ፓሊስ የሙያ ሥነምግባርን በመላበስና ሙስናን በመከላከል ለሌላው ዜጋ አርዓያ ሆኖ መታየት ይገባዋል
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 9/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ሙያዊ ሥነምግባርን በመላበስና ሙስናን በመከላከል ረገድ የመርማሪ ፓሊሶች ሚና በሚል ርዕስ ለከተማው መርማሪ ፓሊስ አባላት ስልጠና ሰጥቷል።
ፓሊስ የሙያ ሥነምግባርን በመላበስና ሙስናን በመከላከል ለሌላው ዜጋ አርዓያ ሆኖ መታየት እንደሚገባ በስልጠናው ገለፃ ተደርጓል።
የአዲስ አበባ ፓሊስ አካዳሚ የስልጠና ዘርፍ ሀላፊ የሆኑት ኮማንደር ጉማታው ገዳሙ እንደገለፁት ሥነምግባር ከፓሊስ ሙያ ጋር የተቀናጀ መሆኑን አስታውሰው አባላት ሙያቸውን በማክበር፤ በሥነምግባር አርዓያ በመሆንና በአገልጋይነት መንፈስ ሀላፊነታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።
ስልጠናው የኮሚሽኑ ስልጠና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጀንበሩ ኢርኮ በሰጡበት ወቅት ፓሊስ ሙያዊ ሥነምግባርን በመላበስ ህዝብና መንግስት የጣሉበትን አደራ መወጣት እንደሚገባው ተናግረዋል።
አያይዘውም ፓሊስ ለህግ የበላይነት መከበር ቅድሚያ በመስጠት ገለልተኛ ሆኖ ሁሉን ዜጋ ማገልገል ይጠበቅበታል፡፡ በተለይም በከተማችን የሚስተዋሉ የፀረ-ሙስና ትግሎች ላይ ሙያዊ ሥነምግባር በተላበሰ መልኩ ተገቢውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ ማብራራታቸውን ኮሚሽኑ በፌስቡክ ገፁ መረጃውን አጋርቷል።
ሙያዊ ሥነምግባር የተላበሰ የፓሊስ አባል የተሰጠውን አደራና ሀላፊነት በብቃት እንድንወጣ ስልጠናው ተነሳሽነት ይፈጥራል ሲሉ ሰልጣኞች ሀሳባቸውን ገልፀዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 9/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ሙያዊ ሥነምግባርን በመላበስና ሙስናን በመከላከል ረገድ የመርማሪ ፓሊሶች ሚና በሚል ርዕስ ለከተማው መርማሪ ፓሊስ አባላት ስልጠና ሰጥቷል።
ፓሊስ የሙያ ሥነምግባርን በመላበስና ሙስናን በመከላከል ለሌላው ዜጋ አርዓያ ሆኖ መታየት እንደሚገባ በስልጠናው ገለፃ ተደርጓል።
የአዲስ አበባ ፓሊስ አካዳሚ የስልጠና ዘርፍ ሀላፊ የሆኑት ኮማንደር ጉማታው ገዳሙ እንደገለፁት ሥነምግባር ከፓሊስ ሙያ ጋር የተቀናጀ መሆኑን አስታውሰው አባላት ሙያቸውን በማክበር፤ በሥነምግባር አርዓያ በመሆንና በአገልጋይነት መንፈስ ሀላፊነታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።
ስልጠናው የኮሚሽኑ ስልጠና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጀንበሩ ኢርኮ በሰጡበት ወቅት ፓሊስ ሙያዊ ሥነምግባርን በመላበስ ህዝብና መንግስት የጣሉበትን አደራ መወጣት እንደሚገባው ተናግረዋል።
አያይዘውም ፓሊስ ለህግ የበላይነት መከበር ቅድሚያ በመስጠት ገለልተኛ ሆኖ ሁሉን ዜጋ ማገልገል ይጠበቅበታል፡፡ በተለይም በከተማችን የሚስተዋሉ የፀረ-ሙስና ትግሎች ላይ ሙያዊ ሥነምግባር በተላበሰ መልኩ ተገቢውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ ማብራራታቸውን ኮሚሽኑ በፌስቡክ ገፁ መረጃውን አጋርቷል።
