ለኮሚሽኑ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ሲሰጥ የነበረው ሥልጣና ተጠናቀቀ
************************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 29/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ) ለፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቀቀ፡፡
ሥልጠናው "ከዕዳ ወደ ምንዳ" በሚል ሀሳብ እንደ ሀገር እየተሰጠ ባለው ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሲሆን በዕለቱም ‹‹በኢትዮጵያ አገልጋይና ስልጡን ሲቪል ሰርቪስ ለመገንባት በተደረገው ጥረት የመንግስት ሰራተኛው ሚና›› በሚል ርዕስ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጓል፡፡
በመድረኩ ከቀረበው ሰነድ በመነሳት ጥያቄዎችና ሀሳቦች ተነስተው ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል፡፡ ለቀረቡ ጥያቄዎችና ሀሳቦች ማብራሪያና ምላሽ የሰጡት የኮሚሽኑ ም/ኮሚሽነር ክቡር አቶ እሸቴ አስፋው ለሁሉም እኩል የሆነ አገልገሎት መስጠት የሚያስችል የዘመነ ሲቭል ሰርቪስ ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
የኮሚሽኑ ም/ኮሚሽነር ክቡር አቶ ወዶ አጦ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ተስፋ ያላት ሀገር እንደመሆኗ አጀንዳዎችን አስተሳስረን በአንድ ዓላማ ወደፊት መራመድ አለብን ብለዋል፡፡ እንደ ሀገር ተግዳሮቶች ቢኖሩም ተግዳሮቶችን በጋራ እየፈታን ከዕዳ ወደ ምንዳ መሄድ እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል፡፡
በመድረኩ የማጠቃለያ ሀሳብ የሰጡት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) እንደ ሀገር የተሰጠውን ተልዕኮ ሰርቶ ማሳየት የሚችልና ነጻ፣ ገለልተኛና አካታች የሆነ ሲቪል ሰርቫንት በመያዝ ሀገርን ወደፊት ማራመድ የሚችል ሥራ መስራት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡ በሲቭል ሰርቪሱ የተቀመጡ 8 የትኩረት አቅጣጫዎችን ተግባራዊ ለማድረግ ሁሉም ዝግጁ መሆን ይገባዋል፡፡ ለዚህም ደግሞ ሰራተኛው ብቁና ተወዳዳሪ ለመሆን እራሱን መፈተሽ አለበት ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ኮሚሽነሩ ከዕዳ ወደ ምንዳ በሚል ርዕስ ሲሰጥ የቆየው ስልጠና መንግስተና ህዝብ በጋራ አጀንዳዎች ዙሪያ እንዲወያይና ከምንም በላይ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ማስቀደም ላይ አብሮ ለመስራት ነው ብለዋል፡፡
ኮሚሽነሩ በማጠቃለያቸው እንደ ሀገር ያለንን ሀብት በማወቅ፣ ሀብት በመፍጠርና ሌብነትን በማስወገድ ሀገረ መንግስቱን እናጽና ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
ከሥልጠናው ጎን ለጎን ለኢትዮጵያ ደም ባንክ አገልግሎት በኮሚሽኑ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች የደም ልገሳ የተደረገ ሲሆን በኢትዮጵያ ደም የሚያስፈልጋቸው ብዙ እናቶች እና ህጻናት እንዳሉና ለዚህም ሁላችንም የምንችለውን ማድረግ እንዳለብን ከአገልግሎት መስሪያ ቤቱ የመጡ ባለሙያዎች ተናግረዋል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
************************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 29/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ) ለፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቀቀ፡፡
ሥልጠናው "ከዕዳ ወደ ምንዳ" በሚል ሀሳብ እንደ ሀገር እየተሰጠ ባለው ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሲሆን በዕለቱም ‹‹በኢትዮጵያ አገልጋይና ስልጡን ሲቪል ሰርቪስ ለመገንባት በተደረገው ጥረት የመንግስት ሰራተኛው ሚና›› በሚል ርዕስ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጓል፡፡
