ሴቶች በሥነምግባር ግንባታም ይሁን ሙስናን ለመከላከል በሚሰሩ ስራዎች ሚናቸው ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 7/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከማዕከል እስከ ወረዳ ድረስ ላሉ ለአዲስ አበባ ሴቶች ማህበር አመራሮች በትውልድ ሥነምግባር ግንባታና በሙስና መከላከል ስራዎች ላይ የሴቶች ሚና ምን መሆን እንዳለበት ስልጠና መስጠቱ ተገጿል።
የኮሚሽኑ ም/ኮሚሽነር አሰግደው ሃ/ጊዮርጊስ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደተናገሩት የአዲስ አበባ ሴት ማህበር አደረጃጀት በርካታ ሴቶችን በስሩ ያቀፈ በመሆኑ ኮሚሽኑ ሙስናን በመከላከልና በትውልድ ሥነምግባር ግንባታ ላይ በሚሰራቸው ተግባራት የማህበሩ አመራርና አባላት ሚናቸውን መወጣት እንዳለባቸው አሳስበዋል።
በከተማችን ውስጥ ውስብስብ የሆኑ የሙስና ተግባርና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ስላሉ ችግሩን በማስተካከል ሂደት እንዲሁም በሙስና ላይ በሚደረገው ትግል ህብረተሰቡ ባለቤት እንዲሆን የሴት ማህበር አመራሮች ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ም/ኮሚሽነር አሰግደው ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ሴቶች ማህበር ፕሬዝደንት ወ/ሮ እናታለም እንዳለ በበኩላቸው ማህበሩ ከ500 ሺህ በላይ አባላት እንዳለው ገልፀው፣ ሙስናን በመከላከልም ሆነ የትውልድ ሥነምግባር ችግሮችን ለማስተካከል በሚሰሩ ስራዎች ብዙሃኑን አባሎቻችንን በማሳተፍ የሙስናን ጉዳት ለህብረተሰቡ ማሳወቅ ይኖርብናል ሲሉ ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ስልጠና ዳይሬክቶሬት ተወካይ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ጀንበሩ ኢርኮ ስልጠናውን በሰጡበት ወቅት እንደገለፁት ሙስና አለም አቀፍ፣ አህጉር አቀፍና ሃገር አቀፍ ተፅዕኖ እንዳለውና መነሻውም የሥነምግባር መጓደል መሆኑን ገልፀው፣ ሴቶች ሙስናን በመከላከል ረገድ ሚናቸው ከፍተኛ በመሆኑ የሴቶችን ተሳትፎ ማሳደግ የሁሉንም ህብረተሰብ ተሳትፎ ማሳደግ እንደሆነ መናገራቸውን ኮሚሽኑ በፌስቡክ ገፁ መረጃውን አጋርቷል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 7/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከማዕከል እስከ ወረዳ ድረስ ላሉ ለአዲስ አበባ ሴቶች ማህበር አመራሮች በትውልድ ሥነምግባር ግንባታና በሙስና መከላከል ስራዎች ላይ የሴቶች ሚና ምን መሆን እንዳለበት ስልጠና መስጠቱ ተገጿል።
የኮሚሽኑ ም/ኮሚሽነር አሰግደው ሃ/ጊዮርጊስ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደተናገሩት የአዲስ አበባ ሴት ማህበር አደረጃጀት በርካታ ሴቶችን በስሩ ያቀፈ በመሆኑ ኮሚሽኑ ሙስናን በመከላከልና በትውልድ ሥነምግባር ግንባታ ላይ በሚሰራቸው ተግባራት የማህበሩ አመራርና አባላት ሚናቸውን መወጣት እንዳለባቸው አሳስበዋል።
