በመንግስት ተቋማት፣ በልማት ድርጅቶች እና ህዝባዊ ተቋማት ያጋጠመዎትን ሙስና እና ብልሹ አሰራር በመጠቆም የዜግነት ግዴታውን ይወጡ!
**
፨ የመንግስት አገልግሎት ለማግኘት ፈልገው ወደ ተቋም ሲሄዱ ጉቦ ወይም የእጅ መንሻ ከተጠየቁ መብቴን በገንዘብ አልገዘም ብለው ባሉበት ቦታ ሆነው ጥቆማ ለኮሚሽኑ በማቅረብ መብትዎትን ያስከብሩ!
፨ እርስዎና ሌላው ተገልጋይ የመንግስት አገልግሎት ለማግኘት ወደ ተቋም ሄደው እርስዎ ለአገልግሎቱ ትክክለኛ መረጃ አቅርበው እያሉ ትክክለኛ መረጃ ላለቀረበው ተገልጋይ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ካወቁ ለኮሚሽኑ የታሰበው የሙስና ወንጀል ወደ ድርጊት ከመለወጡ በፊት ባሉበት ቦታ ሆነው ጥቆማ በማቅረብ ያስቁሙ!
ስለሆነም የሙስና እና ብልሹ አሰራር ድርጊቶች ካጋጠመዎት👇
በኮሚሽኑ ሀገራዊ የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
በኮሚሽኑ የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
በኮሚሽኑ ስልክ ቁጥር፦ 09 35 94 75 33 ወይም ካዛንቺስ ከልማት ባንክ ጉን በሚገኘው የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን 2ኛ ወለል/ፎቅ በአካል ተገኝተው ጥቆማ ማቅረብ ይችላሉ።
ጥቆማ በመስጠት የዜግነት ግዴታዎን ይወጡ፣ መብትዎትን ያስከብሩ!
**
፨ የመንግስት አገልግሎት ለማግኘት ፈልገው ወደ ተቋም ሲሄዱ ጉቦ ወይም የእጅ መንሻ ከተጠየቁ መብቴን በገንዘብ አልገዘም ብለው ባሉበት ቦታ ሆነው ጥቆማ ለኮሚሽኑ በማቅረብ መብትዎትን ያስከብሩ!
፨ እርስዎና ሌላው ተገልጋይ የመንግስት አገልግሎት ለማግኘት ወደ ተቋም ሄደው እርስዎ ለአገልግሎቱ ትክክለኛ መረጃ አቅርበው እያሉ ትክክለኛ መረጃ ላለቀረበው ተገልጋይ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ካወቁ ለኮሚሽኑ የታሰበው የሙስና ወንጀል ወደ ድርጊት ከመለወጡ በፊት ባሉበት ቦታ ሆነው ጥቆማ በማቅረብ ያስቁሙ!
ስለሆነም የሙስና እና ብልሹ አሰራር ድርጊቶች ካጋጠመዎት👇
በኮሚሽኑ ሀገራዊ የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
በኮሚሽኑ የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
በኮሚሽኑ ስልክ ቁጥር፦ 09 35 94 75 33 ወይም ካዛንቺስ ከልማት ባንክ ጉን በሚገኘው የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን 2ኛ ወለል/ፎቅ በአካል ተገኝተው ጥቆማ ማቅረብ ይችላሉ።
ጥቆማ በመስጠት የዜግነት ግዴታዎን ይወጡ፣ መብትዎትን ያስከብሩ!
አሰራሮችን ማዘመን የሙስና ተጋላጭነትን ይቀንሳል!