በመድረኩ ከቀረበው ሰነድ በመነሳት ጥያቄዎችና ሀሳቦች ተነስተው ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል፡፡ ለቀረቡ ጥያቄዎችና ሀሳቦች ማብራሪያና ምላሽ የሰጡት የኮሚሽኑ ም/ኮሚሽነር ክቡር አቶ እሸቴ አስፋው ለሁሉም እኩል የሆነ አገልገሎት መስጠት የሚያስችል የዘመነ ሲቭል ሰርቪስ ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
የኮሚሽኑ ም/ኮሚሽነር ክቡር አቶ ወዶ አጦ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ተስፋ ያላት ሀገር እንደመሆኗ አጀንዳዎችን አስተሳስረን በአንድ ዓላማ ወደፊት መራመድ አለብን ብለዋል፡፡ እንደ ሀገር ተግዳሮቶች ቢኖሩም ተግዳሮቶችን በጋራ እየፈታን ከዕዳ ወደ ምንዳ መሄድ እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል፡፡
በመድረኩ የማጠቃለያ ሀሳብ የሰጡት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) እንደ ሀገር የተሰጠውን ተልዕኮ ሰርቶ ማሳየት የሚችልና ነጻ፣ ገለልተኛና አካታች የሆነ ሲቪል ሰርቫንት በመያዝ ሀገርን ወደፊት ማራመድ የሚችል ሥራ መስራት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡ በሲቭል ሰርቪሱ የተቀመጡ 8 የትኩረት አቅጣጫዎችን ተግባራዊ ለማድረግ ሁሉም ዝግጁ መሆን ይገባዋል፡፡ ለዚህም ደግሞ ሰራተኛው ብቁና ተወዳዳሪ ለመሆን እራሱን መፈተሽ አለበት ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ኮሚሽነሩ ከዕዳ ወደ ምንዳ በሚል ርዕስ ሲሰጥ የቆየው ስልጠና መንግስተና ህዝብ በጋራ አጀንዳዎች ዙሪያ እንዲወያይና ከምንም በላይ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ማስቀደም ላይ አብሮ ለመስራት ነው ብለዋል፡፡
ኮሚሽነሩ በማጠቃለያቸው እንደ ሀገር ያለንን ሀብት በማወቅ፣ ሀብት በመፍጠርና ሌብነትን በማስወገድ ሀገረ መንግስቱን እናጽና ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
ከሥልጠናው ጎን ለጎን ለኢትዮጵያ ደም ባንክ አገልግሎት በኮሚሽኑ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች የደም ልገሳ የተደረገ ሲሆን በኢትዮጵያ ደም የሚያስፈልጋቸው ብዙ እናቶች እና ህጻናት እንዳሉና ለዚህም ሁላችንም የምንችለውን ማድረግ እንዳለብን ከአገልግሎት መስሪያ ቤቱ የመጡ ባለሙያዎች ተናግረዋል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ህገ ወጥ የመሬት ወረራ እና ግንባታን እንዲሁም ሙስናን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ቅንጅትና ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ተገለፀ
****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 29/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ) ህገ ወጥ የመሬት ወረራ እና ግንባታን እንዲሁም ሙስናን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ቅንጅትና ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ተገልጿል።
የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን የከተማ ልማት እና ኮንስራክሽን ቢሮ የ2016 አመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የስራ አፈፃፀምን ገምግሟል፡፡