ሙያዊ ሥነምግባር የተላበሰ የፓሊስ አባል የተሰጠውን አደራና ሀላፊነት በብቃት እንድንወጣ ስልጠናው ተነሳሽነት ይፈጥራል ሲሉ ሰልጣኞች ሀሳባቸውን ገልፀዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሥነምግባራዊ አመራር (ክፍል አራት)
****
የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ በበይነመረብ አማካኝነት የሚያቀርበው የትውልድ ሥነምግባር ግንባታ እና የሙስና መከላከል ክህሎት ሥልጠና እና ግንዛቤ ማጎልበቻ ፕሮግራም የጀመረ ሲሆን፣ በቀጣይም በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮችና ክፍሎች የሚቀርብ ይሆናል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ በበይነመረብ አማካኝነት የሚያቀርበው የትውልድ ሥነምግባር ግንባታ እና የሙስና መከላከል ክህሎት ሥልጠና እና ግንዛቤ ማጎልበቻ ፕሮግራም የጀመረ ሲሆን፣ በቀጣይም በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮችና ክፍሎች የሚቀርብ ይሆናል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
በመንግስት ተቋማት ላይ የሚሰጡ አገልግሎቶች ከሙስና እና ብልሹ አሰራር የፀዱ እንዲሆኑ የመንግስት ሰራተኛው ድርሻ
****
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ጋር በመተባበር በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሚያቀርበው አስተማሪ ፕሮግራም ነው።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ጋር በመተባበር በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሚያቀርበው አስተማሪ ፕሮግራም ነው።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
በክልሉ ያለ ደረሰኝ ግብይት የሚፈፅሙ 117 ግብር ከፋዮችና የሥነምግባር ጉድለት ያሳዩ 28 ባለሙያዎች ተጠያቂ ተደርገዋል - ዘይኔ ቢልካ
****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 10/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ያለ ደረሰኝ ግብይት የሚፈፅሙ 117 ግብር ከፋዮችና የሥነምግባር ጉድለት ያሳዩ 28 ባለሙያዎች ላይ ህጋዊ እርምጃዎች መወሰዳቸውን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘይኔ ቢልካ ገልጸዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ የተቋሙን የ6 ወራት የሥራ እንቅስቃሴ አስመልክተው ለደሬቴድ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የክልሉን የገቢ አቅም ለማሳደግ በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን ተናግረዋል።
በክልሉ 91 ሺህ ግብር ከፋዮች ያሉ ሲሆን፥ ከነዚህም መካከል 90 ሺህ 479ኙ በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ግብር መክፈል ችለዋል። በቅንጅት በተሠራው የገቢ ማሰባሰብ ሥራ በግማሽ አመቱ 85 በመቶ አፈፃፀም መመዝገቡንም ኃላፊው ገልፀዋል።
ደረሰኝ የመስጠትና የመቀበል ባህል አለመዳበሩ በገቢ አሰባሰብ ሂደቱ ያጋጠመ ችግር ነው ብለዋል። ከዚህ ጋር ተያይዞ በተደረገው ክትትል በክልሉ 140 ግብር ከፋዮች የደረሰኝ ጉድለት የተገኘባቸው መሆኑን አስታውቀዋል።
