በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 165 ሚሊዮን ብር ከምዝበራ ማዳን ተችሏል - ኮሚሽኑ
****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 21/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሙስናን ለመከላከል በቅንጅት በተሰራው ሥራ ሊመዘበር የነበረ 165 ሚሊዮን ብር የህዝብና የመንግሥት ሀብትን ማዳን መቻሉን የክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታውቋል።
በክልሉ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን በቅንጅት የመከላከል ሥራ እየተከናወነ መሆኑም ተገልጿል።
የክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ፋሲካ ጌታቸው እንደገለጹት ሙስና የሚያደርሰውን ጉዳት ቀድሞ ለመከላከል በክልሉ ማህበረሰቡን ያሳተፈ ሥራ እየተሰራ ነው።
ሥራውን የሚያግዙ 900 የሥነምግባር መኮንኖችን በየመዋቅሩ በመመልመል ስልጠና መሰጠቱን ገልጸዋል። ከዚህ በተጨማሪ በሙስና ዙሪያ ህብረተሰቡ ያለውን ግንዛቤ ለማጎልበት ለ700 ሺህ የማህበረሰብ ተወካዮች ስልጠና እንደተሰጠ ተናግረዋል።
ስልጠናውን ተከትሎ ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት የአሰራር ጥሰት፣ የኦዲት ጉድለትና ህገ-ወጥ የመሬት ወረራን ጨምሮ በርካታ ጥቆማዎች ከማህበረሰቡ መምጣታቸውንም የዘገበው ኢዜአ ነው።
ጥቆማውን መሰረት በማድረግ በተሰሩ ስራዎች ያለአግባብ ሊከፈል ከነበረ ደመወዝ፣ ከኦዲት ጉድለት፣ ከመሬትና ሌሎች ምክንያቶች ጋር በተያያዘ ሊመዘበር የነበረ 165 ሚሊዮን ብር ማዳን መቻሉን አቶ ፋሲካ ገልጸዋል።
በህብረተሰብ ተሳትፎ የሚከናወኑ ሙስናን የመከላከል ሥራዎችን በማጠናከር ክልሉን ከሙስና የፀዳ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑንም አስረድተዋል።
በሆሳዕና ከተማ ሄጦ ቀበሌ የሚኖሩት አቶ አብርሃም ሱጋቶ ሙስና ህዝብንና ልማትን የሚጎዳ ተግባር በመሆኑ በአንድነት መከላከል ያስፈልጋል ብለዋል።
ክልሉ አዲስ እንደመሆኑ ለልማት ሥራ በግል እያደረጉት ካለው ድጋፍ ባለፈ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን በማጋለጥ የድርሻቸውን ለመወጣት መዘጋጀታቸውን አረጋግጠዋል።
ለማህበረሰቡ ተገቢ አገልግሎት የሚሰጥና ሙስናን የሚጸየፍ ዜጋን ማፍራት ላይ ትኩረት መስጠት ይገባል ያሉት ደግሞ በከተማው የሄጦ ቀበሌ ነዋሪ አቶ አቦሰጥ አየለ ናቸው።
ለዚህም የድርሻቸውን እንደሚወጡ ጠቁመው፣ ህብረተሰቡ በተለያዩ ተቋማት ጉዳዩን ያለእጅ መንሻ ማስፈጸም እንዳለበት ተናግረዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t=8jEyU0ouURa&_r=1
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 21/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሙስናን ለመከላከል በቅንጅት በተሰራው ሥራ ሊመዘበር የነበረ 165 ሚሊዮን ብር የህዝብና የመንግሥት ሀብትን ማዳን መቻሉን የክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታውቋል።
በክልሉ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን በቅንጅት የመከላከል ሥራ እየተከናወነ መሆኑም ተገልጿል።
የክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ፋሲካ ጌታቸው እንደገለጹት ሙስና የሚያደርሰውን ጉዳት ቀድሞ ለመከላከል በክልሉ ማህበረሰቡን ያሳተፈ ሥራ እየተሰራ ነው።
ሥራውን የሚያግዙ 900 የሥነምግባር መኮንኖችን በየመዋቅሩ በመመልመል ስልጠና መሰጠቱን ገልጸዋል። ከዚህ በተጨማሪ በሙስና ዙሪያ ህብረተሰቡ ያለውን ግንዛቤ ለማጎልበት ለ700 ሺህ የማህበረሰብ ተወካዮች ስልጠና እንደተሰጠ ተናግረዋል።
ስልጠናውን ተከትሎ ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት የአሰራር ጥሰት፣ የኦዲት ጉድለትና ህገ-ወጥ የመሬት ወረራን ጨምሮ በርካታ ጥቆማዎች ከማህበረሰቡ መምጣታቸውንም የዘገበው ኢዜአ ነው።