በከተማችን ውስጥ ውስብስብ የሆኑ የሙስና ተግባርና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ስላሉ ችግሩን በማስተካከል ሂደት እንዲሁም በሙስና ላይ በሚደረገው ትግል ህብረተሰቡ ባለቤት እንዲሆን የሴት ማህበር አመራሮች ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ም/ኮሚሽነር አሰግደው ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ሴቶች ማህበር ፕሬዝደንት ወ/ሮ እናታለም እንዳለ በበኩላቸው ማህበሩ ከ500 ሺህ በላይ አባላት እንዳለው ገልፀው፣ ሙስናን በመከላከልም ሆነ የትውልድ ሥነምግባር ችግሮችን ለማስተካከል በሚሰሩ ስራዎች ብዙሃኑን አባሎቻችንን በማሳተፍ የሙስናን ጉዳት ለህብረተሰቡ ማሳወቅ ይኖርብናል ሲሉ ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ስልጠና ዳይሬክቶሬት ተወካይ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ጀንበሩ ኢርኮ ስልጠናውን በሰጡበት ወቅት እንደገለፁት ሙስና አለም አቀፍ፣ አህጉር አቀፍና ሃገር አቀፍ ተፅዕኖ እንዳለውና መነሻውም የሥነምግባር መጓደል መሆኑን ገልፀው፣ ሴቶች ሙስናን በመከላከል ረገድ ሚናቸው ከፍተኛ በመሆኑ የሴቶችን ተሳትፎ ማሳደግ የሁሉንም ህብረተሰብ ተሳትፎ ማሳደግ እንደሆነ መናገራቸውን ኮሚሽኑ በፌስቡክ ገፁ መረጃውን አጋርቷል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሥነምግባራዊ አመራር (ክፍል ሦስት)
****************
የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ በበይነመረብ አማካኝነት የሚያቀርበው የትውልድ ሥነምግባር ግንባታ እና የሙስና መከላከል ክህሎት ሥልጠና እና ግንዛቤ ማጎልበቻ ፕሮግራም የጀመረ ሲሆን፣ በቀጣይም በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮችና ክፍሎች የሚቀርብ ይሆናል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ በበይነመረብ አማካኝነት የሚያቀርበው የትውልድ ሥነምግባር ግንባታ እና የሙስና መከላከል ክህሎት ሥልጠና እና ግንዛቤ ማጎልበቻ ፕሮግራም የጀመረ ሲሆን፣ በቀጣይም በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮችና ክፍሎች የሚቀርብ ይሆናል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ማዕከል ከተሞችን የመሬት መረጃ አያያዝ ስርዓት የማዘመኑ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 7/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ማዕከል የሆኑ የስድስት ከተሞችን የመሬት መሬጃ አያያዝ ስርዓት የማዘመኑ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገልጿል።
የከተሞች የመሬት መረጃ አያያዝ ስርዓት ማዘመን መሬት ለህገ-ወጥ ተግባር ተጋላጭ እንዳይሆንና ነዋሪዎች ላፈሩት ሀብት ዘላቂ ዋስትና እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ተመልክቷል።
ክልል አቀፍ የከተሞች ንቅናቄ መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ በተካሄደበት ውቅት የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ እንዳሉት፤ በክልሉ ከተሞች የመሬት መረጃ አያያዝ ስርዓት ባለመዘመኑ ለህገ-ወጥ ተግባራት ሲጋለጥ ቆይቷል።
በዚህም ምክንያት የክልሉ መንግስት የከተሞችን ልማት በማፋጠን የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እያደረገ ያለውን ጥረት እያደናቀፈ ይገኛል ብለዋል።