****
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ማንኛውንም ጉዳይ አስፈጽማለሁ በማለት ህብረተሰቡን በማጭበርበር ገንዘብ ሲቀበል የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 5/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ)በወላይታ ሶዶ ከተማ ማንኛውንም ጉዳይ አስፈጽማለሁ በማለት ህብረተሰቡን በማጭበርበር ገንዘብ ሲቀበል የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገልጿል።
በፋና ወምባ ቀበሌ አሰተዳደር ማዘጋጃ ቤት የቤቶች ልማት ዘርፍ ባለሙያ አቶ ሄኖክ ቴጋ ማንኛውንም ጉዳይ አስፈጽማለሁ በማለት ህብረተሰቡን በማጭበርበር ገንዘብ ሲቀበል በቁጥጥር ሥር መዋሉን የከተማው ፖሊስ አስታወቀ።
በህግ ቁጥጥር ስር የዋለው ግለሰብ የማዘጋጃ ቤቱ ስራ አስኪያጅ ጓደኛዬ ነው፥ ጉዳያችሁን እኔ አስፈጽማለሁ በማለት ህብረተሰቡን ሲያጭበረብርና ገንዘብ ሲቀበል እንደነበረ ፖሊስ ገልጿል።
ግለሰቡ በተለያዩ ጊዜያት ከባለጉዳዮች የቀበሌ ቤት እኔ እሰጣለሁ፣ የትኛውንም ሥራዎችን እኔ አስፈጽማለሁ፣ የማዘጋጃ ቤቱ ስራ አስኪያጅ ጓደኛዬ ነው በማለት ገንዘብ ሲቀበል እንደነበር የተገለፀ ሲሆን፥ ግለሰቡ የተለመደ የማጭበርበር ወንጀል ሲፈጽም እጅ ከፍንጅ ተይዟል።
የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ብልሹ አሰራሮችን ለመከላከል በልዩ ትኩረት እየሰራ በመሆኑ ማንኛውም ባለጉዳይ አገልግሎት ለማግኘት ወደ ተቋማት ሲሄድ እጅ መንሻ፣ ጉቦ እና ያልተገባ ጥቅም የሚጠይቁ ግለሰቦች ሲያጋጥም ለህግ አካላት ጥቆማ እንዲሰጡ ጥሪ አቅርባል።
ስለሆነም በከተማው ፖሊስ የስልክ መስመር 04655510146 በመደወል ሙሰኞችንና መሰል ድርጊት ፈፃሚዎችን በማንኛውንም ሰዓት ጥቆማ እንዲሰጡ የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ማሳሰቡን ከወላይታ ሶዶ ከተማ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 5/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ)በወላይታ ሶዶ ከተማ ማንኛውንም ጉዳይ አስፈጽማለሁ በማለት ህብረተሰቡን በማጭበርበር ገንዘብ ሲቀበል የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገልጿል።
በፋና ወምባ ቀበሌ አሰተዳደር ማዘጋጃ ቤት የቤቶች ልማት ዘርፍ ባለሙያ አቶ ሄኖክ ቴጋ ማንኛውንም ጉዳይ አስፈጽማለሁ በማለት ህብረተሰቡን በማጭበርበር ገንዘብ ሲቀበል በቁጥጥር ሥር መዋሉን የከተማው ፖሊስ አስታወቀ።
በህግ ቁጥጥር ስር የዋለው ግለሰብ የማዘጋጃ ቤቱ ስራ አስኪያጅ ጓደኛዬ ነው፥ ጉዳያችሁን እኔ አስፈጽማለሁ በማለት ህብረተሰቡን ሲያጭበረብርና ገንዘብ ሲቀበል እንደነበረ ፖሊስ ገልጿል።
ግለሰቡ በተለያዩ ጊዜያት ከባለጉዳዮች የቀበሌ ቤት እኔ እሰጣለሁ፣ የትኛውንም ሥራዎችን እኔ አስፈጽማለሁ፣ የማዘጋጃ ቤቱ ስራ አስኪያጅ ጓደኛዬ ነው በማለት ገንዘብ ሲቀበል እንደነበር የተገለፀ ሲሆን፥ ግለሰቡ የተለመደ የማጭበርበር ወንጀል ሲፈጽም እጅ ከፍንጅ ተይዟል።
የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ብልሹ አሰራሮችን ለመከላከል በልዩ ትኩረት እየሰራ በመሆኑ ማንኛውም ባለጉዳይ አገልግሎት ለማግኘት ወደ ተቋማት ሲሄድ እጅ መንሻ፣ ጉቦ እና ያልተገባ ጥቅም የሚጠይቁ ግለሰቦች ሲያጋጥም ለህግ አካላት ጥቆማ እንዲሰጡ ጥሪ አቅርባል።