ጥቆማውን መሰረት በማድረግ በተሰሩ ስራዎች ያለአግባብ ሊከፈል ከነበረ ደመወዝ፣ ከኦዲት ጉድለት፣ ከመሬትና ሌሎች ምክንያቶች ጋር በተያያዘ ሊመዘበር የነበረ 165 ሚሊዮን ብር ማዳን መቻሉን አቶ ፋሲካ ገልጸዋል።
በህብረተሰብ ተሳትፎ የሚከናወኑ ሙስናን የመከላከል ሥራዎችን በማጠናከር ክልሉን ከሙስና የፀዳ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑንም አስረድተዋል።
በሆሳዕና ከተማ ሄጦ ቀበሌ የሚኖሩት አቶ አብርሃም ሱጋቶ ሙስና ህዝብንና ልማትን የሚጎዳ ተግባር በመሆኑ በአንድነት መከላከል ያስፈልጋል ብለዋል።
ክልሉ አዲስ እንደመሆኑ ለልማት ሥራ በግል እያደረጉት ካለው ድጋፍ ባለፈ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን በማጋለጥ የድርሻቸውን ለመወጣት መዘጋጀታቸውን አረጋግጠዋል።
ለማህበረሰቡ ተገቢ አገልግሎት የሚሰጥና ሙስናን የሚጸየፍ ዜጋን ማፍራት ላይ ትኩረት መስጠት ይገባል ያሉት ደግሞ በከተማው የሄጦ ቀበሌ ነዋሪ አቶ አቦሰጥ አየለ ናቸው።
ለዚህም የድርሻቸውን እንደሚወጡ ጠቁመው፣ ህብረተሰቡ በተለያዩ ተቋማት ጉዳዩን ያለእጅ መንሻ ማስፈጸም እንዳለበት ተናግረዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t=8jEyU0ouURa&_r=1
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
የአብክ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከአጋር አካላት ጋር ውይይት አካሄደ
****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 21/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአብክመ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የወጣቶችን ስብዕና ለመገንባት ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በዛሬው እለት የምክክር መድረክ አካሄዷል።
የኮሚሽኑ የሥነምግባር ግንባታና ሙስና መከላከል ስልጠና ባለሙያ አቶ ዘላለም ንጉሴ በመድረኩ የመወያያ ጽሁፍ ያቀረቡ ሲሆን፥ ሰነዱ የሀገራችን ሥነምግባር ታሪካዊ ዳራ፣ የወጣቶች የሥነምግባር ነባራዊ ሁኔታ፣ የወጣቶች አሉታዊ ምኞትና ሥነምግባራዊ ተግዳሮቶች እንዲሁም ጥሰቶች ተጠያቂ እነማን እነደሆኑና ለገጠሙን ችግሮች መፍትሄዎችን ጨምሮ ሰፋ ያሉ ችግሮችን የዳሰሰ ፅሁፍ አቅርበዋል።
ተሳታፊዎች በበኩላቸው ኮሚሽኑ በዚህ ሰዓት የወጣቱ ጉዳይ የኔም ጉዳይ ነው ብሎ ይህንን መድረክ አዘጋጅቶ ወቅቱንና ወጣቱ ያለበትን ደረጃ ተረድቶ ችግሩን በግልፅ የሚያሳይ ፅሁፍ አዘጋጅቶ ስልጠና መስጠት መቻሉ ሊመሰገን ይገባዋል ብለዋል።
አክለውም ተሳታፊዎች ባሁኑ ሰዓት ከጦርነት በላይ ወጣቱን እየገደለና ወዳልተገባ የሥነምግባር ችግር እያስገባ ያለው አደንዛዥ እፅና ቁማር ነው። በመሆኑም የሚመለከተን ተቋማት በጋራ በመተባበርና በመቀናጀት ውጤት ያለው ስራ መስራት ይገባናል ብለዋል። ሁሉም ባለድርሻ አካላት ችግሮችን ለመፍታት ውይይቱ ትልቅ አቅም ስለሚፈጥር ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል በማለት ሀሳብ ማጋራታቸውን ከኮሚሽኑ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያስረዳል።
በመድረኩም ከክልል እስከ ዞን ድረስ ያሉ የትምህርት ቢሮና የወጣቶችና ስፖርት ባለሙያዎች ተሳትፈዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t=8jEyU0ouURa&_r=1
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 21/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአብክመ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የወጣቶችን ስብዕና ለመገንባት ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በዛሬው እለት የምክክር መድረክ አካሄዷል።