የመሬት አስተዳደር ስርዓትን ለማዘመን ቀደም ሲል ጥረት ቢደረግም የሚፈለገው ለውጥ ማምጣት አለመቻሉን ጠቅሰው፤ የከተማ መሬት በአግባቡ በመለየትና በመመዝገብ ችግሩን ማቃለል እንደሚቻል ተናግረዋል።
ለዚህም እስከ መጪው ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ የክልሉ ማዕከል የሆኑት ሶዶ፣ አርባ ምንጭ፣ ዲላ፣ ጂንካ፣ ሳውላና ካራት ከተሞች የሚገኝ ማንኛውም የመሬት መረጃ ስርዓት ማዘመን የሚያስችል መመሪያ በማዘጋጀት ወደ ተግባር ለመግባት የክልሉ መንግስት እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
የክልሉ ማዕከል ከተሞችን የመሬት መረጃ አያያዝ ስርዓት የማዘመኑን ስራ አጠናክሮ ለማስቀጠል እየተካሄደ ያለውን ስራ ለማሳካት የዘርፉ አመራሮችና ባለሙያዎች ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ከተሞችን የብልጽግና ማዕከል ለማድረግ የክልሉ መንግስት በትኩረት እየሠራ መሆኑን ጠቁመው፤ የአመራር አባላት በውጤት የታጀበ ስራ በማከናወን የታሪክ ተወዳሽ ለመሆን በቁጠኝነት መምራት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።
በክልሉ ጎፋ ዞን የሳውላ ከተማ ከንቲባ አቶ ታምራት ተሰማ በበኩላቸው፤ እስካሁን የነበረው የከተማ መሬት መረጃ አያያዝ ስርዓት ችግሮችን በዘላቂነት የሚፈታ ሆኖ ባለመገኘቱ ህገ-ወጥነት እየተስፋፋ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
በከተማ አስተዳደሩ በሊዝ የተላለፉና ነባር ይዞታዎች እንዲሁም በማስፋፊያ አካባቢዎች የሚገኙ የመሬት ምዝገባ ስርዓት ውስጥ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል።
እስከ ሰኔ 30 ለዲጅታል መረጃ ስርዓት መሠረት የሚሆን የማኑዋል መረጃ ስራ እናጠናቅቃለን ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
የአመራር አባላት ቁርጠኛ ያለመሆንና ደላሎች በሚፈጥሯቸው ችግሮች ምክንያት አጠቃላይ የመሬት አስተዳደር ስርዓቱ ማዘመን አለመቻሉን የገለጹት ደግሞ የወላይታ ሶዶ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፋንታሁን ዮናስ ናቸው።
በነበረው የሶዶ ከተማ መሬት መረጃ በካዳስተር 10 በመቶ ብቻ መያዝ መቻሉን ጠቅሰው፤ የክልሉ መንግስት በያዘው አቋም ልክ የከተማ የመሬት መረጃ አያያዝ ስርዓት ለማዘመን ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ እስከ ሰኔ 30 ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ የበኩላቸውን እንደሚወጡ አስታውቀዋል።
የመሬት መረጃ አያያዝ ስርዓት ማዘመን መሬት ለህገ-ወጥ ተግባር ተጋላጭ እንዳይሆን የሚያግዝ ከመሆኑም በላይ ነዋሪዎች ላፈሩት ሀብት ዘላቂ ዋስትና የሚሰጥና የገቢ አሰባሰብን በማሻሻል የከተሞችን ዕድገት ለማፋጠን ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ተመልክቷል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 7/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ማዕከል የሆኑ የስድስት ከተሞችን የመሬት መሬጃ አያያዝ ስርዓት የማዘመኑ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገልጿል።