ስለሆነም በከተማው ፖሊስ የስልክ መስመር 04655510146 በመደወል ሙሰኞችንና መሰል ድርጊት ፈፃሚዎችን በማንኛውንም ሰዓት ጥቆማ እንዲሰጡ የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ማሳሰቡን ከወላይታ ሶዶ ከተማ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሥነምግባራዊ አመራር (ክፍል ሁለት)
****************
የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ በበይነመረብ አማካኝነት የሚያቀርበው የትውልድ ሥነምግባር ግንባታ እና የሙስና መከላከል ክህሎት ሥልጠና እና ግንዛቤ ማጎልበቻ ፕሮግራም የጀመረ ሲሆን፣ በቀጣይም በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮችና ክፍሎች የሚቀርብ ይሆናል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ በበይነመረብ አማካኝነት የሚያቀርበው የትውልድ ሥነምግባር ግንባታ እና የሙስና መከላከል ክህሎት ሥልጠና እና ግንዛቤ ማጎልበቻ ፕሮግራም የጀመረ ሲሆን፣ በቀጣይም በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮችና ክፍሎች የሚቀርብ ይሆናል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
በሙስና ወንጀል የተጠረጠረ የፍርድ ቤት ዳኛ በቁጥጥር ስር ውሎ ፍርድ ቤት ቀረበ
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 6/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) በሙስና የወንጀል ድርጊት በመፈጸም ተጠርጥሮ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤት ዳኛ ፍርድ ቤት ቀረበ።
ተጠርጣሪው የአዲስ አበባ ፍርድ ቤት ዳኛ የሆነው ተስፋዬ ደረጄ በወንጀል የተከሰሰ ግለሰብን ነጻ አደርግሃለው በማለት በሙስና ገንዘብ ተቀብሏል ተብሎ ተጠርጥሯል።
ተጠርጣሪው አንድን ግለሰብ ከተመሰረተበት የወንጀል ክስ ነጻ አስወጣለው በማለት የግለሰቡን መዝገብ የሚመለከቱ ሁለት ዳኞች አብረውት እንደተማሩና እንደሚያውቃቸው እንዲሁም አንደኛውን ዳኛ ደግሞ የስራ ባልደረባዬ ያውቃቸዋል ብሎ በመግለጽ በማግባባት 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በመጠየቅና 400 ሺህ ብር ሙስና ተቀብሏል በሚል ተጠርጥሮ በቁጥጥር ስር ውሏል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር በማዋል፣ ከፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ዘርፍ ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር ተጠርጣሪውን ዛሬ ፍርድ ቤት አቅርቧል።
ሆኖም የጊዜ ቀጠሮ መዝገቡ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ባሉበት ተደራራቢ የመዝገቦች ምክንያት በይደር ለመመልከት ለነገ መቀጠሩን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 6/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) በሙስና የወንጀል ድርጊት በመፈጸም ተጠርጥሮ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤት ዳኛ ፍርድ ቤት ቀረበ።
ተጠርጣሪው የአዲስ አበባ ፍርድ ቤት ዳኛ የሆነው ተስፋዬ ደረጄ በወንጀል የተከሰሰ ግለሰብን ነጻ አደርግሃለው በማለት በሙስና ገንዘብ ተቀብሏል ተብሎ ተጠርጥሯል።