የኮሚሽኑ የሥነምግባር ግንባታና ሙስና መከላከል ስልጠና ባለሙያ አቶ ዘላለም ንጉሴ በመድረኩ የመወያያ ጽሁፍ ያቀረቡ ሲሆን፥ ሰነዱ የሀገራችን ሥነምግባር ታሪካዊ ዳራ፣ የወጣቶች የሥነምግባር ነባራዊ ሁኔታ፣ የወጣቶች አሉታዊ ምኞትና ሥነምግባራዊ ተግዳሮቶች እንዲሁም ጥሰቶች ተጠያቂ እነማን እነደሆኑና ለገጠሙን ችግሮች መፍትሄዎችን ጨምሮ ሰፋ ያሉ ችግሮችን የዳሰሰ ፅሁፍ አቅርበዋል።
ተሳታፊዎች በበኩላቸው ኮሚሽኑ በዚህ ሰዓት የወጣቱ ጉዳይ የኔም ጉዳይ ነው ብሎ ይህንን መድረክ አዘጋጅቶ ወቅቱንና ወጣቱ ያለበትን ደረጃ ተረድቶ ችግሩን በግልፅ የሚያሳይ ፅሁፍ አዘጋጅቶ ስልጠና መስጠት መቻሉ ሊመሰገን ይገባዋል ብለዋል።
አክለውም ተሳታፊዎች ባሁኑ ሰዓት ከጦርነት በላይ ወጣቱን እየገደለና ወዳልተገባ የሥነምግባር ችግር እያስገባ ያለው አደንዛዥ እፅና ቁማር ነው። በመሆኑም የሚመለከተን ተቋማት በጋራ በመተባበርና በመቀናጀት ውጤት ያለው ስራ መስራት ይገባናል ብለዋል። ሁሉም ባለድርሻ አካላት ችግሮችን ለመፍታት ውይይቱ ትልቅ አቅም ስለሚፈጥር ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል በማለት ሀሳብ ማጋራታቸውን ከኮሚሽኑ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያስረዳል።
በመድረኩም ከክልል እስከ ዞን ድረስ ያሉ የትምህርት ቢሮና የወጣቶችና ስፖርት ባለሙያዎች ተሳትፈዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t=8jEyU0ouURa&_r=1
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
የሙያ ሥነምግባርን በማጎልበት የፀረ-ሙስና ትግሉን ውጤታማ ማድረግ እንደሚገባ ተገለፀ
****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 21/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአዲስ አበባ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት ቢሮ ጋር በሥነምግባር ግንባታና ሙስናን ለመታገል በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት ተፈራርመዋል።
የስምምነት ሰነዱ ዓላማ በሥነምግባር ግንባታ እና ሙስናን በመከላከል ረገድ ቅንጅታዊ አሰራርን በማሳደግ በመንግስት ተቋማት ውስጥ የሙያ ሥነምግባር ለማጎልበት የፀረ-ሙስና ትግሉን ውጤታማ ለማድረግ እንደሆነ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ጀማል ረዲ ገልፀዋል፡፡
ኮሚሽነሩ አክለዉም ይህ ትብብር ሀብትን፣ ዕውቀትን እና ስልጣንን በማቀናጀት በመንግስት ተቋማት ውስጥ ሥነምግባራዊ አመራር እና ሰራተኛ በመፍጠር ለፀረ-ሙስና ትግሉ ምቹ ሁኔታ መፍጠር ያስችለናል ብለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ጣሰዉ ገብሬ በበኩላቸዉ ቢሮዉ የሚሰራቸዉ ተግባራት በቀጥታ ከሥነምግባር ጋር የሚገናኙ እንደመሆናቸዉ ከኮሚሽኑ ጋር በትብብር መስራት ለቢሮዉ ያለዉ ፋይዳ የላቀ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
የብልሹ አሰራር ምንጩ የሥነምግባር ጉድለት መሆኑን የገለፁት የቢሮ ኃላፊ፥ ከኮሚሽኑ ጋር በጋራ ለመስራት የተፈራረምነውን ሰነድ በተግባር ለማዋል አመራሩ በቁርጠኝነት እንዲሰሩ ጥሪ ማቅረባቸውን ከኮሚሽኑ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያስረዳል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t=8jEyU0ouURa&_r=1
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 21/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአዲስ አበባ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት ቢሮ ጋር በሥነምግባር ግንባታና ሙስናን ለመታገል በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት ተፈራርመዋል።
የስምምነት ሰነዱ ዓላማ በሥነምግባር ግንባታ እና ሙስናን በመከላከል ረገድ ቅንጅታዊ አሰራርን በማሳደግ በመንግስት ተቋማት ውስጥ የሙያ ሥነምግባር ለማጎልበት የፀረ-ሙስና ትግሉን ውጤታማ ለማድረግ እንደሆነ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ጀማል ረዲ ገልፀዋል፡፡