የከተሞች የመሬት መረጃ አያያዝ ስርዓት ማዘመን መሬት ለህገ-ወጥ ተግባር ተጋላጭ እንዳይሆንና ነዋሪዎች ላፈሩት ሀብት ዘላቂ ዋስትና እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ተመልክቷል።
ክልል አቀፍ የከተሞች ንቅናቄ መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ በተካሄደበት ውቅት የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ እንዳሉት፤ በክልሉ ከተሞች የመሬት መረጃ አያያዝ ስርዓት ባለመዘመኑ ለህገ-ወጥ ተግባራት ሲጋለጥ ቆይቷል።
በዚህም ምክንያት የክልሉ መንግስት የከተሞችን ልማት በማፋጠን የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እያደረገ ያለውን ጥረት እያደናቀፈ ይገኛል ብለዋል።
የመሬት አስተዳደር ስርዓትን ለማዘመን ቀደም ሲል ጥረት ቢደረግም የሚፈለገው ለውጥ ማምጣት አለመቻሉን ጠቅሰው፤ የከተማ መሬት በአግባቡ በመለየትና በመመዝገብ ችግሩን ማቃለል እንደሚቻል ተናግረዋል።
ለዚህም እስከ መጪው ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ የክልሉ ማዕከል የሆኑት ሶዶ፣ አርባ ምንጭ፣ ዲላ፣ ጂንካ፣ ሳውላና ካራት ከተሞች የሚገኝ ማንኛውም የመሬት መረጃ ስርዓት ማዘመን የሚያስችል መመሪያ በማዘጋጀት ወደ ተግባር ለመግባት የክልሉ መንግስት እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
የክልሉ ማዕከል ከተሞችን የመሬት መረጃ አያያዝ ስርዓት የማዘመኑን ስራ አጠናክሮ ለማስቀጠል እየተካሄደ ያለውን ስራ ለማሳካት የዘርፉ አመራሮችና ባለሙያዎች ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ከተሞችን የብልጽግና ማዕከል ለማድረግ የክልሉ መንግስት በትኩረት እየሠራ መሆኑን ጠቁመው፤ የአመራር አባላት በውጤት የታጀበ ስራ በማከናወን የታሪክ ተወዳሽ ለመሆን በቁጠኝነት መምራት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።
በክልሉ ጎፋ ዞን የሳውላ ከተማ ከንቲባ አቶ ታምራት ተሰማ በበኩላቸው፤ እስካሁን የነበረው የከተማ መሬት መረጃ አያያዝ ስርዓት ችግሮችን በዘላቂነት የሚፈታ ሆኖ ባለመገኘቱ ህገ-ወጥነት እየተስፋፋ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
በከተማ አስተዳደሩ በሊዝ የተላለፉና ነባር ይዞታዎች እንዲሁም በማስፋፊያ አካባቢዎች የሚገኙ የመሬት ምዝገባ ስርዓት ውስጥ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል።
እስከ ሰኔ 30 ለዲጅታል መረጃ ስርዓት መሠረት የሚሆን የማኑዋል መረጃ ስራ እናጠናቅቃለን ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
የአመራር አባላት ቁርጠኛ ያለመሆንና ደላሎች በሚፈጥሯቸው ችግሮች ምክንያት አጠቃላይ የመሬት አስተዳደር ስርዓቱ ማዘመን አለመቻሉን የገለጹት ደግሞ የወላይታ ሶዶ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፋንታሁን ዮናስ ናቸው።
በነበረው የሶዶ ከተማ መሬት መረጃ በካዳስተር 10 በመቶ ብቻ መያዝ መቻሉን ጠቅሰው፤ የክልሉ መንግስት በያዘው አቋም ልክ የከተማ የመሬት መረጃ አያያዝ ስርዓት ለማዘመን ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ እስከ ሰኔ 30 ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ የበኩላቸውን እንደሚወጡ አስታውቀዋል።
