በመልካም ሥነምግባር የታነጸ አመራር ማፍራት ከሙስና እና ብልሹ አሰራር የፀዳችና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመገንባት መሰረት ይሆናል!
****
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ኃላፊዎችና ሰራተኞች ሀብታቸውን ማስመዝገባቸው ተገለፀ
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 13/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአብክመ የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በክልሉ ውስጥ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ለመከላከልና ምንጩ ያልታወቀ ሀብት ለመለየት ማንኛውም የመንግስት ተሿሚ፣ የህዝብ ተመራጭ እና ምዝገባው የሚመለከታቸውን የመንግስት ሰራተኞች በመጀመሪያ እና በዳግም ምዝገባ ሀብታቸውን እንዲያስመዘግቡ እያደረገ ይገኛል፡፡
በዛሬው ዕለትም የኮሚሽኑ የሀብት ማሳወቅና ምዝገባ ባለሙያዎች በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ቢሮ በመገኘት የተቋሙን ኃላፊዎችና ሰራተኞች በመጀመሪያ ምዝገባ እና በዳግም ምዝገባ ሀብታቸውን ማስመዝገብ መቻላቸው ተገልጿል።
በዚህ ወቅት የኮሚሽኑ የሀብት ማሳወቅና ምዝገባ ባለሙያዎች እንደገለፁት በሌሎች ተቋምም ቁጥራቸው 30 እና ከዛ በላይ የሆኑ ሀብት ማስመዝገብ የሚችሉ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ካሉ የሀብት ምዝገባ ቅጹን በመያዝ በስራ ቦታቸው ድረስ በመገኘት የሀብት መመዝገብ ስራ እንደሚያከናውኑ መልዕክት ማስተላለፋቸውን ከኮሚሽኑ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 13/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአብክመ የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በክልሉ ውስጥ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ለመከላከልና ምንጩ ያልታወቀ ሀብት ለመለየት ማንኛውም የመንግስት ተሿሚ፣ የህዝብ ተመራጭ እና ምዝገባው የሚመለከታቸውን የመንግስት ሰራተኞች በመጀመሪያ እና በዳግም ምዝገባ ሀብታቸውን እንዲያስመዘግቡ እያደረገ ይገኛል፡፡
በዛሬው ዕለትም የኮሚሽኑ የሀብት ማሳወቅና ምዝገባ ባለሙያዎች በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ቢሮ በመገኘት የተቋሙን ኃላፊዎችና ሰራተኞች በመጀመሪያ ምዝገባ እና በዳግም ምዝገባ ሀብታቸውን ማስመዝገብ መቻላቸው ተገልጿል።
በዚህ ወቅት የኮሚሽኑ የሀብት ማሳወቅና ምዝገባ ባለሙያዎች እንደገለፁት በሌሎች ተቋምም ቁጥራቸው 30 እና ከዛ በላይ የሆኑ ሀብት ማስመዝገብ የሚችሉ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ካሉ የሀብት ምዝገባ ቅጹን በመያዝ በስራ ቦታቸው ድረስ በመገኘት የሀብት መመዝገብ ስራ እንደሚያከናውኑ መልዕክት ማስተላለፋቸውን ከኮሚሽኑ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ተፅዕኖ ፈጣሪነቷ ከፍ እንዲል ሁለንተናዊ የአመራር ብቃት የማይተካ ሚና አለው - አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 13/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ያላትን ተፅዕኖ ፈጣሪነት ከፍ ለማድረግ ሁለንተናዊ የአመራር ብቃት የማይተካ ሚና እንዳለው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ አስገነዘቡ።
ሁለንተናዊ የሥነ-ምግባር አመራር ላይ ያተኮረ ሥልጠና በምክር ቤቱ እየተሰጠ ነው።
ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ እንደገለፁት የምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮችን በተከታታይ አቅም በመገንባት ከህዝብ የተጣለባቸውን አደራ በብቃት እንዲወጡ በማድረግ ሀገርን ከፍ የሚያደርጉ ተግባራትን እንዲያከናውኑ ይጠበቃል ብልዋል።
