Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በህገ-ወጥ መንገድ ወደ ውጭ ሀገር ለመላክ ከግለሰቦች ገንዘብ የተቀበለችው ተከሳሽ
****************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጁ የነበሩ ሁለት ተጠርጣሪዎች መያዛቸው ተገለፀ
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 1/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) ሀሰተኛ ሰነድ በሚያዘጋጁ ግለሰቦች ላይ ባደረገው ክትትል ልዩ ልዩ ሀሰተኛ ሠነዶችንና ሰነዶቹን ለማዘጋጀት የሚገለገሉባቸውን ቁሳቁሶች ከሁለት ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ።
ፖሊስ በወረዳ 3 አብነት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሀሰተኛ ሰነድ በሚዘጋጅበት መኖሪያ ቤት ውስጥ በህግ አግባብ ባደረገው ብርበራ 13 ሀሰተኛ የመኪና ሊብሬ፣ 10 ሀሰተኛ የቤት ካርታ፣ 2 ሀሰተኛ የጋብቻ ሰርተፍኬት፣ 18 የእጅ በእጅ የሽያጭ ደረሰኞች እና 6 ሀሰተኛ የባንክ ቤት ደረሰኞች ማግኘቱን አስታውቋል፡፡
በተጨማሪም የተለያዩ የዲግሪ፣ የዲፕሎማ እና የስምንተኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ፣ የፌዴራል ፖሊስ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ሀሰተኛ የስራ ልምድ እንዲሁም የተለያዩ የመንግስት እና የግል ተቋማት ሀሰተኛ አርማዎች (ሎጎ) መገኘታቸውን የጌጃ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ሃላፊ ኮማንደር በልሁ ክፍሌ ገልፀዋል።
ሀሰተኛ ሰነድ በሀገር ላይ የሚስከትለውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳት በመረዳት ሀሰተኛ ሰነዶችን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን አበርክቶ ሊወጣ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ፖሊስ መልዕክቱን ማስተላለፉን ጠቅሶ ኢቢሲ ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 1/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) ሀሰተኛ ሰነድ በሚያዘጋጁ ግለሰቦች ላይ ባደረገው ክትትል ልዩ ልዩ ሀሰተኛ ሠነዶችንና ሰነዶቹን ለማዘጋጀት የሚገለገሉባቸውን ቁሳቁሶች ከሁለት ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ።
ፖሊስ በወረዳ 3 አብነት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሀሰተኛ ሰነድ በሚዘጋጅበት መኖሪያ ቤት ውስጥ በህግ አግባብ ባደረገው ብርበራ 13 ሀሰተኛ የመኪና ሊብሬ፣ 10 ሀሰተኛ የቤት ካርታ፣ 2 ሀሰተኛ የጋብቻ ሰርተፍኬት፣ 18 የእጅ በእጅ የሽያጭ ደረሰኞች እና 6 ሀሰተኛ የባንክ ቤት ደረሰኞች ማግኘቱን አስታውቋል፡፡
በተጨማሪም የተለያዩ የዲግሪ፣ የዲፕሎማ እና የስምንተኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ፣ የፌዴራል ፖሊስ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ሀሰተኛ የስራ ልምድ እንዲሁም የተለያዩ የመንግስት እና የግል ተቋማት ሀሰተኛ አርማዎች (ሎጎ) መገኘታቸውን የጌጃ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ሃላፊ ኮማንደር በልሁ ክፍሌ ገልፀዋል።
ሀሰተኛ ሰነድ በሀገር ላይ የሚስከትለውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳት በመረዳት ሀሰተኛ ሰነዶችን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን አበርክቶ ሊወጣ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ፖሊስ መልዕክቱን ማስተላለፉን ጠቅሶ ኢቢሲ ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ኤጀንሲው አገልግሎት በመስጠት ሂደት ላይ ያልተገባ ጥቅም የሚያገኙ አካላት ላይ ተጠያቂነትን ለማስፈን እየሰራ ነው
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 1/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አገልግሎት በመስጠት ሂደት ላይ ያልተገባ ጥቅም የሚያገኙ አካላት ላይ ተጠያቂነትን ለማስፈን እየሰራ መሆኑን ገለፀ።
የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በስድስት ወራት ውስጥ በህገወጥነትና ተጠያቂነት ላይ በተሰሩ ስራዎች ላይ መግለጫ ሰጥቷል።
የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ዓለማየሁ እንደለፁት፤ ኤጀንሲው ከሌብነት የፀዳ አገልግሎት ለመስጠት እየሰራ ነው።