የአፈፃፀም ሪፖርቱን ለምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ያቀረቡትን የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ አሚና አብዱከሪም ባለፉት ስድስት ወራት በተለይ ህገ ወጥ ግንባታና የመሬት ወረራን በመከላከል ረገድ ሰፊ ስራዎች መስራታቸውን ገልፀዋል፡፡
በሌላ በኩል 16 ፕሮጀክቶችን ስራ ማስጀመር መቻሉን ጠቁመው ኪራይ ሰብሳቢነት ላይ እርምጃ በመውሰድ ለህብረተሰቡ የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት በተሰራው ስራ የተሻለ ለውጥ መመዝገቡን ባቀረቡት ሪፖርት አመላክተዋል፡፡
ቢሮው ባለፉት ስድስት ወራት የግንባታ እቃዎች ዋጋ መጨመር፣ አስፈላጊ ግብዓቶች አለመሟላትና መዝገቦች በጊዜ አለመቅረብ፣ የተሽከርካሪ እጥረት እና የበጀት ችግር ምክኒያት ተግባራትን በሚገባው ልክ እንዳይሰራ እንቅፋት መሆኑን ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡
ህገ ወጥ የመሬት ወረራ እና ግንባታን እንዲሁም ሙስናን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ቅንጅት እና ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው መግለፃቸውን ከሀረሪ ማስሚዲያ ድርጅት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
የክልሉ ምክር ቤት የኢኮኖሚ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ጅብሪል መሀመድ በሰጡት አቅጣጫ የተጀመሩ ስራዎች የተሻሉ ቢሆኑም ህገ ወጥ ግንባታና መሬት ወረራን መከላከል የከተማ ልማት ዘርፍ ስራዎችን የሚያግዝ በመሆኑ አሁንም በትኩረት ሊሰራበት እንደሚገባ ጠቁመዋል።
ለህብረተሰቡ ተገቢ አገልግሎት ከመስጠት ጋር ተያይዞ ቢሮው ክፍተቶችን አርሞ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 29/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ) ህገ ወጥ የመሬት ወረራ እና ግንባታን እንዲሁም ሙስናን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ቅንጅትና ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ተገልጿል።
የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን የከተማ ልማት እና ኮንስራክሽን ቢሮ የ2016 አመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የስራ አፈፃፀምን ገምግሟል፡፡
የአፈፃፀም ሪፖርቱን ለምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ያቀረቡትን የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ አሚና አብዱከሪም ባለፉት ስድስት ወራት በተለይ ህገ ወጥ ግንባታና የመሬት ወረራን በመከላከል ረገድ ሰፊ ስራዎች መስራታቸውን ገልፀዋል፡፡
በሌላ በኩል 16 ፕሮጀክቶችን ስራ ማስጀመር መቻሉን ጠቁመው ኪራይ ሰብሳቢነት ላይ እርምጃ በመውሰድ ለህብረተሰቡ የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት በተሰራው ስራ የተሻለ ለውጥ መመዝገቡን ባቀረቡት ሪፖርት አመላክተዋል፡፡
ቢሮው ባለፉት ስድስት ወራት የግንባታ እቃዎች ዋጋ መጨመር፣ አስፈላጊ ግብዓቶች አለመሟላትና መዝገቦች በጊዜ አለመቅረብ፣ የተሽከርካሪ እጥረት እና የበጀት ችግር ምክኒያት ተግባራትን በሚገባው ልክ እንዳይሰራ እንቅፋት መሆኑን ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡
ህገ ወጥ የመሬት ወረራ እና ግንባታን እንዲሁም ሙስናን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ቅንጅት እና ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው መግለፃቸውን ከሀረሪ ማስሚዲያ ድርጅት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