ተጠርጣሪው አንድን ግለሰብ ከተመሰረተበት የወንጀል ክስ ነጻ አስወጣለው በማለት የግለሰቡን መዝገብ የሚመለከቱ ሁለት ዳኞች አብረውት እንደተማሩና እንደሚያውቃቸው እንዲሁም አንደኛውን ዳኛ ደግሞ የስራ ባልደረባዬ ያውቃቸዋል ብሎ በመግለጽ በማግባባት 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በመጠየቅና 400 ሺህ ብር ሙስና ተቀብሏል በሚል ተጠርጥሮ በቁጥጥር ስር ውሏል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር በማዋል፣ ከፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ዘርፍ ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር ተጠርጣሪውን ዛሬ ፍርድ ቤት አቅርቧል።
ሆኖም የጊዜ ቀጠሮ መዝገቡ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ባሉበት ተደራራቢ የመዝገቦች ምክንያት በይደር ለመመልከት ለነገ መቀጠሩን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
የክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በአስቼኳይ ሙስና መከላከል ሥራ ከ2.7 ሚሊዮን ብር በላይ ማዳን መቻሉን ገለፀ
*
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 6/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአብክመ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የ2016 በጀት ዓመት የ6 ወራት የእቅድ አፈፃፀም ውይይት አካሄዷል።
በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6 ወራት በዋናነት በሥነምግባር ግንባታና ሙስና መከላከል፣ የሙስና መከላከል ጥናት እንዲሁም በሀብት ማሳወቅና ምዝገባ ዙሪያ የተሰሩ የእቅድ አፈፃፀም ተግባራት በሪፖርቱ ቀርበዋል።
በሪፖርቱ ለ45,238 የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የአቅም ግንባታ ስልጠና መሰጠቱ፣ ከሙስና መከላከል ጋር በተያያዘ በአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ፣ በክልሉ እንቨስትመንት እንቅስቃሴ ላይ በመሬት አሰጣጥ ዙሪያ እና በአዳጋ መከላከልና ዝግጁነት ለተፈናቃይ ወገኖች በሚመጡ እርዳታዎች ላይ 3 የአሰራር ስራዓት ጥናት የተሰራ መሆኑ እንዲሁም 527 የሀብት ማሳወቅና ምዝገባ፣ 1,190 የሀብት ምዝገባ እድሳት እና ለ24 ተገልጋዮች የሀብት ምዝገባ ማቋረጥ ስራ መከናዎኑ ተመላክቷል።
ለኮሚሽኑ ባለፋት ስድስት ወራት 106 ጥቆማዎች ከህዝብ የቀረቡ ሲሆን፥ ስድስቱ ለምርመራ ለፓሊስ መላካቸው፤ እንዲሁም ሀምሳ አምስቱ በአስተዳደራዊ፣ 45 ጥቆማዋች በአስቸኳይ የሙስና መከላከል ስራ መፈታታቸው ተነግሯል።
በዚህም በአስቸኳይ ሙስና መከላከል በተሰራ ስራ 1,851 ካሜ የከተማ ቦታ፣ 2,710,548 ብር፣ 450 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እና 12 ላፕቶፖች የህዝብና የመንግስትን ሀብት ከብክነትና ከዘረፋ ማዳን መቻሉም ተገልጿል።
ኮሚሽኑ 20ኛውን ዓለምአቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበርን ከክልል እስከ ወረዳ ባሉ ተቋማት አመራሩና ሰራተኛው በተገኘበት በየቢሮው በፓናል ውይይቶች፣ በጥያቄና መልስ ውድድሮች፣ በአደባባይ ቢልቦርዶችን በመስቀል፣ ባነሮችን በመለጠፍና ህትመቶችን በማሰራጨት በድምቀት የተከበረ መሆኑና በብዓሉም 334,769 ተሳታፊ መገኘቱን በሪፖርቱ መቅረብ ችሏል።
