ኮሚሽኑ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰራ ያለው ስራ አበረታች መሆኑ ተገለፀ
****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 02/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ) የአዲስ አበባ ከተማ የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰራ ያለው ስራ አበረታች መሆኑን የአዲስ አበባ ምክር ቤት የሰላም፣ ፍትህና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ምክር ቤት የሰላም፣ ፍትህና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የአዲስ አበባ ከተማ የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በ2016 በጀት የመጀመሪያ 6 ወራት አፈፃፀምን ገምግሟል፡፡
ኮሚሽኑ ባለፉት ስድስት ወራት ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ተቋማት ጋር በመቀናጀት እየሰራ ያለው ሥራ አበረታች መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የሰላም፣ ፍትህና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ሙሉነህ ደሳለኝ ገልፀዋል፡፡
የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አክለውም የኮሚሽኑ አመራሮችና ባለሙያዎች እያንዳንዱን ተግባራት በቁርጠኝነት በመምራታቸው የተሻለ ውጤት መምጣቱን ገልፀው፥ በቀጣይም የግንዛቤ ፈጠራ ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ሲሉ አሳስበዋል፡፡
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ጀማል ረዲ በበኩላቸው የሙስና መከላከልና የትውልድ ሥነምግባር ግንባታ ስራዎችን ተደራሽ ለማድረግ ከተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር በጋራ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ሙስናና ብልሹ አሰራር የሰላምና ፀጥታ ፀር በመሆኑ ኮሚሽኑ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣንና ተግባር መሰረት ባለፉት 6 ወራት በርካታ ስራዎችን እንዳከናወነ ኮሚሽነሩ ተናግረዋል፡፡
በግምገማው ላይ የተገኙት የቋሚ ኮሚቴው አባላት ኮሚሽኑ ረጅም እድሜ ካላቸው ተቋማት በላይ ሰፋፊ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን ገልፀው፥ በቀጣይ እስከታችኛው መዋቅር ድረስ ምቹ የስራ ሁኔታን እንዲፈጠርና የሰው ሃይል እንዲያሟላ ትኩረት ሰጥቶ መስራት አለበት ሲሉ አሳስበዋል፡፡
በኮሚሽኑ ባለፉት 6 ወራት የተከናወኑ ተግባራትን የስልጠና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጀንበሩ ኢርኮ ለቋሚ ኪሚቴው አባላት በዝርዝር አቅርበው ሰፊ ውይይት መደረጉን ከኮሚሽኑ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያሳያል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 02/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ) የአዲስ አበባ ከተማ የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰራ ያለው ስራ አበረታች መሆኑን የአዲስ አበባ ምክር ቤት የሰላም፣ ፍትህና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ምክር ቤት የሰላም፣ ፍትህና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የአዲስ አበባ ከተማ የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በ2016 በጀት የመጀመሪያ 6 ወራት አፈፃፀምን ገምግሟል፡፡
ኮሚሽኑ ባለፉት ስድስት ወራት ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ተቋማት ጋር በመቀናጀት እየሰራ ያለው ሥራ አበረታች መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የሰላም፣ ፍትህና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ሙሉነህ ደሳለኝ ገልፀዋል፡፡
የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አክለውም የኮሚሽኑ አመራሮችና ባለሙያዎች እያንዳንዱን ተግባራት በቁርጠኝነት በመምራታቸው የተሻለ ውጤት መምጣቱን ገልፀው፥ በቀጣይም የግንዛቤ ፈጠራ ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ሲሉ አሳስበዋል፡፡
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ጀማል ረዲ በበኩላቸው የሙስና መከላከልና የትውልድ ሥነምግባር ግንባታ ስራዎችን ተደራሽ ለማድረግ ከተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር በጋራ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ሙስናና ብልሹ አሰራር የሰላምና ፀጥታ ፀር በመሆኑ ኮሚሽኑ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣንና ተግባር መሰረት ባለፉት 6 ወራት በርካታ ስራዎችን እንዳከናወነ ኮሚሽነሩ ተናግረዋል፡፡
በግምገማው ላይ የተገኙት የቋሚ ኮሚቴው አባላት ኮሚሽኑ ረጅም እድሜ ካላቸው ተቋማት በላይ ሰፋፊ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን ገልፀው፥ በቀጣይ እስከታችኛው መዋቅር ድረስ ምቹ የስራ ሁኔታን እንዲፈጠርና የሰው ሃይል እንዲያሟላ ትኩረት ሰጥቶ መስራት አለበት ሲሉ አሳስበዋል፡፡
በኮሚሽኑ ባለፉት 6 ወራት የተከናወኑ ተግባራትን የስልጠና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጀንበሩ ኢርኮ ለቋሚ ኪሚቴው አባላት በዝርዝር አቅርበው ሰፊ ውይይት መደረጉን ከኮሚሽኑ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያሳያል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
የኮሚሽኑ የሥራ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ውይይት አካሄዱ