እስከአሁን ድረስ 117 የሚሆኑትን በህግ ተጠያቂ ማድረግ መቻሉንም አስታውቀዋል።
በሥነምግባር ጉድለትና ከተለያዩ የብልሹ አሰራር ጥሰቶች ጋር ተያይዞ 28 ባለሙያዎችም ተጠያቂ ተደርገዋል ብለዋል አቶ ዘይኔ በመግለጫቸው። ባለሙያዎቹ ከአንድ ወር እስከ አራት ወር የደመወዝ ቅጣትና ከሥራ እስከ ማሰናበት ድረስ እርምጃ ተወስዶባቸዋል ነው ያሉት።
አመራሩ በቀጣይ ሳምንት ውስጥ በገቢ አሰባሰብ ሂደት በተለይም ከደረሰኝ ጋር ተያይዞ የሚስተዋለውን የብልሹ አሰራር ችግር ለማረም እና ግንዛቤ ለመፍጠር የሚያስችል መድረክ ከደረጃ "ሀ" እና "ለ" ግብር ከፋዮች ጋር እንደሚያደርግ አስታውቀዋል።
የገቢ ሥርዓትን በቴክኖሎጂ የታገዘ ማድረግ በቀጣይ በትኩረት የሚሰራበት መሆኑን ኃላፊው በመግለጫቸው ጠቁመዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 10/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ያለ ደረሰኝ ግብይት የሚፈፅሙ 117 ግብር ከፋዮችና የሥነምግባር ጉድለት ያሳዩ 28 ባለሙያዎች ላይ ህጋዊ እርምጃዎች መወሰዳቸውን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘይኔ ቢልካ ገልጸዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ የተቋሙን የ6 ወራት የሥራ እንቅስቃሴ አስመልክተው ለደሬቴድ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የክልሉን የገቢ አቅም ለማሳደግ በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን ተናግረዋል።
በክልሉ 91 ሺህ ግብር ከፋዮች ያሉ ሲሆን፥ ከነዚህም መካከል 90 ሺህ 479ኙ በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ግብር መክፈል ችለዋል። በቅንጅት በተሠራው የገቢ ማሰባሰብ ሥራ በግማሽ አመቱ 85 በመቶ አፈፃፀም መመዝገቡንም ኃላፊው ገልፀዋል።
ደረሰኝ የመስጠትና የመቀበል ባህል አለመዳበሩ በገቢ አሰባሰብ ሂደቱ ያጋጠመ ችግር ነው ብለዋል። ከዚህ ጋር ተያይዞ በተደረገው ክትትል በክልሉ 140 ግብር ከፋዮች የደረሰኝ ጉድለት የተገኘባቸው መሆኑን አስታውቀዋል።
እስከአሁን ድረስ 117 የሚሆኑትን በህግ ተጠያቂ ማድረግ መቻሉንም አስታውቀዋል።
በሥነምግባር ጉድለትና ከተለያዩ የብልሹ አሰራር ጥሰቶች ጋር ተያይዞ 28 ባለሙያዎችም ተጠያቂ ተደርገዋል ብለዋል አቶ ዘይኔ በመግለጫቸው። ባለሙያዎቹ ከአንድ ወር እስከ አራት ወር የደመወዝ ቅጣትና ከሥራ እስከ ማሰናበት ድረስ እርምጃ ተወስዶባቸዋል ነው ያሉት።
አመራሩ በቀጣይ ሳምንት ውስጥ በገቢ አሰባሰብ ሂደት በተለይም ከደረሰኝ ጋር ተያይዞ የሚስተዋለውን የብልሹ አሰራር ችግር ለማረም እና ግንዛቤ ለመፍጠር የሚያስችል መድረክ ከደረጃ "ሀ" እና "ለ" ግብር ከፋዮች ጋር እንደሚያደርግ አስታውቀዋል።
የገቢ ሥርዓትን በቴክኖሎጂ የታገዘ ማድረግ በቀጣይ በትኩረት የሚሰራበት መሆኑን ኃላፊው በመግለጫቸው ጠቁመዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
የፍትህ እጆች ከሙስና እና ብልሹ አሰራር የፀዱ መሆን አለባቸው!
****
በመንግስት ተቋማት፣ በልማት ድርጅቶች እና ህዝባዊ ተቋማት ያጋጠመዎትን ሙስና እና ብልሹ አሰራር በመጠቆም የዜግነት ግዴታውን ይወጡ!
