የኮሚሽኑ አመራርና ሠራተኞች የመልካም ሥነምግባር አርዓያ መሆን አለባቸው - ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ፒኤችዲ)
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 26/2017 ዓ.ም አዳማ) ለፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የአስተዳደር አገልግሎት ዘርፍ አመራርና ሠራተኞች የሥራ ቦታ ሥነምግባር ስልጠና እንዲሁም የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተካሂዷል።
በመድረኩ ተገኝተው የሥራ አቅጣጫ የሰጡት ክቡር ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ፒኤችዲ) የኮሚሽኑ አመራርና ሠራተኞች ለሌሎች ተቋማት በመልካም ሥነምግባር አርአያ መሆን እንደሚጠበቅባቸው ገልፀዋል።
ክቡር ኮሚሽነሩ አክለውም የአስተዳደር አገልግሎት ዘርፍ የሥራ ኃላፊና ሠራተኞች ቅንጅት በመፍጠር ለሌሎች የሥራ ክፍሎች የተሳለጠ አገልግሎት መስጠት እንዳለባቸው ተናግረዋል።
በመድረኩ የሥራ ክፍሎች የ6 ወር የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ የጋራ ውይይት ተካሂዶበታል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 26/2017 ዓ.ም አዳማ) ለፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የአስተዳደር አገልግሎት ዘርፍ አመራርና ሠራተኞች የሥራ ቦታ ሥነምግባር ስልጠና እንዲሁም የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተካሂዷል።
በመድረኩ ተገኝተው የሥራ አቅጣጫ የሰጡት ክቡር ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ፒኤችዲ) የኮሚሽኑ አመራርና ሠራተኞች ለሌሎች ተቋማት በመልካም ሥነምግባር አርአያ መሆን እንደሚጠበቅባቸው ገልፀዋል።
ክቡር ኮሚሽነሩ አክለውም የአስተዳደር አገልግሎት ዘርፍ የሥራ ኃላፊና ሠራተኞች ቅንጅት በመፍጠር ለሌሎች የሥራ ክፍሎች የተሳለጠ አገልግሎት መስጠት እንዳለባቸው ተናግረዋል።
በመድረኩ የሥራ ክፍሎች የ6 ወር የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ የጋራ ውይይት ተካሂዶበታል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
የፍትህና የፀጥታ አካላት በፀረ-ሙስና ትግል ላይ ኃላፊነታቸውን በላቀ ደረጃ መወጣት አለባቸው - ኮሚሽነር ረምዚ ሱልጣን
******
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 26/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የሀረሪ ክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ለክልሉ ፖሊስ አባላት ሙስናን በመከላከል ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጥቷል።
በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ረምዚ ሱልጣን እንደገለፁት የፀረ-ሙስና ትግሉን የመዋጋት ሥራ ላይ የፀጥታ አካላት ሚናቸው ከፊተኛ መሆኑን ገልጸዋል።
ኮሚሽነሩ አክለውም የስልጠና እድሉን የወሰዱ አባላት ሙስና የመከላከል ሥራ ዉስጥ የበኩላቸዉን ሚና እንዲወጡ መናገራቸውን የሀረሪ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት ዘግቧል።
የክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ወሂብ በድሪ በበኩላቸው ስልጠናው በዋናነት ለፖሊስ አባላት የተሰጠበት ምክንያት የህዝቡን የአገልግሎት ፍላጎት ባልተገባ ጥቅም የሚያስተጓጉል ሁኔታ ሲፈጠር የተሰጣቸውን ኃላፊነት እንዲወጡና ብልሹ አሰራርን እንዲታገሉ ለማድረግ አላማ ያደረገ መሆኑን ገልፀዋል።
በክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የሥነምግባር መከታተያ ክፍል ዳይሬክቶሬት አቶ ታጁዲን ኢብራሂም እንደተናገሩት የፀጥታ አባላቱ ማህበረሰቡን በቅንነትና በታማኝነት ማገልገል አንዳለባቸዉ መልዕክት አስተላለፈዋል።
ስልጠናውን የወሰዱት የፖሊስ አባላት ተቋሙ የሰጣቸው ስልጠና ለሥራ እንቅስቃሴያቸው የሚጠቅም መሆኑን በማንሳት፥ ሙስናን የሚፀየፍ አሥራር ተግባራዊ ለማድረግና ተቋም ለመገንባት ያላቸውን ቁርጠኝነት አንስተዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
******
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 26/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የሀረሪ ክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ለክልሉ ፖሊስ አባላት ሙስናን በመከላከል ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጥቷል።
በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ረምዚ ሱልጣን እንደገለፁት የፀረ-ሙስና ትግሉን የመዋጋት ሥራ ላይ የፀጥታ አካላት ሚናቸው ከፊተኛ መሆኑን ገልጸዋል።
ኮሚሽነሩ አክለውም የስልጠና እድሉን የወሰዱ አባላት ሙስና የመከላከል ሥራ ዉስጥ የበኩላቸዉን ሚና እንዲወጡ መናገራቸውን የሀረሪ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት ዘግቧል።
የክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ወሂብ በድሪ በበኩላቸው ስልጠናው በዋናነት ለፖሊስ አባላት የተሰጠበት ምክንያት የህዝቡን የአገልግሎት ፍላጎት ባልተገባ ጥቅም የሚያስተጓጉል ሁኔታ ሲፈጠር የተሰጣቸውን ኃላፊነት እንዲወጡና ብልሹ አሰራርን እንዲታገሉ ለማድረግ አላማ ያደረገ መሆኑን ገልፀዋል።
በክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የሥነምግባር መከታተያ ክፍል ዳይሬክቶሬት አቶ ታጁዲን ኢብራሂም እንደተናገሩት የፀጥታ አባላቱ ማህበረሰቡን በቅንነትና በታማኝነት ማገልገል አንዳለባቸዉ መልዕክት አስተላለፈዋል።
ስልጠናውን የወሰዱት የፖሊስ አባላት ተቋሙ የሰጣቸው ስልጠና ለሥራ እንቅስቃሴያቸው የሚጠቅም መሆኑን በማንሳት፥ ሙስናን የሚፀየፍ አሥራር ተግባራዊ ለማድረግና ተቋም ለመገንባት ያላቸውን ቁርጠኝነት አንስተዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
በቻይና መንግስት ባለቤትነት የተያዘው የCITIC ግሩፕ ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ ጉቦ በመቀበል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 29/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) በቻይና ውስጥ ከፍተኛ የመንግስት ኢንቨስትመንት ኩባንያ የሆነው የCITIC ግሩፕ ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ የነበሩት ሹ ዙኦ ጉቦ በመቀበል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል።
የቻይና ዕለታዊ ጋዜጣ ፒዲ ቻይና እንደዘገበው፥ የCITIC ግሩፕ ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ የነበሩት ሹ ዙኦ ጉቦ በመቀበል እና በስልጣን ላይ ከነበሩበት ኩባንያ ጋር ተመሳሳይ ሥራ በመስራት በሙስና ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል።
ሹ ዙኦ የፖርቲ ዲሲፕሊን እና ህጎችን በመጣሳቸው ከቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ አባልነታቸው መባረራቸውንም የቻይና ዕለታዊ ጋዜጣ ፒዲ ቻይና አስታውሷል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 29/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) በቻይና ውስጥ ከፍተኛ የመንግስት ኢንቨስትመንት ኩባንያ የሆነው የCITIC ግሩፕ ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ የነበሩት ሹ ዙኦ ጉቦ በመቀበል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል።
የቻይና ዕለታዊ ጋዜጣ ፒዲ ቻይና እንደዘገበው፥ የCITIC ግሩፕ ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ የነበሩት ሹ ዙኦ ጉቦ በመቀበል እና በስልጣን ላይ ከነበሩበት ኩባንያ ጋር ተመሳሳይ ሥራ በመስራት በሙስና ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል።
ሹ ዙኦ የፖርቲ ዲሲፕሊን እና ህጎችን በመጣሳቸው ከቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ አባልነታቸው መባረራቸውንም የቻይና ዕለታዊ ጋዜጣ ፒዲ ቻይና አስታውሷል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
በክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት 68 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው በሙስና የተመዘበረ ሃብትን ማስመለስ ተችሏል - ቢሮው
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 68 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው በሙስና የተመዘበረ ሃብት በፍርድ ቤት ክርክር ማስመለስ መቻሉን የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ቢሮ ገለጸ፡፡
የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ቢሮ የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸምን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡
በመግለጫውም ቢሮው በወንጀልና በፍትሐ-ብሔር ህጎች ረገድ የተሻለ አፈጻጸም በማስመዝገብ ላይ እንደሚገኝ ተጠቁሟል፡፡
የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ቢሮ ኃላፊ አቶ ጉዮ ዋሪዮ በሰጡት መግለጫም፥ ባለፉት ስድስት ወራት ከ23 ሺህ 394 መዛግብት ላይ ክስ መመስረት መቻሉን ተናግረዋል፡፡
ከዚህ ውስጥም 22 ሺህ 095 የሚሆኑ መዛግብት የወንጀል ክስ መመስረቱን ተናግረው ቢሮ ክስ ከመሰረተባቸው መዝገቦች መካከል 90 በመቶ የሚሆኑት ላይ ውሳኔ ማሰጠት መቻሉን ጠቁመዋል።
ባለፉት ስድስት ወራት 703 የሚሆኑ መዛግብቶች በሙስና ወንጀል ክስ እንዲመሰረት ማድረግ መቻሉን መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
በሙስና ወንጀል ክስ ከተመሰረተባቸው መካከልም 91 በመቶ የሚሆኑት ውሳኔ እንዲያገኙ ማድረግ መቻሉንም ጠቁመዋል፡፡
በሙስና ወንጀል ከ927 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸውን ሃብቶች በማሳገድ ምርመራ ሲያካሄድ መቆየቱን ጠቁመው፥ እስካሁን 68 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው ሃብት በፍርድ ቤት ክርክር ማስመለስ መቻሉን ተናግረዋል፡፡
ከፍርድ ቤት ክርክር በተጨማሪ በአስተዳደራዊ እርምጃም በርካታ መጠን ያላቸውን ሃብቶች ማስመለስ መቻሉንም ጠቁመዋል፡፡
በክልሉ ፍትሕን ለማስፈን እና የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ገልጸዋል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 68 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው በሙስና የተመዘበረ ሃብት በፍርድ ቤት ክርክር ማስመለስ መቻሉን የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ቢሮ ገለጸ፡፡
የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ቢሮ የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸምን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡
በመግለጫውም ቢሮው በወንጀልና በፍትሐ-ብሔር ህጎች ረገድ የተሻለ አፈጻጸም በማስመዝገብ ላይ እንደሚገኝ ተጠቁሟል፡፡
የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ቢሮ ኃላፊ አቶ ጉዮ ዋሪዮ በሰጡት መግለጫም፥ ባለፉት ስድስት ወራት ከ23 ሺህ 394 መዛግብት ላይ ክስ መመስረት መቻሉን ተናግረዋል፡፡
ከዚህ ውስጥም 22 ሺህ 095 የሚሆኑ መዛግብት የወንጀል ክስ መመስረቱን ተናግረው ቢሮ ክስ ከመሰረተባቸው መዝገቦች መካከል 90 በመቶ የሚሆኑት ላይ ውሳኔ ማሰጠት መቻሉን ጠቁመዋል።
ባለፉት ስድስት ወራት 703 የሚሆኑ መዛግብቶች በሙስና ወንጀል ክስ እንዲመሰረት ማድረግ መቻሉን መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
በሙስና ወንጀል ክስ ከተመሰረተባቸው መካከልም 91 በመቶ የሚሆኑት ውሳኔ እንዲያገኙ ማድረግ መቻሉንም ጠቁመዋል፡፡
በሙስና ወንጀል ከ927 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸውን ሃብቶች በማሳገድ ምርመራ ሲያካሄድ መቆየቱን ጠቁመው፥ እስካሁን 68 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው ሃብት በፍርድ ቤት ክርክር ማስመለስ መቻሉን ተናግረዋል፡፡
ከፍርድ ቤት ክርክር በተጨማሪ በአስተዳደራዊ እርምጃም በርካታ መጠን ያላቸውን ሃብቶች ማስመለስ መቻሉንም ጠቁመዋል፡፡
በክልሉ ፍትሕን ለማስፈን እና የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ገልጸዋል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
ኮሚሽኑ የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ለጌርጌሴኖን የአዕምሮ ህሙማን መርጃ እና ማገገሚያ ማዕከል ድጋፍ አደረገ
******************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ለጌርጌሴኖን የአዕምሮ ህሙማን መርጃ እና ማገገሚያ ማዕከል ድጋፍ አደረጓል፡፡
በኮሚሽኑ የሴቶችና ማህበራዊ አካቶ ትግበራ ሥራ ክፍል አስተባባሪነት ለምግብነት የሚውል ዱቄት፣ የንፅህና መጠበቂያ ሳሙና እና ሶፍት እንዲሁም አተር ክክ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
******************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ለጌርጌሴኖን የአዕምሮ ህሙማን መርጃ እና ማገገሚያ ማዕከል ድጋፍ አደረጓል፡፡
በኮሚሽኑ የሴቶችና ማህበራዊ አካቶ ትግበራ ሥራ ክፍል አስተባባሪነት ለምግብነት የሚውል ዱቄት፣ የንፅህና መጠበቂያ ሳሙና እና ሶፍት እንዲሁም አተር ክክ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
ምክር ቤቱ ነገ በሚያካሄደው 14ኛ መደበኛ ጉባኤው ለፀረ-ሙስና ትግል ከፍተኛ ፋይዳ ያለውን የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል
**
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) ምክር ቤቱ ነገ በሚያካሄደው 14ኛ መደበኛ ጉባኤው ለፀረ-ሙስና ትግል ከፍተኛ ፋይዳ ያለውን የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
6ኛው ዙር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ጉባዔ ነገ ይካሄዳል።
ምክር ቤቱ ነገ በሚያካሄደው መደበኛ ጉባዔው፤ የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ በህግና ፍትህና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚቀርበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማህበራዊ ትስስር ገፅ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
ነገ ይጸድቃል ተብሎ የሚጠበቀው የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ለፀረሙስና ትግል ከፍተኛ ፋይዳ አለው!
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
**
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) ምክር ቤቱ ነገ በሚያካሄደው 14ኛ መደበኛ ጉባኤው ለፀረ-ሙስና ትግል ከፍተኛ ፋይዳ ያለውን የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
6ኛው ዙር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ጉባዔ ነገ ይካሄዳል።
ምክር ቤቱ ነገ በሚያካሄደው መደበኛ ጉባዔው፤ የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ በህግና ፍትህና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚቀርበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማህበራዊ ትስስር ገፅ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
ነገ ይጸድቃል ተብሎ የሚጠበቀው የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ለፀረሙስና ትግል ከፍተኛ ፋይዳ አለው!
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319