በ6 ወራት ውስጥ በአገልግሎት አሰጣጥ እና በኦዲት ግኝት ላይ ክትትሎች ተደርገዋል። በዚህም የአገልግሎት ኦዲትን በተመለከተ በጠቅላላው 63 ሰዎች ተጠያቂ ሲሆኑ 12 በወንጀል እና 41 በዲሲፕሊን ተጠያቂ ናቸው። ቀሪ 10 የጽ/ቤት አመራሮች ስራን በአግባቡ ባለመምራት ተጠያቂ የሚሆኑ መሆናየውን ገልፀዋል።
እንዲሁም በአገልግሎት አሰጣጥን በተመለከተ 47 ባለሙያዎች ተጠያቂ የተደረጉ ሲሆን ከዚህም 34 በከባድ እና ቀላል ዲሲፕሊን እንዲሁም 9 ባለሙያዎች በወንጀል ተከሰዋል ብለዋል።
በተጨማሪም 36 ሃሰተኛ ሰነድ ይዘው የተገኙ ተገልጋዮች በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ የተደረገ መሆኑን አስታውቀው፤ 4ቱ በወረዳ ጽ/ቤት፣ 34ቱ በኤጀንሲው ዋና መስሪያ ቤት መሆናቸውን ገልፀዋል። ከዚህም ውስጥ 3ቱ ፍርድ መሰጠታቸውን ኢፕድ ዘግቧል፡፡
****************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 1/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አገልግሎት በመስጠት ሂደት ላይ ያልተገባ ጥቅም የሚያገኙ አካላት ላይ ተጠያቂነትን ለማስፈን እየሰራ መሆኑን ገለፀ።
የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በስድስት ወራት ውስጥ በህገወጥነትና ተጠያቂነት ላይ በተሰሩ ስራዎች ላይ መግለጫ ሰጥቷል።
የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ዓለማየሁ እንደለፁት፤ ኤጀንሲው ከሌብነት የፀዳ አገልግሎት ለመስጠት እየሰራ ነው።
በ6 ወራት ውስጥ በአገልግሎት አሰጣጥ እና በኦዲት ግኝት ላይ ክትትሎች ተደርገዋል። በዚህም የአገልግሎት ኦዲትን በተመለከተ በጠቅላላው 63 ሰዎች ተጠያቂ ሲሆኑ 12 በወንጀል እና 41 በዲሲፕሊን ተጠያቂ ናቸው። ቀሪ 10 የጽ/ቤት አመራሮች ስራን በአግባቡ ባለመምራት ተጠያቂ የሚሆኑ መሆናየውን ገልፀዋል።
እንዲሁም በአገልግሎት አሰጣጥን በተመለከተ 47 ባለሙያዎች ተጠያቂ የተደረጉ ሲሆን ከዚህም 34 በከባድ እና ቀላል ዲሲፕሊን እንዲሁም 9 ባለሙያዎች በወንጀል ተከሰዋል ብለዋል።
በተጨማሪም 36 ሃሰተኛ ሰነድ ይዘው የተገኙ ተገልጋዮች በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ የተደረገ መሆኑን አስታውቀው፤ 4ቱ በወረዳ ጽ/ቤት፣ 34ቱ በኤጀንሲው ዋና መስሪያ ቤት መሆናቸውን ገልፀዋል። ከዚህም ውስጥ 3ቱ ፍርድ መሰጠታቸውን ኢፕድ ዘግቧል፡፡
ለግብርና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች ሥነምግባራዊ አመራር ላይ ያተኮረ ስልጠና እየተሰጠ ነው
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 1/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) ለግብርና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች በሥነምግባራዊ አመራር ጽንሰ ሀሳብ እና መገለጫ ባህርያት እንዲሁም ውሳኔ አሰጣጥ ላይ ያተኮረ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
በፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የሥልጠና ዴስክ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች እየተሰጠ የሚገኘው ስልጠና በነገው ዕለትም እንደሚቀጥል ከግብርና ሚኒስቴር የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 1/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) ለግብርና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች በሥነምግባራዊ አመራር ጽንሰ ሀሳብ እና መገለጫ ባህርያት እንዲሁም ውሳኔ አሰጣጥ ላይ ያተኮረ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
በፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የሥልጠና ዴስክ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች እየተሰጠ የሚገኘው ስልጠና በነገው ዕለትም እንደሚቀጥል ከግብርና ሚኒስቴር የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በመልካም ሥነምግባር አርዓያ የሆነ፣ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን የሚጸየፍ ትውልድ በመፍጠር ረገድ የመምህራን ሚና የጎላ ነው!
***************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
***************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ መተግበሪያ፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