የሙስና እና ብልሹ አሰራር ድርጊቶች ካጋጠመዎት👇
በኮሚሽኑ ሀገራዊ የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
በኮሚሽኑ የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
በኮሚሽኑ ስልክ ቁጥር፦ 09 35 94 75 33 ወይም ካዛንቺስ ከልማት ባንክ ጉን በሚገኘው የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን 2ኛ ወለል/ፎቅ በአካል ተገኝተው ጥቆማ ማቅረብ ይችላሉ።
ጥቆማ በመስጠት የዜግነት ግዴታዎን ይወጡ፣ መብትዎትን ያስከብሩ!
****
በመንግስት ተቋማት፣ በልማት ድርጅቶች እና ህዝባዊ ተቋማት ያጋጠመዎትን ሙስና እና ብልሹ አሰራር በመጠቆም የዜግነት ግዴታውን ይወጡ!
የሙስና እና ብልሹ አሰራር ድርጊቶች ካጋጠመዎት👇
በኮሚሽኑ ሀገራዊ የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
በኮሚሽኑ የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
በኮሚሽኑ ስልክ ቁጥር፦ 09 35 94 75 33 ወይም ካዛንቺስ ከልማት ባንክ ጉን በሚገኘው የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን 2ኛ ወለል/ፎቅ በአካል ተገኝተው ጥቆማ ማቅረብ ይችላሉ።
ጥቆማ በመስጠት የዜግነት ግዴታዎን ይወጡ፣ መብትዎትን ያስከብሩ!
እንኳን ለከተራና ጥምቀት በዓል አደረሣችሁ!
****
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
የቀድሞ የአ/አ ከተማ ከንቲባ የፕሮቶኮል ዳይሬክተር እነ ኤልቤቴል ሀብቴ በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል 10 ቀናት የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ተፈቀደ
****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 10/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት የቀድሞ የአ/አ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የፕሮቶኮል ዳይሬክተር እነ ኤልቤቴል ሀብቴ በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል 10 ቀናት የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ፈቀደ።
ተጠርጣሪዎቹ የቀድሞ የአ/አ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የፕሮቶኮል ዳይሬክተር ኤልቤቴል ሀብቴ እና የፍትህ ሚኒስቴር ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ ሀብት አስተዳደር ዳይሬክተር ፍቅሩ ኦላና እንዲሁም በግል ስራ ይተዳደራሉ የተባሉት ቅዱስ መስፍን፣ አማኑኤል መስፍንና ተክሌ ከቡ የተባሉ ግለሰቦች ናቸው።
ችሎቱ ከዚህ በፊት በሰጠው የ14 ቀናት የምርመራ ጊዜ ውስጥ በፖሊስ የተሰሩ የምርመራ ውጤቶችን ተመልክቷል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መርማሪ ከዚህ በፊት በተሰጠው 14 ቀናት ውስጥ በርካታ ማስረጃዎችን ማሰባሰቡን፣ በተጠርጣሪዎቹ ስም የተንቀሳቀሱ ከፍተኛ መጠን ያለው የገንዘብ እንቅስቃሴን የሚያሳይ የባንክ ስቴትመንት ማቅረቡን፣ የአራት የሰው ምስክርና የተጠርጣሪዎችን ቃል መቀበሉን አብራርቷል።