ስልጠናውን የሠጡት ትውልደ ኢትዮጵያዊው ምሁር ታሪኩ ፉፋ(ዶ/ር) የኢትዮጵያን ተፅዕኖ ፈጣሪነት ከፍ ለማድረግ እና የህዝቡን ግንዛቤ ለማጎልበት የአመራር ብቃትን ማሳደግ ድርሻው የጎላ መሆኑን አመላክተዋል፡፡
በውስጡ ዕውነታን የተላበሰ አመራር ማፍራት እንዲቻል ዓለም አቀፋዊ እና አህጉራዊ ተሞክሮዎችን በማጣቀስ የአመራር ብቃት ለአንድ ሀገር ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው አስረድተዋል፡፡
ምክር ቤቱ ህግ አውጭ እንደመሆኑ በኢትዮጵያ ህዝብ ዘንድ የተጣለበትን አደራ ለመወጣት ሁለንተናዊ የሥነ-ምግባር አመራር ዘዴን መተግበር አጋዥ እንደሚሆን ጠቁመዋል፡፡
በሥልጠናው የምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች፣ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችና የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት የስራ ኃላፊዎች መሳተፋቸውን ከምክር ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 13/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ያላትን ተፅዕኖ ፈጣሪነት ከፍ ለማድረግ ሁለንተናዊ የአመራር ብቃት የማይተካ ሚና እንዳለው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ አስገነዘቡ።
ሁለንተናዊ የሥነ-ምግባር አመራር ላይ ያተኮረ ሥልጠና በምክር ቤቱ እየተሰጠ ነው።
ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ እንደገለፁት የምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮችን በተከታታይ አቅም በመገንባት ከህዝብ የተጣለባቸውን አደራ በብቃት እንዲወጡ በማድረግ ሀገርን ከፍ የሚያደርጉ ተግባራትን እንዲያከናውኑ ይጠበቃል ብልዋል።
ስልጠናውን የሠጡት ትውልደ ኢትዮጵያዊው ምሁር ታሪኩ ፉፋ(ዶ/ር) የኢትዮጵያን ተፅዕኖ ፈጣሪነት ከፍ ለማድረግ እና የህዝቡን ግንዛቤ ለማጎልበት የአመራር ብቃትን ማሳደግ ድርሻው የጎላ መሆኑን አመላክተዋል፡፡
በውስጡ ዕውነታን የተላበሰ አመራር ማፍራት እንዲቻል ዓለም አቀፋዊ እና አህጉራዊ ተሞክሮዎችን በማጣቀስ የአመራር ብቃት ለአንድ ሀገር ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው አስረድተዋል፡፡
ምክር ቤቱ ህግ አውጭ እንደመሆኑ በኢትዮጵያ ህዝብ ዘንድ የተጣለበትን አደራ ለመወጣት ሁለንተናዊ የሥነ-ምግባር አመራር ዘዴን መተግበር አጋዥ እንደሚሆን ጠቁመዋል፡፡
በሥልጠናው የምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች፣ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችና የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት የስራ ኃላፊዎች መሳተፋቸውን ከምክር ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@feac1993?_t
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ከ9 ሚሊየን ብር በላይ መንግስትን አሳጥተዋል የተባሉ በቀረበባቸው የሙስና ወንጀል ክስ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላለፈባቸው
********
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 13/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) ከ9 ሚሊየን ብር በላይ ዓመታዊ ግብር ክፍያ መንግስትን አሳጥተዋል የተባሉ ግለሰቦች በቀረበባቸው የሙስና ወንጀል ክስ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላለፈባቸው።
የጥፋተኝነት ፍርዱን የሰጠው የኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ነው።
ተከሳሾቹ በግል የስራ ተቋራጭ የሆኑት አብይ አማረ ዋሴ እና የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ የሒሳብ ባለሙያ የነበሩት ተረፈ ቦጃ ናቸው።
