ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት ክልላዊ የፀረ-ሙስና ቀን ማጠቃለያ መድረክ በቡታጅራ ከተማ እየተካሔደ ነው
******
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ህዳር 26/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በአለም አቀፍ ደረጃ ለ21ኛ ጊዜ "ሙስናን ለመዋጋት ወጣቱን ባለቤት ማድረግ ፣ ነገን መገንባት!" በሚል መሪ ሀሳብ ክልላዊ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል በቡታጅራ ከተማ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው።
በመርሐ ግብሩ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ማሞ ቴጋ፣ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ ዲላሞ ኦቶሬ (ዶ/ር) ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪዎች፣ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ኤርሲኖ አቡሬ፣ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች መገኘታቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
******
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ህዳር 26/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በአለም አቀፍ ደረጃ ለ21ኛ ጊዜ "ሙስናን ለመዋጋት ወጣቱን ባለቤት ማድረግ ፣ ነገን መገንባት!" በሚል መሪ ሀሳብ ክልላዊ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል በቡታጅራ ከተማ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው።
በመርሐ ግብሩ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ማሞ ቴጋ፣ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ ዲላሞ ኦቶሬ (ዶ/ር) ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪዎች፣ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ኤርሲኖ አቡሬ፣ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች መገኘታቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319