የክልሉ ምክር ቤት የኢኮኖሚ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ጅብሪል መሀመድ በሰጡት አቅጣጫ የተጀመሩ ስራዎች የተሻሉ ቢሆኑም ህገ ወጥ ግንባታና መሬት ወረራን መከላከል የከተማ ልማት ዘርፍ ስራዎችን የሚያግዝ በመሆኑ አሁንም በትኩረት ሊሰራበት እንደሚገባ ጠቁመዋል።
ለህብረተሰቡ ተገቢ አገልግሎት ከመስጠት ጋር ተያይዞ ቢሮው ክፍተቶችን አርሞ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ የፀጥታ አካላት ላይ ክስ ተመሰረ
************************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
************************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
CORRUPTION PERCEPTION INDEX GLOBAL RANKING
አገልግሎትን በገንዘብ በመሸጥና ሃሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት የተጠረጠሩ ግለሰቦች በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ መደረጉ ተገለፀ
************************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 01/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሃሰተኛ ሰነድ ዝግጅት ላይ የተሰማራ ህገ-ወጥ ደላላ፣ አንድ የሌላ ተቋም ሰራተኛ እንዲሁም ላልተገባ ግለሰብ በገንዘብ አገልግሎት የሰጠ የተቋሙን ሰራተኛ እና ተገልጋዮችን በፖሊስ ቁጥጥር ስር ማዋሉን ኤጀንሲው አሳውቋል።
የኤጀንሲው የሥነ-ምግባር እና ፀረ -ሙስና ዳይሬክቶሬት በዋና መስርያ ቤት ሰነድ ማረጋገጥ ማጣራት ሂደት የአቃቂ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 የስራ ዕድል ፈጠራ ጽ/ቤት ሰራተኛ የሆነ ተጠርጣሪ 30 ሺህ ብር በመቀበል፣ በወረዳ 5 የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት ስም የተዘጋጀ ከጽ/ቤቱ ያልወጣ ሀሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ እና የጋብቻ ሰርትፍኬት በማዘጋጀት፣ በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ወረዳ 8 የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት ስም የተዘጋጀ ከጽ/ቤቱ ያልወጣ ሀሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ፣ የልደት ሰርተፍኬት እና የመሸኛ ማስረጃ /Clearance / በ10 ሺህ ብር ጉቦ በመቀበል ላይ የነበሩ ግለሰቦችን ከየክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያዎች ጋር በተደረገ ኦፕሬሸን በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል።
በተመሳሳይ ኤጀንሲው ከኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በደረሰው ጥቆማ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመቀናጀት በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 4 እና አዲስ ከተማ ወረዳ 9 የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት ምዝገባ ጽ/ቤት ሰራተኛ የሆኑ ተጠርጣሪዎች ኢትዮጵያዊ ላልሆኑ ግለሰቦች የነዋሪነት መታወቂያ እና የልደት ማስረጃ በመስጠታቸው በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጎ ምርመራ እየተደረገ ይገኛል።