የመሬት መረጃ አያያዝ ስርዓት ማዘመን መሬት ለህገ-ወጥ ተግባር ተጋላጭ እንዳይሆን የሚያግዝ ከመሆኑም በላይ ነዋሪዎች ላፈሩት ሀብት ዘላቂ ዋስትና የሚሰጥና የገቢ አሰባሰብን በማሻሻል የከተሞችን ዕድገት ለማፋጠን ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ተመልክቷል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
በሙስና ወንጀል የተጠረጠረው የፍርድ ቤት ዳኛ ላይ ለተጨማሪ ማጣሪያ 14 ቀን ተፈቀደ
*****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 7/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) በሙስና ወንጀል የተጠረጠረው የፍርድ ቤት ዳኛ ላይ ለተጨማሪ ማጣሪያ 14 ቀን መፈቀዱ ተገለጸ፡፡
ለፖሊስ የተጨማሪ የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ የፈቀደው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው።
ተጠርጣሪው የአዲስ አበባ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ዳኛ እና የኢንስፔክሽን ኃላፊ የሆነው ተስፋዬ ደረጄ ረጋሳ የሚባል ሲሆን ÷ የአዲስ አበባ ፖሊስ መርማሪ የተጠረጠረበት መነሻን ዛሬ ለጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ አብራርቷል።
በዚህም የአቢሲኒያ ባንክ መስቀል ፍላወር ቅርጫፍ ስራ አስኪያጅ የነበረ እና በሙስና ወንጀል የተከሰሰ ሀብተማርያም ገ/መስቀል የተባለ ግለሰብ መስከረም 7 ቀን 2014 ዓ.ም በፌደራል ፖሊስ ቢሮ በእስር ላይ በነበረበት ወቅት ሚካኤል ታደሰ በተባለ ግለሰብ አማካኝነት ተጠርጣሪው በእስር ቤት በአካል በመሄድ ከተዋወቀው በኋላ ዳኛ መሆኑን በመግለጽ ጉዳዩን እንደሚያስጨርስለት እና መዝገቡን የሚያዩለት ዳኞችን ስም ደውለህ ንገረኝ በማለት ስልክ ቁጥሩን ሰጥቶት መሄዱን ፖሊስ ለጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ አብራርቷል።
ከዚህም በኋላ የግል ተበዳይን ጉዳይ የያዙት ዳኞች የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሙስና ጉዳይ ችሎት ዳኞች መሆናቸውን ስማቸውንም ከግል ተበዳይ ጠይቆ ከተረዳ በኋላ ሀለቱ ዳኞች በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ አብረውት የተማሩ መሆናቸውንና እንደሚያውቃቸው በመጥቀስ ፤ አንደኛውን ዳኛ ደግሞ የስራ ባልደረባዬ አለቃዬ ያውቀዋል በማለትና ነጻ እንደሚያስወጣው ያግባባው እና የተስፋ ቃል የሰጠው መሆኑን ፖሊስ ለጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ገልጿል።
ከዚህ በኋላ የግል ተበዳዩ ጉዳዩን በማረሚያ ቤት ሆኖ እንዲከታተል ታዞ ማረሚያ ቤት ከወረደ በኋላ ተጠርጣሪው '' አብረውኝ የተማሩ ዳኞቹን እያነጋገርኩልህ ነው፤ ከዳኞቹ ጋር ምሳ አብረን እየበላን ነው ፤ ነጻ እንደምትወጣም ነግረውኛል በማለት ''በስልክ ሲያናግረው እንደነበረ መርማሪ ፖሊስ ለችሎቱ አስረድቷል።
በተጨማሪም የግል ተበዳዩ በችሎት በቀጠሮ በሚቀርብበት ዕለት ተጠርጣሪው ችሎት ተገኝቶ ከግል ተበዳይ ኋላ በመቀመጥ ዳኞቹ እንዳዩት ለግል ተበዳይ በመናገር እንዲያምነው በማድረግ እና ዳኞቹ ጋር እየሄድኩ ጉዳይህን እንዳስፈጽም ለመንቀሳቀስ እንዲመቸኝ በማለት የግል ተበዳይ ንብረት የሆነውን ኮድ 2- 10944 የሆነ የቤት መኪና በመውሰድ 1 ዓመት ከ8 ወራት ተሽከርካሪውን ሲጠቀምበት እንደነበር ጠቅሶ ፖሊስ ለጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ አብራርቷል።
