከንቲባው ባልተገባ መልኩ ከቴይለር ስዊፍት ስጦታ መቀበላቸው ሙስና ነው በሚል ክስ ቀርቦባቸዋል።
የለንደን ከንቲባ ቃል አቀባይ በበኩላቸው ከኮንሰርቱ ቲኬት ጋር በተያያዘ የአስተዳድር ስህተት እንደነበርና ስህተቱ ወዲያው እንደታረመ ለዴይሊ ሜይል ተናግረዋል።
ቴይለር ስዊፍት በዊምብሌይ ስታዲየም ባደረገችው ተከታታይ የሙዚቃ ኮንሰርት የሀገሪቱ መንግሥት ለአንድ ምሽት 99 ሺህ ፓውንድ በድምሩ 500 ሺህ ፓውንድ ገደማ ወጪ ማድረጉን አል አይን አማረኛ ዘግቧል።
ለኮንሰርቱ የደህንነት ጥበቃ ወጪ ተደርጓል የተባለው ገንዘብ በሌሎች የአውሮፓ ከተሞች ከተካሄዱት ተመሳሳይ ኮንሰርቶች ጋር ሲነጻጸር በትንሹ የ30 ሺህ ፓውንድ ብልጫ አሳይቷል ተብሏል።
ይህ መሆኑ ቴይለር ስዊፍት ለሳዲቅ ካሀን ሰጥተዋለች ከተባለው የኮንሰርት መግቢያ ቲኬት ጋር ሊያያዝ እንደሚችል እየተገለጸ ይገኛል።
ይሁንና የከተማዋ ፖሊስ ወጪው የጨመረው ቴይለር ስዊፍት በኦስትሪያ ቬና ልታካሂደው የነበረው ኮንሰርት በሽብር ጥቃት ስጋት ምክንያት በመራዘሙና ተጨማሪ ጥበቃ ማድረግ በማስፈለጉ እንደሆነ ተገልጿል።
ያልተገባ ስጦታ ወይም ግብዧ መቀበል ወይም መስጠት አንዱ የጥቅም ግጭት መንስኤ ሲሆን፥ የመንግስትን አሰራር ሂደት ሊያደናቅፍ የሚችል ነው።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለከተራ እና ጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
***
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
***
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319