የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ሥርዓት መመሪያን በመከተል ለልማት ተግባር የሚመደብ የመንግሥት ሀብት ለታለመለት ዓላማ ብቻ መዋል እንደሚገባ ተገለፀ
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት ዐ4/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ሥርዓት መመሪያን በመከተል ለልማት ተግባር የሚመደብ የመንግሥት ሀብት ለታለመለት ዓላማ ብቻ መዋል እንደሚገባ ተገልጿል።
የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት የኦዲት ግኝት ክትትል ግብረ ኃይል የአፈፃፀም ግምገማ መድረክ አካሂዷል።
መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ መሠረት በላይነህ መንግሥት ለልማት ሥራ የሚመድበውን ውስን ሃብት ለተፈለገው ዓላማ መዋል አለመዋሉን የሚከታተለውን አደረጃጀት በአዋጅ መቋቋሙን ጠቅሰው፥ አደረጃጀቱ ውጤታማ እንዲሆን የሚመለከታቸው አካላት በትኩረት ሊሠሩ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የዘርፉ ባለድርሻ አካላት በተሳተፉበት በዚህ መድረክ በኦዲት ግኝት ግብረ-ሃይል የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት ቀርቧል። ከተከናወኑት ተግባራትም በኦዲት ግኝት ከተለዩ ግኝቶች 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚጠጋ ብር ተመላሽ እንዲሆን ቢደረግም ከግኝቱ አንፃር ዝቅተኛ መሆኑ ነው የተገለፀው።
የፋይናንስ የህግ ማዕቀፍ አለማስከበር፣ የበጀት አጠቃቀም ከአሠራር ውጪ መሆን፣ የመረጃ አያያዝ ችግር፣ ተጠያቂነትን የማስፈን ሂደት ደካማ መሆንና የመሳሰሉት እንደ ችግር የተነሱ ነጥቦች ናቸው።
ከዓላማ ውጪ የዋለውን የመንግሥትን ሀብት ለማስመለስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን፥ በየመስሪያ ቤቶች በሚታዩ የኦዲት ግኝቶች ላይ ወቅታዊና አስተማሪ የእርምት እርምጃ በበቂ ሁኔታ መውሰድ፣ አመራሩ ለኦዲት ግኝቶች ትኩረት በመስጠት ለማረም ቁርጠኛ መሆን፣ ይህንን እንዲከታተል በየደረጃው የተቋቋሙ አደረጃጀቶችን በተገቢው መደገፍ እንደ አቅጣጫ መቀመጡን የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት ዐ4/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ሥርዓት መመሪያን በመከተል ለልማት ተግባር የሚመደብ የመንግሥት ሀብት ለታለመለት ዓላማ ብቻ መዋል እንደሚገባ ተገልጿል።
የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት የኦዲት ግኝት ክትትል ግብረ ኃይል የአፈፃፀም ግምገማ መድረክ አካሂዷል።
መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ መሠረት በላይነህ መንግሥት ለልማት ሥራ የሚመድበውን ውስን ሃብት ለተፈለገው ዓላማ መዋል አለመዋሉን የሚከታተለውን አደረጃጀት በአዋጅ መቋቋሙን ጠቅሰው፥ አደረጃጀቱ ውጤታማ እንዲሆን የሚመለከታቸው አካላት በትኩረት ሊሠሩ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የዘርፉ ባለድርሻ አካላት በተሳተፉበት በዚህ መድረክ በኦዲት ግኝት ግብረ-ሃይል የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት ቀርቧል። ከተከናወኑት ተግባራትም በኦዲት ግኝት ከተለዩ ግኝቶች 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚጠጋ ብር ተመላሽ እንዲሆን ቢደረግም ከግኝቱ አንፃር ዝቅተኛ መሆኑ ነው የተገለፀው።
የፋይናንስ የህግ ማዕቀፍ አለማስከበር፣ የበጀት አጠቃቀም ከአሠራር ውጪ መሆን፣ የመረጃ አያያዝ ችግር፣ ተጠያቂነትን የማስፈን ሂደት ደካማ መሆንና የመሳሰሉት እንደ ችግር የተነሱ ነጥቦች ናቸው።
ከዓላማ ውጪ የዋለውን የመንግሥትን ሀብት ለማስመለስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን፥ በየመስሪያ ቤቶች በሚታዩ የኦዲት ግኝቶች ላይ ወቅታዊና አስተማሪ የእርምት እርምጃ በበቂ ሁኔታ መውሰድ፣ አመራሩ ለኦዲት ግኝቶች ትኩረት በመስጠት ለማረም ቁርጠኛ መሆን፣ ይህንን እንዲከታተል በየደረጃው የተቋቋሙ አደረጃጀቶችን በተገቢው መደገፍ እንደ አቅጣጫ መቀመጡን የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ከሙስና እና ብልሹ አሰራር የፀዳ የሥራ አካባቢን መፍጠር የተቋማት መሪዎች ዋና ሚና መሆን አለበት!