ከዚህም በኃላ የግል ተበዳዩ ላይ ምስክር ተሰምቶ ከተጠናቀቀ በኋላ ደግሞ ለዳኞቹ የሚሰጥ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር እንዲሰጠው በመጠየቅና አስቀድሞ ለቀብድ በሚል 400 ሺህ ብር በተጠርጣሪ ወንድም የንግድ ባንክ ሂሳብ መቀበሉን የገለጸው መርማሪ ፖሊስ ፥ የግል ተበዳይ የጥፋተኝነት ፍርድ ከተሰጠበት በኋላ ደግሞ በገደብ እንድትወጣ አስደርግኃለው በማለት ተጨማሪ 400 ሺህ ብር እንዲሰጠው ጠይቆ በድርድር ላይ እያለ በደረሰ ጥቆማ ባሳለፍነው አርብ ጥር 3 ቀን 2016 ዓ.ም በቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ ጠቅሶ የጥርጣሬ መነሻውን ለጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ገልጿል።
መርማሪ ፖሊስ ተጠርጣሪ ዳኛውን በቁጥጥር ስር ካዋለ በኋላ የግል ተበዳይና የተጠርጣሪውን ቃል መቀበሉንና የተወሰኑ ማስረጃዎችን መሰብሰቡን ተናግሯል።
ቀሪ የሰውና የሰነድ ማስረጃ ለማሰባሰብ ጊዜ እንደሚያስፈልገው ገልጾ በወ/መ/ስ/ህ/ቁ 59/1 መሰረት የ14 ቀን የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ቀጠሮ ጠይቋል።
ተጠርጣሪው በበኩሉ ፥ በቁጥጥር ስር ሲውል በስራ ቦታ ላይ ሆኖ ካለፍርድ ቤት መያዣ መያዙን ጠቅሶ አቤቱታ አቅርቧል።
በተጨማሪም የተጠረጠረበት የወንጀል ድርጊትን አለመፈጸሙን በመግለጽ የግል ተበዳይ ጋር ዝምድና እንዳለውና የእህትማማች ልጆች ነን በማለት አብራርቷል።
በተጨማሪም በወንድሜ ሂሳብ የተቀበልኩት 400 ሺህ ብር ለግል ተበዳዩ ለጠበቃ ማቆሚያ የሚከፈል ነው በማለት ተከራክሯል።
የግል ተበዳይ ተሽከርካሪን በሚመለከት ደግሞ ገራጅ ገብቶ እንደነበር ጠቅሶ ፥ ለተሽከርካሪ የተለያዩ ወጪዎች የሚሆን 55 ሺህ ብር ከፍሎ ከገራጅ አውጥቶ ካቆመበት መኖሪያ ቤት ኢብሳ የሚባል ወንድሙ ወደ ወለጋ ተሽከርካሪውን ይዞ እንደሄደ ተጠርጣሪው ጠቅሶ ተከራክሯል።
ጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ የዋስትና መብቱን እንዲያከብርለትም ጠይቋል።
መርማሪ ፖሊስ በበኩሉ ÷ ተጠርጣሪው በችሎት የገለጻቸው ሁሉ ሀሰት እንደሆኑና ከግል ተበዳይም ጋር ምንም ዝምድና እንደሌላቸው መግለጹን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ተጠርጣሪው በሌላ ግለሰብ አማካኝነት በእስር ቤት ሄዶ የግል ተበዳይን ከተዋወቀው በኋላ ጉዳይህን አስፈጽማለሁ ፤ ነጻ አወጣሃለው ፤ ጉዳይህን ከያዙት ከዳኞች ጋር ምሳ እየበላሁ ነው ፤ ነጻ እንደሚያወጡህ ነግረውኛል በማለት ከግል ተበዳይ ጋር የተለዋወጠው የስልክ ልውውጥ ማስረጃ መኖሩን ጠቅሶ ፖሊስ መልስ ሰጥቷል።
በተጨማሪም ፖሊስ ተጠርጣሪው ምስክሮች ላይ ዛቻና ማስፈራሪያ እየደረሰ መሆኑን ጠቅሶ አመልክቷል።
የግራ ቀኙን ክርክር የተከታተለው ጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ምርመራው ጅምር ከመሆኑ አንጻር ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ መስጠት እንደሚያስፈልግ በማመን የተጠርጣሪውን ዋስትና ጥያቄ ለጊዜው አለመቀበሉን ጠቅሶ የ14 ቀን የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ቀጠሮ ለፖሊስ ፈቅዷል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