በተጨማሪም የዋጋ ግምቱ 2 ሚሊዮን 500 ሺህ የሆነ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 2 (B) 81421 አ/አ የሆነ ተሽከርካሪን ለስራ ተገልግለን እንመልሳለን በሚል ምክንያት መወሰዱን የገለጸው መርማሪ ፖሊስ፤ የሞተርና የሻንሲ ቁጥርን በመለወጥ አዲስ በማስመሰል ሀሰተኛ ዲክላራሲዮን በማዘጋጀት የሰሌዳ ቁጥሩ ተቀይሮ ለሌላ ግለሰብ ተላልፎ መሸጡን የሚያመላክት አዲስ የምርመራ ግኝት መገኘቱን ገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪማ ወንጀሉ የተፈጸመው በአንደኛ ተጠርጣሪ ስም ኬኬ የመኪና አስመጪ በሚል በተመሰረተ ድርጅት ስም መሆኑን ፖሊስ ጠቅሶ ይህን ድርጅት በሚመለከት ማስረጃ የማሰባሰብ ስራ እንደሚቀረው አብራርቷል።
በአጠቃላይ ወንጀሉ የተፈጸመው በቡድን መሆኑን የጠቀሰው መርማሪ ፖሊስ ተጨማሪ የምስክር ቃል ለመቀበልና ቀሪ የምርመራ ስራ ለማከናወን ጊዜ እንደሚያስፈልገው ገልጾ 14 ቀናት የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠው ጠይቋል።
የተጠርጣሪ ጠበቆች በበኩላቸ የፖሊስ የጊዜ ቀጠሮ ምክንያቶች ተጠርጣሪዎችን በእስር ለማቆየት የሚያስችሉ አይደሉም በሚል የመከራከሪያ ነጥቦችን አንስተዋል።
ተሽከርካሪ ታርጋ ተቀይሮ ሀሰተኛ ዲክላራሲዮን ተዘጋጅቶ ለሌላ ግለሰብ ተሽጧል የተባው አዲስ ግኝትን በሚመለከት ማን ለማን ሸጠ የሚለውን ተለይቶ አልቀረበም በሚል ተከራክረዋል።
1ኛ፣ 2ኛ እና 5ኛ ተጠርጣሪዎችን በሚመለከት የ1ኛ ተጠርጣሪ ወንድም በህግ እንዳይጠየቅ ወደ ግል ተበዳዮች ስልክ በመደወል በቀነኒሳና ደሳለኝ ሆቴሎች ውስጥ ስብሰባ እየጠሩ ''አርፋችሁ ተቀመጡ ለዕቃ ማስመጫ ተብሎ ስለተወሰደው 47 ሚሊዮን 345 ሺህ ብር ጉዳይ እንዳታነሱ” እያሉ ያስፈራሯቸው ነበር በማለት ፖሊስ ያቀረበው ነጥብን በሚመለከት በተጠርጣሪ ጠበቆች በኩል ሆቴል የጠሯቸው ለማስፈራራት ሳይሆን ለሽምግልና ነው በሚል ተከራክረዋል።
በተጨማሪም የተጠርጣሪ ጠበቆች የፖሊስ የጊዜ ቀጠሮ መጠየቂያ ምክንያቶች ላይ የተጠርጣሪ ተሳትፎ ተለይቶ አልቀረበም በማለት የተከራከሩ ሲሆን የፖሊስ ጊዜ ቀጠሮ ጥያቄው ውድቅ እንዲደረግላቸው ጠይቀዋል።
ከዚህም ባሻገር ጠበቆቹ ከግል ተበዳዮች የተወሰደ ገንዘብን ለማስመለስ ነው በፖሊስ እየተሰራ ያለው የሚል ገለጻ ማቅረባቸውን ተከትሎ በፖሊስ በኩል መልስ ተሰጥቷል።
በዚህም መርማሪ ፖሊስ የግል ተበዳይን ገንዘብ የማስመለስ ስራ የኛ ሚና አይደለም በማለት ተጠርጣሪዎቹ በቡድን በመሆን የሙስናና የማታለል ወንጀል ፈጽመዋል በተባሉበት ጉዳይን በሚመለከት ተገቢውን የምርመራ ስራ እያከናወነ ማስረጃም እያሰባሰበ እንደሚገኝ አብራርቶ መልስ ሰጥቷል።
