ለ25 ዘርፎች የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና አስፈፃሚዎችና ባለሙያዎች፣ ለኮሚሽኑ ዓላማ ፈፃሚ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች እየተሰጠ ያለው የዓቅም ግንባታ ስልጠና እንደቀጠለ ነው
****
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 9/2016 ዓ.ም አዳማ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ለ25 ዘርፎችና ለተጠሪ ተቋማት የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና አስፈፃሚዎችና ባለሙያዎች፣ ለኮሚሽኑ ዓላማ ፈፃሚ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ እየሰጠ ያለው የዓቅም ግንባታ ስልጠና እንደቀጠለ ይገኛል።
የዕለቱ ስልጠና በፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የአስቸኳይ ሙስና መከላከል መሪ ሥራ አስፈፃሚ በአቶ ገዛኸኝ ጋሻው እየተሰጠ ሲሆን፥ በሙስና ወንጀል ሕጎች ምንነትና አስፈላጊነት ላይ ትኩረት ያደረገ ነው።
ስልጠናዉ ለቀጣይ ሶስት ቀናት የሚቀጥል ሲሆን፥ በሃብት ምዝገባና ማሳወቅ አዋጅ እና በዋና ዋና ኮሚሽኑ በሚተገብራቸው ፕሮግራሞች ላይ ትኩረት አድርጎ በኮሚሽኑ ዓላማ ፈጻሚ መሪ ሥራ አስፈጻሚዎች የሚሰጥ ይሆናል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 9/2016 ዓ.ም አዳማ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ለ25 ዘርፎችና ለተጠሪ ተቋማት የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና አስፈፃሚዎችና ባለሙያዎች፣ ለኮሚሽኑ ዓላማ ፈፃሚ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ እየሰጠ ያለው የዓቅም ግንባታ ስልጠና እንደቀጠለ ይገኛል።
የዕለቱ ስልጠና በፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የአስቸኳይ ሙስና መከላከል መሪ ሥራ አስፈፃሚ በአቶ ገዛኸኝ ጋሻው እየተሰጠ ሲሆን፥ በሙስና ወንጀል ሕጎች ምንነትና አስፈላጊነት ላይ ትኩረት ያደረገ ነው።
ስልጠናዉ ለቀጣይ ሶስት ቀናት የሚቀጥል ሲሆን፥ በሃብት ምዝገባና ማሳወቅ አዋጅ እና በዋና ዋና ኮሚሽኑ በሚተገብራቸው ፕሮግራሞች ላይ ትኩረት አድርጎ በኮሚሽኑ ዓላማ ፈጻሚ መሪ ሥራ አስፈጻሚዎች የሚሰጥ ይሆናል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