*****
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 7/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) በሙስና ወንጀል የተጠረጠረው የፍርድ ቤት ዳኛ ላይ ለተጨማሪ ማጣሪያ 14 ቀን መፈቀዱ ተገለጸ፡፡
ለፖሊስ የተጨማሪ የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ የፈቀደው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው።
ተጠርጣሪው የአዲስ አበባ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ዳኛ እና የኢንስፔክሽን ኃላፊ የሆነው ተስፋዬ ደረጄ ረጋሳ የሚባል ሲሆን ÷ የአዲስ አበባ ፖሊስ መርማሪ የተጠረጠረበት መነሻን ዛሬ ለጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ አብራርቷል።
በዚህም የአቢሲኒያ ባንክ መስቀል ፍላወር ቅርጫፍ ስራ አስኪያጅ የነበረ እና በሙስና ወንጀል የተከሰሰ ሀብተማርያም ገ/መስቀል የተባለ ግለሰብ መስከረም 7 ቀን 2014 ዓ.ም በፌደራል ፖሊስ ቢሮ በእስር ላይ በነበረበት ወቅት ሚካኤል ታደሰ በተባለ ግለሰብ አማካኝነት ተጠርጣሪው በእስር ቤት በአካል በመሄድ ከተዋወቀው በኋላ ዳኛ መሆኑን በመግለጽ ጉዳዩን እንደሚያስጨርስለት እና መዝገቡን የሚያዩለት ዳኞችን ስም ደውለህ ንገረኝ በማለት ስልክ ቁጥሩን ሰጥቶት መሄዱን ፖሊስ ለጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ አብራርቷል።
ከዚህም በኋላ የግል ተበዳይን ጉዳይ የያዙት ዳኞች የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሙስና ጉዳይ ችሎት ዳኞች መሆናቸውን ስማቸውንም ከግል ተበዳይ ጠይቆ ከተረዳ በኋላ ሀለቱ ዳኞች በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ አብረውት የተማሩ መሆናቸውንና እንደሚያውቃቸው በመጥቀስ ፤ አንደኛውን ዳኛ ደግሞ የስራ ባልደረባዬ አለቃዬ ያውቀዋል በማለትና ነጻ እንደሚያስወጣው ያግባባው እና የተስፋ ቃል የሰጠው መሆኑን ፖሊስ ለጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ገልጿል።
ከዚህ በኋላ የግል ተበዳዩ ጉዳዩን በማረሚያ ቤት ሆኖ እንዲከታተል ታዞ ማረሚያ ቤት ከወረደ በኋላ ተጠርጣሪው '' አብረውኝ የተማሩ ዳኞቹን እያነጋገርኩልህ ነው፤ ከዳኞቹ ጋር ምሳ አብረን እየበላን ነው ፤ ነጻ እንደምትወጣም ነግረውኛል በማለት ''በስልክ ሲያናግረው እንደነበረ መርማሪ ፖሊስ ለችሎቱ አስረድቷል።
በተጨማሪም የግል ተበዳዩ በችሎት በቀጠሮ በሚቀርብበት ዕለት ተጠርጣሪው ችሎት ተገኝቶ ከግል ተበዳይ ኋላ በመቀመጥ ዳኞቹ እንዳዩት ለግል ተበዳይ በመናገር እንዲያምነው በማድረግ እና ዳኞቹ ጋር እየሄድኩ ጉዳይህን እንዳስፈጽም ለመንቀሳቀስ እንዲመቸኝ በማለት የግል ተበዳይ ንብረት የሆነውን ኮድ 2- 10944 የሆነ የቤት መኪና በመውሰድ 1 ዓመት ከ8 ወራት ተሽከርካሪውን ሲጠቀምበት እንደነበር ጠቅሶ ፖሊስ ለጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ አብራርቷል።