የግራ ቀኝ ክርክሩን እና የፖሊስን የጊዜ ቀጠሮ መዝገብ የመረመረው ችሎቱ ከወንጀሉ ውስብስብነት አንጻር ተጨማሪ የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ለፖሊስ መሰጠት እንዳለበት በማመን የተጠርጣሪዎችን የዋስትና ጥያቄ በማለፍ የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ እንደሚያስፈልገው በማመን 10 ቀናት የምርመራ ማጠቃለያ ጊዜ ለፖሊስ መፍቀዱን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 10/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት የቀድሞ የአ/አ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የፕሮቶኮል ዳይሬክተር እነ ኤልቤቴል ሀብቴ በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል 10 ቀናት የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ፈቀደ።
ተጠርጣሪዎቹ የቀድሞ የአ/አ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የፕሮቶኮል ዳይሬክተር ኤልቤቴል ሀብቴ እና የፍትህ ሚኒስቴር ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ ሀብት አስተዳደር ዳይሬክተር ፍቅሩ ኦላና እንዲሁም በግል ስራ ይተዳደራሉ የተባሉት ቅዱስ መስፍን፣ አማኑኤል መስፍንና ተክሌ ከቡ የተባሉ ግለሰቦች ናቸው።
ችሎቱ ከዚህ በፊት በሰጠው የ14 ቀናት የምርመራ ጊዜ ውስጥ በፖሊስ የተሰሩ የምርመራ ውጤቶችን ተመልክቷል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መርማሪ ከዚህ በፊት በተሰጠው 14 ቀናት ውስጥ በርካታ ማስረጃዎችን ማሰባሰቡን፣ በተጠርጣሪዎቹ ስም የተንቀሳቀሱ ከፍተኛ መጠን ያለው የገንዘብ እንቅስቃሴን የሚያሳይ የባንክ ስቴትመንት ማቅረቡን፣ የአራት የሰው ምስክርና የተጠርጣሪዎችን ቃል መቀበሉን አብራርቷል።
በተጨማሪም የዋጋ ግምቱ 2 ሚሊዮን 500 ሺህ የሆነ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 2 (B) 81421 አ/አ የሆነ ተሽከርካሪን ለስራ ተገልግለን እንመልሳለን በሚል ምክንያት መወሰዱን የገለጸው መርማሪ ፖሊስ፤ የሞተርና የሻንሲ ቁጥርን በመለወጥ አዲስ በማስመሰል ሀሰተኛ ዲክላራሲዮን በማዘጋጀት የሰሌዳ ቁጥሩ ተቀይሮ ለሌላ ግለሰብ ተላልፎ መሸጡን የሚያመላክት አዲስ የምርመራ ግኝት መገኘቱን ገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪማ ወንጀሉ የተፈጸመው በአንደኛ ተጠርጣሪ ስም ኬኬ የመኪና አስመጪ በሚል በተመሰረተ ድርጅት ስም መሆኑን ፖሊስ ጠቅሶ ይህን ድርጅት በሚመለከት ማስረጃ የማሰባሰብ ስራ እንደሚቀረው አብራርቷል።
በአጠቃላይ ወንጀሉ የተፈጸመው በቡድን መሆኑን የጠቀሰው መርማሪ ፖሊስ ተጨማሪ የምስክር ቃል ለመቀበልና ቀሪ የምርመራ ስራ ለማከናወን ጊዜ እንደሚያስፈልገው ገልጾ 14 ቀናት የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠው ጠይቋል።
የተጠርጣሪ ጠበቆች በበኩላቸ የፖሊስ የጊዜ ቀጠሮ ምክንያቶች ተጠርጣሪዎችን በእስር ለማቆየት የሚያስችሉ አይደሉም በሚል የመከራከሪያ ነጥቦችን አንስተዋል።
ተሽከርካሪ ታርጋ ተቀይሮ ሀሰተኛ ዲክላራሲዮን ተዘጋጅቶ ለሌላ ግለሰብ ተሽጧል የተባው አዲስ ግኝትን በሚመለከት ማን ለማን ሸጠ የሚለውን ተለይቶ አልቀረበም በሚል ተከራክረዋል።