ኤጀንሲው በመዋቅሩ ያለውን የአገልግሎት አሰጣጥ ክትትል በማድረግ ከሌብነት የፀዳ ተቋም ለመገንባት ጥረት እያደረገ ያለ ሲሆን፥ ህብረተሰቡ በተቋሙ ስም ከሚያጭበረብሩ ህገ-ወጥ ግለሰቦች እራሱን እንዲጠብቅ መልዕክት እያስተላለፈ በተቋሙ ጥቂት ሰራተኞች የሚፈፀሙ ህገ-ወጥ ተግባራት በቅንነት እና ታማኝነት ጥቆማ በማቅረብ አጋዥ እንዲሆን ጥሪ ማቅረቡን ከአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
************************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 01/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሃሰተኛ ሰነድ ዝግጅት ላይ የተሰማራ ህገ-ወጥ ደላላ፣ አንድ የሌላ ተቋም ሰራተኛ እንዲሁም ላልተገባ ግለሰብ በገንዘብ አገልግሎት የሰጠ የተቋሙን ሰራተኛ እና ተገልጋዮችን በፖሊስ ቁጥጥር ስር ማዋሉን ኤጀንሲው አሳውቋል።
የኤጀንሲው የሥነ-ምግባር እና ፀረ -ሙስና ዳይሬክቶሬት በዋና መስርያ ቤት ሰነድ ማረጋገጥ ማጣራት ሂደት የአቃቂ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 የስራ ዕድል ፈጠራ ጽ/ቤት ሰራተኛ የሆነ ተጠርጣሪ 30 ሺህ ብር በመቀበል፣ በወረዳ 5 የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት ስም የተዘጋጀ ከጽ/ቤቱ ያልወጣ ሀሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ እና የጋብቻ ሰርትፍኬት በማዘጋጀት፣ በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ወረዳ 8 የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት ስም የተዘጋጀ ከጽ/ቤቱ ያልወጣ ሀሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ፣ የልደት ሰርተፍኬት እና የመሸኛ ማስረጃ /Clearance / በ10 ሺህ ብር ጉቦ በመቀበል ላይ የነበሩ ግለሰቦችን ከየክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያዎች ጋር በተደረገ ኦፕሬሸን በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል።
በተመሳሳይ ኤጀንሲው ከኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በደረሰው ጥቆማ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመቀናጀት በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 4 እና አዲስ ከተማ ወረዳ 9 የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት ምዝገባ ጽ/ቤት ሰራተኛ የሆኑ ተጠርጣሪዎች ኢትዮጵያዊ ላልሆኑ ግለሰቦች የነዋሪነት መታወቂያ እና የልደት ማስረጃ በመስጠታቸው በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጎ ምርመራ እየተደረገ ይገኛል።
ኤጀንሲው በመዋቅሩ ያለውን የአገልግሎት አሰጣጥ ክትትል በማድረግ ከሌብነት የፀዳ ተቋም ለመገንባት ጥረት እያደረገ ያለ ሲሆን፥ ህብረተሰቡ በተቋሙ ስም ከሚያጭበረብሩ ህገ-ወጥ ግለሰቦች እራሱን እንዲጠብቅ መልዕክት እያስተላለፈ በተቋሙ ጥቂት ሰራተኞች የሚፈፀሙ ህገ-ወጥ ተግባራት በቅንነት እና ታማኝነት ጥቆማ በማቅረብ አጋዥ እንዲሆን ጥሪ ማቅረቡን ከአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ሀሰተኛ ሰነድ በመጠቀም ከባድ የሙስና ወንጀል የፈጸሙ አራት ግለሰቦች በፅኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 01/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ) ሀሰተኛ ሰነድ በመጠቀም ከባድ የሙስና ወንጀል የፈጸሙ አራት ግለሰቦች በፅኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ።