ከዚህም በኃላ የግል ተበዳዩ ላይ ምስክር ተሰምቶ ከተጠናቀቀ በኋላ ደግሞ ለዳኞቹ የሚሰጥ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር እንዲሰጠው በመጠየቅና አስቀድሞ ለቀብድ በሚል 400 ሺህ ብር በተጠርጣሪ ወንድም የንግድ ባንክ ሂሳብ መቀበሉን የገለጸው መርማሪ ፖሊስ ፥ የግል ተበዳይ የጥፋተኝነት ፍርድ ከተሰጠበት በኋላ ደግሞ በገደብ እንድትወጣ አስደርግኃለው በማለት ተጨማሪ 400 ሺህ ብር እንዲሰጠው ጠይቆ በድርድር ላይ እያለ በደረሰ ጥቆማ ባሳለፍነው አርብ ጥር 3 ቀን 2016 ዓ.ም በቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ ጠቅሶ የጥርጣሬ መነሻውን ለጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ገልጿል።
መርማሪ ፖሊስ ተጠርጣሪ ዳኛውን በቁጥጥር ስር ካዋለ በኋላ የግል ተበዳይና የተጠርጣሪውን ቃል መቀበሉንና የተወሰኑ ማስረጃዎችን መሰብሰቡን ተናግሯል።
ቀሪ የሰውና የሰነድ ማስረጃ ለማሰባሰብ ጊዜ እንደሚያስፈልገው ገልጾ በወ/መ/ስ/ህ/ቁ 59/1 መሰረት የ14 ቀን የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ቀጠሮ ጠይቋል።
ተጠርጣሪው በበኩሉ ፥ በቁጥጥር ስር ሲውል በስራ ቦታ ላይ ሆኖ ካለፍርድ ቤት መያዣ መያዙን ጠቅሶ አቤቱታ አቅርቧል።
በተጨማሪም የተጠረጠረበት የወንጀል ድርጊትን አለመፈጸሙን በመግለጽ የግል ተበዳይ ጋር ዝምድና እንዳለውና የእህትማማች ልጆች ነን በማለት አብራርቷል።
በተጨማሪም በወንድሜ ሂሳብ የተቀበልኩት 400 ሺህ ብር ለግል ተበዳዩ ለጠበቃ ማቆሚያ የሚከፈል ነው በማለት ተከራክሯል።
የግል ተበዳይ ተሽከርካሪን በሚመለከት ደግሞ ገራጅ ገብቶ እንደነበር ጠቅሶ ፥ ለተሽከርካሪ የተለያዩ ወጪዎች የሚሆን 55 ሺህ ብር ከፍሎ ከገራጅ አውጥቶ ካቆመበት መኖሪያ ቤት ኢብሳ የሚባል ወንድሙ ወደ ወለጋ ተሽከርካሪውን ይዞ እንደሄደ ተጠርጣሪው ጠቅሶ ተከራክሯል።
ጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ የዋስትና መብቱን እንዲያከብርለትም ጠይቋል።
መርማሪ ፖሊስ በበኩሉ ÷ ተጠርጣሪው በችሎት የገለጻቸው ሁሉ ሀሰት እንደሆኑና ከግል ተበዳይም ጋር ምንም ዝምድና እንደሌላቸው መግለጹን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ተጠርጣሪው በሌላ ግለሰብ አማካኝነት በእስር ቤት ሄዶ የግል ተበዳይን ከተዋወቀው በኋላ ጉዳይህን አስፈጽማለሁ ፤ ነጻ አወጣሃለው ፤ ጉዳይህን ከያዙት ከዳኞች ጋር ምሳ እየበላሁ ነው ፤ ነጻ እንደሚያወጡህ ነግረውኛል በማለት ከግል ተበዳይ ጋር የተለዋወጠው የስልክ ልውውጥ ማስረጃ መኖሩን ጠቅሶ ፖሊስ መልስ ሰጥቷል።
በተጨማሪም ፖሊስ ተጠርጣሪው ምስክሮች ላይ ዛቻና ማስፈራሪያ እየደረሰ መሆኑን ጠቅሶ አመልክቷል።
የግራ ቀኙን ክርክር የተከታተለው ጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ምርመራው ጅምር ከመሆኑ አንጻር ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ መስጠት እንደሚያስፈልግ በማመን የተጠርጣሪውን ዋስትና ጥያቄ ለጊዜው አለመቀበሉን ጠቅሶ የ14 ቀን የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ቀጠሮ ለፖሊስ ፈቅዷል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ልጆች በመልካም ሥነምግባር እንዲታነጹ የወላጅ ሚና የላቀ ነው!
****
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.