የኦሮሚያ ፍትህ ቢሮ የሙስና ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ በተከሳሾቹ ላይ የተሳትፎ ደረጃቸውን ጠቅሶ ሁለት የወንጀል ክሶችን በ2015 ዓ.ም መጨረሻ ባጠቃላይ በ3 ተከሳሾች ላይ ክስ መመስረቱን መዘገባችን ይታወሳል።
ዐቃቤ ሕግ ያቀረበው ክስ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32 ንዑስ ቁጥር 1 እና አንቀጽ 33 እንዲሁም ሙስናን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀጽ 13 ንዑስ ቁጥር 2 ላይ የተመላከተውን ድንጋጌና የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 203/2009 አንቀጽ 118 ንዑስ ቁጥር 1 ስር የተመላከተውን ድንጋጌ ተላልፈዋል የሚል ነበር።
በዚህም በአንደኛ ክስ በሁሉም ተከሳሾች ላይ የቀረበ ሲሆን በሁለተኛው ክስ ላይ ደግሞ በአንደኛ ተከሳሽ ላይ ብቻ ነው የቀረበው።
በዚህም ክስ እንደተመላከተው 1ኛ ተከሳሽ የታክስ አስተዳደር አዋጁን በመተላለፍ ዓመታዊ የግብር ገቢ መክፈል ሲገባቸው የከፈሉ ለማስመሰል ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠመንጃ ያዥ ቅርንጫፍ የተሰጠ የሚመስል ሀሰተኛ የኦሮሚያ ገቢዎች ሒሳብ ያልሆነ የባንክ ስሊፕ ማቅረባቸው ተመላክቷል፡፡
2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች ደግሞ ከ1ኛ ተከሳሽ ጋር በመመሳጠር ያቀረቡትን ሐሰተኛ የባንክ ስሊፕ ሕጋዊነት እና የሌሎች ሰነዶችን ትክክለኛነት ሳያረጋግጡ በመቀበል የገቢ ግብር ከፍለዋል በማለት የገቢ ደረሰኝ መስጠታቸው ተጠቅሷል፡፡
ከዚህ በኋላ ደግሞ ስራ ተቋራጩ ዓመታዊ ግብር ከነቅጣቱ እንደከፈለ በማስመሰል ዓመታዊ ግብር ባለመክፈላቸው ምክንያት የተጣለባቸው የንብረት እግድ እንዲነሳላቸው በ3ኛ ተከሳሽ በኩል ለህግ ክፍል መጻፉ በክሱ ተጠቅሷል።
በአጠቃላይ ተከሳሾቹ መንግስትን 9 ሚሊየን 292 ሺህ 127 ብር ከ83 ሳንቲም ገቢ አሳጥተዋል በማለት ዐቃቤ ሕግ ክስ አቅርቦባቸዋል።
ተከሳሾቹ የቀረበባቸው ክስ ዝርዝር ደርሷቸውና በችሎት በንባብ ከተሰማ በኋላ ዝርዝሩ ላይ የተጠቀሰውን የወንጀል ድርጊት አለመፈጸማቸውን ጠቅሰው የዕምነት ክህደት ቃላቸው በመስጠታቸው ዐቃቤ ሕግ የሰው ምስክሮችንና የሰነድ ማስረጃዎችን አቅርቧል።
የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን የመረመረው ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ በተከሰሱበት ድንጋጌ እንዲከላከሉ ብይን ሰጥቶ ተከሳሾቹ የመከላከያ ማስረጃ ያቀረቡ ሲሆን 1ና 2ኛ ተከሳሾች ባቀረቡት የመከላከያ ማስረጃ የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን በተገቢው አላስተባበሉም በማለት ፍርድ ቤቱ የጥፋተኝነት ፍርድ መስጠቱን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
በዚሁ መዝገብ 1ኛ ተከሳሽ ዓመታዊ ግብር ባለመክፈላቸው ምክንያት የተጣለባቸው የንብረት ዕግድ እንዲነሳላቸው ለህግ ክፍል ደብዳቤ በመጻፍ ዕግዱን አስነስቷል ተብሎ ተከሶ የነበረው የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ የቀድሞ የግብር ክትትል ቡድን መሪ መንግስቱ ሙሉነህ በሚመለከት ግን ፍርድ ቤቱ የቀረበውን ማስረጃ ተከላክሏል ብሎ በነጻ አሰናብቶታል።
በነጻ የተሰናበተውን ተከሳሽን በሚመለከት ዐቃቤ ሕግ ይግባኝ እንደሚጠይቅ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ገልጿል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
********
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 13/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) ከ9 ሚሊየን ብር በላይ ዓመታዊ ግብር ክፍያ መንግስትን አሳጥተዋል የተባሉ ግለሰቦች በቀረበባቸው የሙስና ወንጀል ክስ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላለፈባቸው።