ተከሳሶቹ 1ኛ አብዱልሰላም ራህመቶ፣ 2ኛ ሳራ በኃይሉ፣ 3ኛ ወንደሰን ፀጋዬ እና 4ኛ ረኢስ ሙህዲን የተባሉ ግለሰቦች ሲሆን፥ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1) እና የሙስና ወንጀሎች አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀጽ 23(2)/ሀ/ እና የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006 (በጉሙሩክ አዋጅ(ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር 1160/2011 አንቀጽ 2(46) እንደተሻሻለው አንቀጽ 169(3) ስር የተደነገገውን ከባድ የሙስና እና የጉምሩክ ማጭበርበር ወንጀል በመተላለፋቸው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት የቅጣት ውሳኔ ተላልፎባቸዋል።
የፍትህ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው 1ኛ፣ 3ኛ እና 4ኛ ተከሳሾች ሀሰተኛ መንግስታዊ ሰነዶችን በመጠቀም የአውሮፓ ሕብረት በኢትዮጵያ ተወካይ ለግሪን ኢንተርናሽናል ሎጅስቲክስ አገልግሎት ስም የአውሮፕላን ማስጫኛ ሰነድ ቁጥር 071-41949935 የቢሮ ዕቃ በማስመሰል በህገ ወጥ መንገድ የመኪና መለዋወጫዎች፣ ሞባይሎች፣ ፍላሾችና ሚሞሪዋችን ህጋዊ አስመስለው በዲክላራሲዮን ቁጥር 4-17640/21 የጉምሩክ ሥነ-ሥርዓት በመፈጸም ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባታቸው የታክስ መጠን ከ39.7 ሚሊዮን ብር በላይ በመንግስት ላይ ጉዳት እንዳደረሱ የክስ መዝገቡ ያስረዳል።
ዐቃቤ ሕግ ከአስር በላይ የሰው ምስክሮችን ቃል እና የሰነድ ማስረጃን መርምሮ ተከሳሾቹን ለፍርድ ቤት አቅርቧል።
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት 1ኛ፣3ኛ እና 4ኛ ተከሳሾች ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የጋዜጣ ጥሪ ተደርጎላቸው መቅረብ ባለመቻላቸው በሌሉበት ጉዳያቸው ታይቶ የጥፋተኝነት ብይን ሰጥቷል።
በዚህም መሰረት ተከሳሾችን ያርማል መሰል አጥፊዎችን ያስጠነቅቃል በማለት ፍርድ ቤቱ 1ኛ ተከሳሽ በሀሰተኛ ሰነድ በመገልገሉና በጉሙሩክ ማጭበርበር ወንጀል ጥፋተኛ በመሆኑ 13 ዓመት ከ8 ወር ፅኑ እስራትና 110 ሺህ ብር፥ 3ኛ ተከሳሽ ደግሞ ሀሰተኛ ሰነድ በመጠቀም ወንጀል 5 ዓመት ፅኑ እስራትና 15 ሺህ ብር፣ 4ኛ ተከሳሽ 1ኛ እና 3ኛ ተከሳሾችን በመተባበር ከባድ የሙስና ወንጀል በመፈጸሙ 8 ዓመት ከ3 ወር ፅኑ እስራትና 100 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ የተወሰነባቸው ሲሆን፥ 2ኛ ተከሳሽ ላይ ደግሞ በቀላል ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ወስኗል።
ፍርድቤቱ 1ኛ፣ 3ኛ እና 4ኛ ተከሳሾችን በተገኙበት አፈላልጎ ለማረሚያ ቤት እንዲያስረክብ ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ትዕዛዝ መስጠቱን ከፌደራል ፖሊስ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያስረዳል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 01/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ) ሀሰተኛ ሰነድ በመጠቀም ከባድ የሙስና ወንጀል የፈጸሙ አራት ግለሰቦች በፅኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ።
ተከሳሶቹ 1ኛ አብዱልሰላም ራህመቶ፣ 2ኛ ሳራ በኃይሉ፣ 3ኛ ወንደሰን ፀጋዬ እና 4ኛ ረኢስ ሙህዲን የተባሉ ግለሰቦች ሲሆን፥ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1) እና የሙስና ወንጀሎች አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀጽ 23(2)/ሀ/ እና የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006 (በጉሙሩክ አዋጅ(ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር 1160/2011 አንቀጽ 2(46) እንደተሻሻለው አንቀጽ 169(3) ስር የተደነገገውን ከባድ የሙስና እና የጉምሩክ ማጭበርበር ወንጀል በመተላለፋቸው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት የቅጣት ውሳኔ ተላልፎባቸዋል።