****************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t=8jEyU0ouURa&_r=1
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t=8jEyU0ouURa&_r=1
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ሙስና የልማትና የመልካም አስተዳደር እንቅፋት የማይሆንበት ደረጃ ለማድረስ ግልፀኝነትና ተጠያቂነት ሥርዓት ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት ዐ6/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአዲስ አበባ የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በየደረጃው ከሚገኙ የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና አስፈፃሚ አካላት ጋር በ2016 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት ሪፖርት እና በግማሽ ዓመቱ በተካሄደ ክትትልና ድጋፍ የተገኙ ግኝቶች ላይ ውይይት አካሂዷል።
በውይይቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀማል ረዲ እንደገለፁት ኮሚሽኑ ከተቋቋመ አንድ ዓመት የሞላው መሆኑን ገልፀው፥ አደረጃጀት፣ ደንቦችና መመሪያዎች አዘጋጅቶ ተቋሙን አደራጅቶ ወደ ስራ በማስገባት በኩል ጠንካራ ስራ ተሰርቷል ብለዋል።
ተቋሙን በጥሩ ሁኔታ የተደራጀ ቢሆንም በሥነምግባር ግንባታና በሙስና መከላከል ላይ በርካታ ስራዎች የሚጠብቀን በመሆኑ አስፈፃሚዎች ዕውቀትን ከልምድ ጋር በማቀናጀት ተግባራትን መምራት ይጠበቃል ብለዋል።
የሥነምግባርና ሙስና መከላከል ስራዎች ሁሉንም ዜጋ የሚመለከት ጉዳይ ነው ያሉት ደግሞ የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር አሰፋ ቶላ ሲሆኑ፥ አስፈፃሚ አካላት ራሳቸውን አርአያ ከማድረግ ባለፈ ማህበረሰቡን የትግሉ አካል ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል። አስፈፃሚ አካሉ ተደራሽነቱን በማስፋት የህዝቡን ፍላጎት ማዕከል ያደረገ ስራ መስራት ይገባል ብለዋል።
የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር አሰግደው ኃይለጊዮርጊስ በበኩላቸው ጠንካራ የሆነ ተቋም ለመገንባት እየተደረገ ያለውን ጥረት አስፈፃሚ አካሉ በመገንዘብ የተሰጠንን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት አለብን ብለዋል። አክለውም የህዝቡን አቅም በመጠቀም ተቋማችንን የሚመጥን ትግል ማድረግ እንደሚጠበቅ ገልጸዋል።
የግማሽ ዓመቱ ሪፖርት በቀረበበት ወቅት ኮሚሽኑ ተቋሙን በማደራጀት፣ በንቅናቄ መድረክ፣ የግንዛቤ ፈጠራ ስልጠናዎች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት በመስራት በኩል ጠንካራ ስራዎች መከናወናቸው በሪፖርቱ መገለፁን ከኮሚሽኑ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