ኮሚሽነሩ አክለዉም ይህ ትብብር ሀብትን፣ ዕውቀትን እና ስልጣንን በማቀናጀት በመንግስት ተቋማት ውስጥ ሥነምግባራዊ አመራር እና ሰራተኛ በመፍጠር ለፀረ-ሙስና ትግሉ ምቹ ሁኔታ መፍጠር ያስችለናል ብለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ጣሰዉ ገብሬ በበኩላቸዉ ቢሮዉ የሚሰራቸዉ ተግባራት በቀጥታ ከሥነምግባር ጋር የሚገናኙ እንደመሆናቸዉ ከኮሚሽኑ ጋር በትብብር መስራት ለቢሮዉ ያለዉ ፋይዳ የላቀ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
የብልሹ አሰራር ምንጩ የሥነምግባር ጉድለት መሆኑን የገለፁት የቢሮ ኃላፊ፥ ከኮሚሽኑ ጋር በጋራ ለመስራት የተፈራረምነውን ሰነድ በተግባር ለማዋል አመራሩ በቁርጠኝነት እንዲሰሩ ጥሪ ማቅረባቸውን ከኮሚሽኑ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያስረዳል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t=8jEyU0ouURa&_r=1
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ለቱሪዝም ዘርፍ አመራሮች በሥነምግባራዊ አመራርነት ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ
****************
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 22/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ለቱሪዝም ሚኒስቴር እና ለተጠሪ ተቋማት አመራሮች በሥነምግባራዊ አመራርነት ዙሪያ በቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን አዳራሽ ስልጠና ሰጥቷል፡፡
በስልጠናው የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ የተከበሩ አቶ ስለሺ ግርማ ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ስልጠናው በፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ስልጠና ዴስክ ኃላፊ በአቶ ኪዳነ ምህረት እና በአቶ ካሳነው ጤናው የተሰጠ ሲሆን፣ በሥነምግባራዊ አመራርነት፣ ሥነምግባር ለአመራሩ ያለው አስፈላጊነት፣ የሥነምግባራዊ አመራርነት ክህሎቶች፣ መርሆዎች እና መገለጫ ባህሪያት፣ ሥነምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥና በዘርፉ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ከመከላከል አኳያ የአመራሩ ሚና በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t=8jEyU0ouURa&_r=1
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 22/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ለቱሪዝም ሚኒስቴር እና ለተጠሪ ተቋማት አመራሮች በሥነምግባራዊ አመራርነት ዙሪያ በቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን አዳራሽ ስልጠና ሰጥቷል፡፡
በስልጠናው የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ የተከበሩ አቶ ስለሺ ግርማ ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ስልጠናው በፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ስልጠና ዴስክ ኃላፊ በአቶ ኪዳነ ምህረት እና በአቶ ካሳነው ጤናው የተሰጠ ሲሆን፣ በሥነምግባራዊ አመራርነት፣ ሥነምግባር ለአመራሩ ያለው አስፈላጊነት፣ የሥነምግባራዊ አመራርነት ክህሎቶች፣ መርሆዎች እና መገለጫ ባህሪያት፣ ሥነምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥና በዘርፉ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ከመከላከል አኳያ የአመራሩ ሚና በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t=8jEyU0ouURa&_r=1
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