የፍትህ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው 1ኛ፣ 3ኛ እና 4ኛ ተከሳሾች ሀሰተኛ መንግስታዊ ሰነዶችን በመጠቀም የአውሮፓ ሕብረት በኢትዮጵያ ተወካይ ለግሪን ኢንተርናሽናል ሎጅስቲክስ አገልግሎት ስም የአውሮፕላን ማስጫኛ ሰነድ ቁጥር 071-41949935 የቢሮ ዕቃ በማስመሰል በህገ ወጥ መንገድ የመኪና መለዋወጫዎች፣ ሞባይሎች፣ ፍላሾችና ሚሞሪዋችን ህጋዊ አስመስለው በዲክላራሲዮን ቁጥር 4-17640/21 የጉምሩክ ሥነ-ሥርዓት በመፈጸም ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባታቸው የታክስ መጠን ከ39.7 ሚሊዮን ብር በላይ በመንግስት ላይ ጉዳት እንዳደረሱ የክስ መዝገቡ ያስረዳል።
ዐቃቤ ሕግ ከአስር በላይ የሰው ምስክሮችን ቃል እና የሰነድ ማስረጃን መርምሮ ተከሳሾቹን ለፍርድ ቤት አቅርቧል።
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት 1ኛ፣3ኛ እና 4ኛ ተከሳሾች ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የጋዜጣ ጥሪ ተደርጎላቸው መቅረብ ባለመቻላቸው በሌሉበት ጉዳያቸው ታይቶ የጥፋተኝነት ብይን ሰጥቷል።
በዚህም መሰረት ተከሳሾችን ያርማል መሰል አጥፊዎችን ያስጠነቅቃል በማለት ፍርድ ቤቱ 1ኛ ተከሳሽ በሀሰተኛ ሰነድ በመገልገሉና በጉሙሩክ ማጭበርበር ወንጀል ጥፋተኛ በመሆኑ 13 ዓመት ከ8 ወር ፅኑ እስራትና 110 ሺህ ብር፥ 3ኛ ተከሳሽ ደግሞ ሀሰተኛ ሰነድ በመጠቀም ወንጀል 5 ዓመት ፅኑ እስራትና 15 ሺህ ብር፣ 4ኛ ተከሳሽ 1ኛ እና 3ኛ ተከሳሾችን በመተባበር ከባድ የሙስና ወንጀል በመፈጸሙ 8 ዓመት ከ3 ወር ፅኑ እስራትና 100 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ የተወሰነባቸው ሲሆን፥ 2ኛ ተከሳሽ ላይ ደግሞ በቀላል ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ወስኗል።
ፍርድቤቱ 1ኛ፣ 3ኛ እና 4ኛ ተከሳሾችን በተገኙበት አፈላልጎ ለማረሚያ ቤት እንዲያስረክብ ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ትዕዛዝ መስጠቱን ከፌደራል ፖሊስ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያስረዳል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
አራት ግለሰቦችን ያለ አግባብ በማሰር ገንዘብ እንዲከፍሉት አስገድዷል የተባለ የፖሊስ አባል በእስራት ተቀጣ
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 01/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አራት ግለሰቦችን ያለ አግባብ በማሰር ገንዘብ እንዲከፍሉት አስገድዷል የተባለ የፖሊስ አባል በ25 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ።
የዞኑ ዐቃቤ ህግ ተከሳሽ ረዳት ሳጅን ጌታቸው መኮንን በቅጽል ስሙ (ተረፈ) ላይ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ አንቀጽ 423 የሙስና አዋጁን 881/2007 አንቀጽ 10 ንዑስ ቁጥር 1 እና አንቀጽ 32 ንዑስ ቁጥር 2 ስር የተመላከተውን ድንጋጌ ተላለፏል በማለት ተደራራቢ ክስ አቅርቦበታል።