በክትትልና ድጋፍ 198 ሴክተሮች፣ ኮሌጆች፣ ሆስፒታሎች፣ ክፍለ ከተሞች እና ወረዳዎች መሆናቸው በሪፖርቱ ተመላክቷል። በተቋማቱ ከ50 በመቶ በላይ የሰው ኃይል መሟላቱን፣ በንቅናቄ ስራው፣ በስልጠና፣ በሃብት ምዝገባ እና የተሰሩ ስራዎች መረጃ በመያዝ በኩል አበረታች ስራዎች መሰራታቸውን በሪፖርቱ ቀርቧል። በታችኛው መዋቅር ላይ በጀት፣ የሰው ኃይልና የግብዓት ችግር በስራዎች ላይ ጫና መፍጠራቸው ተመላክቷል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት ዐ6/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአዲስ አበባ የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በየደረጃው ከሚገኙ የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና አስፈፃሚ አካላት ጋር በ2016 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት ሪፖርት እና በግማሽ ዓመቱ በተካሄደ ክትትልና ድጋፍ የተገኙ ግኝቶች ላይ ውይይት አካሂዷል።
በውይይቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀማል ረዲ እንደገለፁት ኮሚሽኑ ከተቋቋመ አንድ ዓመት የሞላው መሆኑን ገልፀው፥ አደረጃጀት፣ ደንቦችና መመሪያዎች አዘጋጅቶ ተቋሙን አደራጅቶ ወደ ስራ በማስገባት በኩል ጠንካራ ስራ ተሰርቷል ብለዋል።
ተቋሙን በጥሩ ሁኔታ የተደራጀ ቢሆንም በሥነምግባር ግንባታና በሙስና መከላከል ላይ በርካታ ስራዎች የሚጠብቀን በመሆኑ አስፈፃሚዎች ዕውቀትን ከልምድ ጋር በማቀናጀት ተግባራትን መምራት ይጠበቃል ብለዋል።
የሥነምግባርና ሙስና መከላከል ስራዎች ሁሉንም ዜጋ የሚመለከት ጉዳይ ነው ያሉት ደግሞ የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር አሰፋ ቶላ ሲሆኑ፥ አስፈፃሚ አካላት ራሳቸውን አርአያ ከማድረግ ባለፈ ማህበረሰቡን የትግሉ አካል ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል። አስፈፃሚ አካሉ ተደራሽነቱን በማስፋት የህዝቡን ፍላጎት ማዕከል ያደረገ ስራ መስራት ይገባል ብለዋል።
የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር አሰግደው ኃይለጊዮርጊስ በበኩላቸው ጠንካራ የሆነ ተቋም ለመገንባት እየተደረገ ያለውን ጥረት አስፈፃሚ አካሉ በመገንዘብ የተሰጠንን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት አለብን ብለዋል። አክለውም የህዝቡን አቅም በመጠቀም ተቋማችንን የሚመጥን ትግል ማድረግ እንደሚጠበቅ ገልጸዋል።
የግማሽ ዓመቱ ሪፖርት በቀረበበት ወቅት ኮሚሽኑ ተቋሙን በማደራጀት፣ በንቅናቄ መድረክ፣ የግንዛቤ ፈጠራ ስልጠናዎች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት በመስራት በኩል ጠንካራ ስራዎች መከናወናቸው በሪፖርቱ መገለፁን ከኮሚሽኑ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
በክትትልና ድጋፍ 198 ሴክተሮች፣ ኮሌጆች፣ ሆስፒታሎች፣ ክፍለ ከተሞች እና ወረዳዎች መሆናቸው በሪፖርቱ ተመላክቷል። በተቋማቱ ከ50 በመቶ በላይ የሰው ኃይል መሟላቱን፣ በንቅናቄ ስራው፣ በስልጠና፣ በሃብት ምዝገባ እና የተሰሩ ስራዎች መረጃ በመያዝ በኩል አበረታች ስራዎች መሰራታቸውን በሪፖርቱ ቀርቧል። በታችኛው መዋቅር ላይ በጀት፣ የሰው ኃይልና የግብዓት ችግር በስራዎች ላይ ጫና መፍጠራቸው ተመላክቷል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