የጥፋተኝነት ፍርዱን የሰጠው የኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ነው።
ተከሳሾቹ በግል የስራ ተቋራጭ የሆኑት አብይ አማረ ዋሴ እና የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ የሒሳብ ባለሙያ የነበሩት ተረፈ ቦጃ ናቸው።
የኦሮሚያ ፍትህ ቢሮ የሙስና ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ በተከሳሾቹ ላይ የተሳትፎ ደረጃቸውን ጠቅሶ ሁለት የወንጀል ክሶችን በ2015 ዓ.ም መጨረሻ ባጠቃላይ በ3 ተከሳሾች ላይ ክስ መመስረቱን መዘገባችን ይታወሳል።
ዐቃቤ ሕግ ያቀረበው ክስ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32 ንዑስ ቁጥር 1 እና አንቀጽ 33 እንዲሁም ሙስናን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀጽ 13 ንዑስ ቁጥር 2 ላይ የተመላከተውን ድንጋጌና የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 203/2009 አንቀጽ 118 ንዑስ ቁጥር 1 ስር የተመላከተውን ድንጋጌ ተላልፈዋል የሚል ነበር።
በዚህም በአንደኛ ክስ በሁሉም ተከሳሾች ላይ የቀረበ ሲሆን በሁለተኛው ክስ ላይ ደግሞ በአንደኛ ተከሳሽ ላይ ብቻ ነው የቀረበው።
በዚህም ክስ እንደተመላከተው 1ኛ ተከሳሽ የታክስ አስተዳደር አዋጁን በመተላለፍ ዓመታዊ የግብር ገቢ መክፈል ሲገባቸው የከፈሉ ለማስመሰል ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠመንጃ ያዥ ቅርንጫፍ የተሰጠ የሚመስል ሀሰተኛ የኦሮሚያ ገቢዎች ሒሳብ ያልሆነ የባንክ ስሊፕ ማቅረባቸው ተመላክቷል፡፡
2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች ደግሞ ከ1ኛ ተከሳሽ ጋር በመመሳጠር ያቀረቡትን ሐሰተኛ የባንክ ስሊፕ ሕጋዊነት እና የሌሎች ሰነዶችን ትክክለኛነት ሳያረጋግጡ በመቀበል የገቢ ግብር ከፍለዋል በማለት የገቢ ደረሰኝ መስጠታቸው ተጠቅሷል፡፡
ከዚህ በኋላ ደግሞ ስራ ተቋራጩ ዓመታዊ ግብር ከነቅጣቱ እንደከፈለ በማስመሰል ዓመታዊ ግብር ባለመክፈላቸው ምክንያት የተጣለባቸው የንብረት እግድ እንዲነሳላቸው በ3ኛ ተከሳሽ በኩል ለህግ ክፍል መጻፉ በክሱ ተጠቅሷል።
በአጠቃላይ ተከሳሾቹ መንግስትን 9 ሚሊየን 292 ሺህ 127 ብር ከ83 ሳንቲም ገቢ አሳጥተዋል በማለት ዐቃቤ ሕግ ክስ አቅርቦባቸዋል።
ተከሳሾቹ የቀረበባቸው ክስ ዝርዝር ደርሷቸውና በችሎት በንባብ ከተሰማ በኋላ ዝርዝሩ ላይ የተጠቀሰውን የወንጀል ድርጊት አለመፈጸማቸውን ጠቅሰው የዕምነት ክህደት ቃላቸው በመስጠታቸው ዐቃቤ ሕግ የሰው ምስክሮችንና የሰነድ ማስረጃዎችን አቅርቧል።
የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን የመረመረው ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ በተከሰሱበት ድንጋጌ እንዲከላከሉ ብይን ሰጥቶ ተከሳሾቹ የመከላከያ ማስረጃ ያቀረቡ ሲሆን 1ና 2ኛ ተከሳሾች ባቀረቡት የመከላከያ ማስረጃ የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን በተገቢው አላስተባበሉም በማለት ፍርድ ቤቱ የጥፋተኝነት ፍርድ መስጠቱን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
በዚሁ መዝገብ 1ኛ ተከሳሽ ዓመታዊ ግብር ባለመክፈላቸው ምክንያት የተጣለባቸው የንብረት ዕግድ እንዲነሳላቸው ለህግ ክፍል ደብዳቤ በመጻፍ ዕግዱን አስነስቷል ተብሎ ተከሶ የነበረው የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ የቀድሞ የግብር ክትትል ቡድን መሪ መንግስቱ ሙሉነህ በሚመለከት ግን ፍርድ ቤቱ የቀረበውን ማስረጃ ተከላክሏል ብሎ በነጻ አሰናብቶታል።
በነጻ የተሰናበተውን ተከሳሽን በሚመለከት ዐቃቤ ሕግ ይግባኝ እንደሚጠይቅ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ገልጿል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.