ተከሳሹ ከ2013 እስከ 2015 ዓ.ም ባሉት ጊዜያት ውስጥ በኦሮሚያ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በወረ ጃርሶ ወረዳ የፖሊስ አባል ሆኖ ሲሰራ በተለያየ ጊዜ አራት ግለሰቦችን ያለ አግባብ በማሰር ከ5 ሺህ እስከ 150 ሺህ ብር የሚደርስ የገንዘብ መጠን ''ካልከፈላችሁ ከእስር አትፈቱም '' በማለት በማስፈራራት ከግለሰቦቹ 180 ሺህ ብር መቀበሉን ጠቅሶ ዐቃቤ ህግ በክሱ ዝርዝር ላይ አስፍሯል።
ተከሳሹ የቀረበበት ክስ ዝርዝር በችሎት ከደረሰው በኋላ ወንጀሉን አለመፈጸሙን ጠቅሶ የሰጠውን የዕምነት ክህደት ቃል ተከትሎ ዐቃቤ ህግ የግል ተበዳዮቹን ጨምሮ የተለያዩ የሰው ምስክሮች እና የሰነድ ማስረጃ አቅርቦበታል።
ፍርድ ቤቱ የዐቃቤ ህግ ማስረጃን መርምሮ ተከሳሹ በተከሰሰበት ድንጋጌ እንዲከላከል ብይን የሰጠ ቢሆንም ተከሳሹ የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን በተገቢው መከላከል አለመቻሉ ተጠቅሶ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎበታል።
ከዚህም በኋላ ፍርድ ቤቱ የዐቃቤ ህግን የቅጣት ማክበጃ አስተያየትና የተከሳሹን የቅጣት ማቅለያ አስተያየት መርምሮ ተከሳሹንም ሆነ ሌሎችን ያስተምራል በሚል በ25 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 01/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አራት ግለሰቦችን ያለ አግባብ በማሰር ገንዘብ እንዲከፍሉት አስገድዷል የተባለ የፖሊስ አባል በ25 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ።
የዞኑ ዐቃቤ ህግ ተከሳሽ ረዳት ሳጅን ጌታቸው መኮንን በቅጽል ስሙ (ተረፈ) ላይ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ አንቀጽ 423 የሙስና አዋጁን 881/2007 አንቀጽ 10 ንዑስ ቁጥር 1 እና አንቀጽ 32 ንዑስ ቁጥር 2 ስር የተመላከተውን ድንጋጌ ተላለፏል በማለት ተደራራቢ ክስ አቅርቦበታል።
ተከሳሹ ከ2013 እስከ 2015 ዓ.ም ባሉት ጊዜያት ውስጥ በኦሮሚያ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በወረ ጃርሶ ወረዳ የፖሊስ አባል ሆኖ ሲሰራ በተለያየ ጊዜ አራት ግለሰቦችን ያለ አግባብ በማሰር ከ5 ሺህ እስከ 150 ሺህ ብር የሚደርስ የገንዘብ መጠን ''ካልከፈላችሁ ከእስር አትፈቱም '' በማለት በማስፈራራት ከግለሰቦቹ 180 ሺህ ብር መቀበሉን ጠቅሶ ዐቃቤ ህግ በክሱ ዝርዝር ላይ አስፍሯል።
ተከሳሹ የቀረበበት ክስ ዝርዝር በችሎት ከደረሰው በኋላ ወንጀሉን አለመፈጸሙን ጠቅሶ የሰጠውን የዕምነት ክህደት ቃል ተከትሎ ዐቃቤ ህግ የግል ተበዳዮቹን ጨምሮ የተለያዩ የሰው ምስክሮች እና የሰነድ ማስረጃ አቅርቦበታል።
ፍርድ ቤቱ የዐቃቤ ህግ ማስረጃን መርምሮ ተከሳሹ በተከሰሰበት ድንጋጌ እንዲከላከል ብይን የሰጠ ቢሆንም ተከሳሹ የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን በተገቢው መከላከል አለመቻሉ ተጠቅሶ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎበታል።
ከዚህም በኋላ ፍርድ ቤቱ የዐቃቤ ህግን የቅጣት ማክበጃ አስተያየትና የተከሳሹን የቅጣት ማቅለያ አስተያየት መርምሮ ተከሳሹንም ሆነ ሌሎችን ያስተምራል በሚል በ25 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
በኮሚሽኑ የሚዘጋጀው የጥር ወር 19ኛ ዕትም ዲጂታል ፀረ-ሙስና ጋዜጣ
****
የዲጂታል ፀረ-ሙስና ጋዜጣ ሙሉ መረጃን ለማግኘት ሊንኩን ያስፈጥሩ...https://drive.google.com/file/d/11Mji1lg1H1bYuWcDMyPbRsS7yeCyZKTu/view?usp=drivesdk
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
የዲጂታል ፀረ-ሙስና ጋዜጣ ሙሉ መረጃን ለማግኘት ሊንኩን ያስፈጥሩ...https://drive.google.com/file/d/11Mji1lg1H1bYuWcDMyPbRsS7yeCyZKTu/view?usp=drivesdk
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