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት ዐ4/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአብክመ የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ለማዕከላዊ፣ ለምዕራብና ለሰሜን ጎንደር ዞን እንዲሁም ለጎንደር ከተማ ለወረዳና ለተቋማት የሥነምግባር መከታተያ ክፍሎች እንዲሁም ለአብክመ የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ጎንደር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ባለሙያዎች ሙያዊ ስልጠናና የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6 ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ አደረገ።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት ዐ4/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአብክመ የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ለማዕከላዊ፣ ለምዕራብና ለሰሜን ጎንደር ዞን እንዲሁም ለጎንደር ከተማ ለወረዳና ለተቋማት የሥነምግባር መከታተያ ክፍሎች እንዲሁም ለአብክመ የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ጎንደር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ባለሙያዎች ሙያዊ ስልጠናና የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6 ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ አደረገ።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ሥርዓት መመሪያን በመከተል ለልማት ተግባር የሚመደብ የመንግሥት ሀብት ለታለመለት ዓላማ ብቻ መዋል እንደሚገባ ተገለፀ
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት ዐ4/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ሥርዓት መመሪያን በመከተል ለልማት ተግባር የሚመደብ የመንግሥት ሀብት ለታለመለት ዓላማ ብቻ መዋል እንደሚገባ ተገልጿል።
የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት የኦዲት ግኝት ክትትል ግብረ ኃይል የአፈፃፀም ግምገማ መድረክ አካሂዷል።
መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ መሠረት በላይነህ መንግሥት ለልማት ሥራ የሚመድበውን ውስን ሃብት ለተፈለገው ዓላማ መዋል አለመዋሉን የሚከታተለውን አደረጃጀት በአዋጅ መቋቋሙን ጠቅሰው፥ አደረጃጀቱ ውጤታማ እንዲሆን የሚመለከታቸው አካላት በትኩረት ሊሠሩ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የዘርፉ ባለድርሻ አካላት በተሳተፉበት በዚህ መድረክ በኦዲት ግኝት ግብረ-ሃይል የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት ቀርቧል። ከተከናወኑት ተግባራትም በኦዲት ግኝት ከተለዩ ግኝቶች 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚጠጋ ብር ተመላሽ እንዲሆን ቢደረግም ከግኝቱ አንፃር ዝቅተኛ መሆኑ ነው የተገለፀው።
የፋይናንስ የህግ ማዕቀፍ አለማስከበር፣ የበጀት አጠቃቀም ከአሠራር ውጪ መሆን፣ የመረጃ አያያዝ ችግር፣ ተጠያቂነትን የማስፈን ሂደት ደካማ መሆንና የመሳሰሉት እንደ ችግር የተነሱ ነጥቦች ናቸው።
ከዓላማ ውጪ የዋለውን የመንግሥትን ሀብት ለማስመለስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን፥ በየመስሪያ ቤቶች በሚታዩ የኦዲት ግኝቶች ላይ ወቅታዊና አስተማሪ የእርምት እርምጃ በበቂ ሁኔታ መውሰድ፣ አመራሩ ለኦዲት ግኝቶች ትኩረት በመስጠት ለማረም ቁርጠኛ መሆን፣ ይህንን እንዲከታተል በየደረጃው የተቋቋሙ አደረጃጀቶችን በተገቢው መደገፍ እንደ አቅጣጫ መቀመጡን የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት ዐ4/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ሥርዓት መመሪያን በመከተል ለልማት ተግባር የሚመደብ የመንግሥት ሀብት ለታለመለት ዓላማ ብቻ መዋል እንደሚገባ ተገልጿል።
የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት የኦዲት ግኝት ክትትል ግብረ ኃይል የአፈፃፀም ግምገማ መድረክ አካሂዷል።
መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ መሠረት በላይነህ መንግሥት ለልማት ሥራ የሚመድበውን ውስን ሃብት ለተፈለገው ዓላማ መዋል አለመዋሉን የሚከታተለውን አደረጃጀት በአዋጅ መቋቋሙን ጠቅሰው፥ አደረጃጀቱ ውጤታማ እንዲሆን የሚመለከታቸው አካላት በትኩረት ሊሠሩ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የዘርፉ ባለድርሻ አካላት በተሳተፉበት በዚህ መድረክ በኦዲት ግኝት ግብረ-ሃይል የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት ቀርቧል። ከተከናወኑት ተግባራትም በኦዲት ግኝት ከተለዩ ግኝቶች 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚጠጋ ብር ተመላሽ እንዲሆን ቢደረግም ከግኝቱ አንፃር ዝቅተኛ መሆኑ ነው የተገለፀው።
የፋይናንስ የህግ ማዕቀፍ አለማስከበር፣ የበጀት አጠቃቀም ከአሠራር ውጪ መሆን፣ የመረጃ አያያዝ ችግር፣ ተጠያቂነትን የማስፈን ሂደት ደካማ መሆንና የመሳሰሉት እንደ ችግር የተነሱ ነጥቦች ናቸው።
ከዓላማ ውጪ የዋለውን የመንግሥትን ሀብት ለማስመለስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን፥ በየመስሪያ ቤቶች በሚታዩ የኦዲት ግኝቶች ላይ ወቅታዊና አስተማሪ የእርምት እርምጃ በበቂ ሁኔታ መውሰድ፣ አመራሩ ለኦዲት ግኝቶች ትኩረት በመስጠት ለማረም ቁርጠኛ መሆን፣ ይህንን እንዲከታተል በየደረጃው የተቋቋሙ አደረጃጀቶችን በተገቢው መደገፍ እንደ አቅጣጫ መቀመጡን የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ከሙስና እና ብልሹ አሰራር የፀዳ የሥራ አካባቢን መፍጠር የተቋማት መሪዎች ዋና ሚና መሆን አለበት!
****************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t=8jEyU0ouURa&_r=1
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t=8jEyU0ouURa&_r=1
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