በውይይት መድረኩ በተገኙ ተሳታፊዎች ሀሳብና አስተያየቶች ተነስተው በኮሚሽኑ አመራሮች ማብራሪያ የተሰጠባቸው ሲሆን፥ በክልሉ የፀጥታ ችግር ምክንያት ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር ብዙ ያልተከናወኑ ተግባሮች መኖራቸውን አውስተው በቀጣይ ወራትም ያልተከናወኑ ተግባራትን በመለየት መሰራት እንዳለበት አቅጣጫ መሰጠቱን ከኮሚሽኑ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
*
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 6/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአብክመ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የ2016 በጀት ዓመት የ6 ወራት የእቅድ አፈፃፀም ውይይት አካሄዷል።
በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6 ወራት በዋናነት በሥነምግባር ግንባታና ሙስና መከላከል፣ የሙስና መከላከል ጥናት እንዲሁም በሀብት ማሳወቅና ምዝገባ ዙሪያ የተሰሩ የእቅድ አፈፃፀም ተግባራት በሪፖርቱ ቀርበዋል።
በሪፖርቱ ለ45,238 የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የአቅም ግንባታ ስልጠና መሰጠቱ፣ ከሙስና መከላከል ጋር በተያያዘ በአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ፣ በክልሉ እንቨስትመንት እንቅስቃሴ ላይ በመሬት አሰጣጥ ዙሪያ እና በአዳጋ መከላከልና ዝግጁነት ለተፈናቃይ ወገኖች በሚመጡ እርዳታዎች ላይ 3 የአሰራር ስራዓት ጥናት የተሰራ መሆኑ እንዲሁም 527 የሀብት ማሳወቅና ምዝገባ፣ 1,190 የሀብት ምዝገባ እድሳት እና ለ24 ተገልጋዮች የሀብት ምዝገባ ማቋረጥ ስራ መከናዎኑ ተመላክቷል።
ለኮሚሽኑ ባለፋት ስድስት ወራት 106 ጥቆማዎች ከህዝብ የቀረቡ ሲሆን፥ ስድስቱ ለምርመራ ለፓሊስ መላካቸው፤ እንዲሁም ሀምሳ አምስቱ በአስተዳደራዊ፣ 45 ጥቆማዋች በአስቸኳይ የሙስና መከላከል ስራ መፈታታቸው ተነግሯል።
በዚህም በአስቸኳይ ሙስና መከላከል በተሰራ ስራ 1,851 ካሜ የከተማ ቦታ፣ 2,710,548 ብር፣ 450 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እና 12 ላፕቶፖች የህዝብና የመንግስትን ሀብት ከብክነትና ከዘረፋ ማዳን መቻሉም ተገልጿል።
ኮሚሽኑ 20ኛውን ዓለምአቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበርን ከክልል እስከ ወረዳ ባሉ ተቋማት አመራሩና ሰራተኛው በተገኘበት በየቢሮው በፓናል ውይይቶች፣ በጥያቄና መልስ ውድድሮች፣ በአደባባይ ቢልቦርዶችን በመስቀል፣ ባነሮችን በመለጠፍና ህትመቶችን በማሰራጨት በድምቀት የተከበረ መሆኑና በብዓሉም 334,769 ተሳታፊ መገኘቱን በሪፖርቱ መቅረብ ችሏል።
በውይይት መድረኩ በተገኙ ተሳታፊዎች ሀሳብና አስተያየቶች ተነስተው በኮሚሽኑ አመራሮች ማብራሪያ የተሰጠባቸው ሲሆን፥ በክልሉ የፀጥታ ችግር ምክንያት ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር ብዙ ያልተከናወኑ ተግባሮች መኖራቸውን አውስተው በቀጣይ ወራትም ያልተከናወኑ ተግባራትን በመለየት መሰራት እንዳለበት አቅጣጫ መሰጠቱን ከኮሚሽኑ የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.