1ኛ፣ 2ኛ እና 5ኛ ተጠርጣሪዎችን በሚመለከት የ1ኛ ተጠርጣሪ ወንድም በህግ እንዳይጠየቅ ወደ ግል ተበዳዮች ስልክ በመደወል በቀነኒሳና ደሳለኝ ሆቴሎች ውስጥ ስብሰባ እየጠሩ ''አርፋችሁ ተቀመጡ ለዕቃ ማስመጫ ተብሎ ስለተወሰደው 47 ሚሊዮን 345 ሺህ ብር ጉዳይ እንዳታነሱ” እያሉ ያስፈራሯቸው ነበር በማለት ፖሊስ ያቀረበው ነጥብን በሚመለከት በተጠርጣሪ ጠበቆች በኩል ሆቴል የጠሯቸው ለማስፈራራት ሳይሆን ለሽምግልና ነው በሚል ተከራክረዋል።
በተጨማሪም የተጠርጣሪ ጠበቆች የፖሊስ የጊዜ ቀጠሮ መጠየቂያ ምክንያቶች ላይ የተጠርጣሪ ተሳትፎ ተለይቶ አልቀረበም በማለት የተከራከሩ ሲሆን የፖሊስ ጊዜ ቀጠሮ ጥያቄው ውድቅ እንዲደረግላቸው ጠይቀዋል።
ከዚህም ባሻገር ጠበቆቹ ከግል ተበዳዮች የተወሰደ ገንዘብን ለማስመለስ ነው በፖሊስ እየተሰራ ያለው የሚል ገለጻ ማቅረባቸውን ተከትሎ በፖሊስ በኩል መልስ ተሰጥቷል።
በዚህም መርማሪ ፖሊስ የግል ተበዳይን ገንዘብ የማስመለስ ስራ የኛ ሚና አይደለም በማለት ተጠርጣሪዎቹ በቡድን በመሆን የሙስናና የማታለል ወንጀል ፈጽመዋል በተባሉበት ጉዳይን በሚመለከት ተገቢውን የምርመራ ስራ እያከናወነ ማስረጃም እያሰባሰበ እንደሚገኝ አብራርቶ መልስ ሰጥቷል።
የግራ ቀኝ ክርክሩን እና የፖሊስን የጊዜ ቀጠሮ መዝገብ የመረመረው ችሎቱ ከወንጀሉ ውስብስብነት አንጻር ተጨማሪ የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ለፖሊስ መሰጠት እንዳለበት በማመን የተጠርጣሪዎችን የዋስትና ጥያቄ በማለፍ የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ እንደሚያስፈልገው በማመን 10 ቀናት የምርመራ ማጠቃለያ ጊዜ ለፖሊስ መፍቀዱን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ሀሰተኛ ሰነዶችን በማጋለጥ የፀረ-ሙስና ትግሉን እናጠናክር !
****
በመንግስት ተቋማት፣ በልማት ድርጅቶች እና ህዝባዊ ተቋማት ያጋጠመዎትን ሙስና እና ብልሹ አሰራር በመጠቆም የዜግነት ግዴታውን ይወጡ!
የሙስና እና ብልሹ አሰራር ድርጊቶች ካጋጠመዎት👇
በኮሚሽኑ ሀገራዊ የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
በኮሚሽኑ የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
በኮሚሽኑ ስልክ ቁጥር፦ 09 35 94 75 33 ወይም ካዛንቺስ ከልማት ባንክ ጉን በሚገኘው የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን 2ኛ ወለል/ፎቅ በአካል ተገኝተው ጥቆማ ማቅረብ ይችላሉ።
ጥቆማ በመስጠት የዜግነት ግዴታዎን ይወጡ፣ መብትዎትን ያስከብሩ!
****
በመንግስት ተቋማት፣ በልማት ድርጅቶች እና ህዝባዊ ተቋማት ያጋጠመዎትን ሙስና እና ብልሹ አሰራር በመጠቆም የዜግነት ግዴታውን ይወጡ!
የሙስና እና ብልሹ አሰራር ድርጊቶች ካጋጠመዎት👇
በኮሚሽኑ ሀገራዊ የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
በኮሚሽኑ የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
በኮሚሽኑ ስልክ ቁጥር፦ 09 35 94 75 33 ወይም ካዛንቺስ ከልማት ባንክ ጉን በሚገኘው የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን 2ኛ ወለል/ፎቅ በአካል ተገኝተው ጥቆማ ማቅረብ ይችላሉ።
ጥቆማ በመስጠት የዜግነት ግዴታዎን ይወጡ፣ መብትዎትን ያስከብሩ!