መልካም ሥነ-ምግባር ለውጤታማ የገቢ አሰባሰብ አይነተኛ ሚና እንዳለው ተገለፀ
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 16/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) በገቢዎች ሚኒስቴር የተቋማዊ ስጋት ስራ አመራር እና የሥነ-ምግባር ዳይሬክቶሬት ከቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ለተውጣጡ አመራሮች እና ሰራተኞች በሥነ-ምግባር ላይ እና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል የሚያግዝ ስልጠና በቢሾፍቱ ከተማ እየተሰጠ ነው፡፡
ስልጠናው ባለፉት አምስት ወራት የተሰሩ ስራዎችን በመገምገምና የተሻለ አፈፃጸም ካስመዘገቡ ቅርንጫፎች ልምድ ለመለዋወጥ፣ ብሎም ብልሹ አሰራርን ለመከላከል የተጠኑ ጥናቶችን በጋራ በመወያየት ሊከሰቱ የሚችሉ ችግሮችን መፍታት ያለመ መሆኑን በሚኒስቴሩ የተቋማዊ ስጋት ሥራ አመራር እና የሥነ-ምግባር ዳይሬክተር አቶ ደጀኔ ደስታ ገልጸዋል፡፡
በስልጠናው ሰነድ አቅርበው ያወያዩት እና በተለያዩ የስራ ክፍሎች የሚታዩ ክፍተቶችን የአሰራር ስርዓት ጥናት በማድረግ መዝጋት ያስፈልጋል ያሉት በሚኒስቴሩ የመካከለኛ ግብር ከፋዮች ቁጥር አንድ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተቋማዊ ስጋት ሥራ አመራር ቡድን አስተባባሪ አቶ አማረ አለነ ሲሆኑ፥ ሰልጣኞች ጥፋት አጥፍቶ የተገኘ ሰራተኛን እንዴት መመርመር እንዳለባቸውና በጥፋቱ ልክ አስተማሪ የሆነ እርምጃ እንዲወሰድ ማድረግ እንዳለባቸው ተጨማሪ ግንዛቤ እንዲያገኙ የሚያስችል ስልጠና መሆኑን መግለፃቸውን ከገቢዎች ሚኒስቴር የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያመልክታል፡፡
ሰልጣኞች በበኩላቸው ሰራተኞች ሥነ-ምግባር በተላበሰ መልኩ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉና ከብልሹ አሰራር ራሳቸውን እንዲቆጥቡ ይህን መሰል ግንዛቤን የሚያጎለብት ስልጠና መሰጠቱ ተገቢ መሆኑን ጠቅሰው፥ ሚኒስቴሩ ለብልሹ አሰራር ምክንያት የሚሆኑ የአሰራር ክፍተቶችን ቀድሞ እየለየ በጥናት የተደገፈ ስራ ሊሰራ እንደሚገባም አሳስብዋል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 16/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) በገቢዎች ሚኒስቴር የተቋማዊ ስጋት ስራ አመራር እና የሥነ-ምግባር ዳይሬክቶሬት ከቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ለተውጣጡ አመራሮች እና ሰራተኞች በሥነ-ምግባር ላይ እና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል የሚያግዝ ስልጠና በቢሾፍቱ ከተማ እየተሰጠ ነው፡፡
ስልጠናው ባለፉት አምስት ወራት የተሰሩ ስራዎችን በመገምገምና የተሻለ አፈፃጸም ካስመዘገቡ ቅርንጫፎች ልምድ ለመለዋወጥ፣ ብሎም ብልሹ አሰራርን ለመከላከል የተጠኑ ጥናቶችን በጋራ በመወያየት ሊከሰቱ የሚችሉ ችግሮችን መፍታት ያለመ መሆኑን በሚኒስቴሩ የተቋማዊ ስጋት ሥራ አመራር እና የሥነ-ምግባር ዳይሬክተር አቶ ደጀኔ ደስታ ገልጸዋል፡፡
በስልጠናው ሰነድ አቅርበው ያወያዩት እና በተለያዩ የስራ ክፍሎች የሚታዩ ክፍተቶችን የአሰራር ስርዓት ጥናት በማድረግ መዝጋት ያስፈልጋል ያሉት በሚኒስቴሩ የመካከለኛ ግብር ከፋዮች ቁጥር አንድ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተቋማዊ ስጋት ሥራ አመራር ቡድን አስተባባሪ አቶ አማረ አለነ ሲሆኑ፥ ሰልጣኞች ጥፋት አጥፍቶ የተገኘ ሰራተኛን እንዴት መመርመር እንዳለባቸውና በጥፋቱ ልክ አስተማሪ የሆነ እርምጃ እንዲወሰድ ማድረግ እንዳለባቸው ተጨማሪ ግንዛቤ እንዲያገኙ የሚያስችል ስልጠና መሆኑን መግለፃቸውን ከገቢዎች ሚኒስቴር የፌስቡክ ገፅ የተገኘው መረጃ ያመልክታል፡፡
ሰልጣኞች በበኩላቸው ሰራተኞች ሥነ-ምግባር በተላበሰ መልኩ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉና ከብልሹ አሰራር ራሳቸውን እንዲቆጥቡ ይህን መሰል ግንዛቤን የሚያጎለብት ስልጠና መሰጠቱ ተገቢ መሆኑን ጠቅሰው፥ ሚኒስቴሩ ለብልሹ አሰራር ምክንያት የሚሆኑ የአሰራር ክፍተቶችን ቀድሞ እየለየ በጥናት የተደገፈ ስራ ሊሰራ እንደሚገባም አሳስብዋል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ኮሚሽኑ በማሕበር ለተደራጁ አካላት የሚደረገው የመሬት አሰጣጥ ግልፅና ተጠያቂነት ባለው አኳኋን መፈፀም እንዳለበት አስታወቀ
******************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 17/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የቤሻንጉል ጉምዝ ክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በማሕበር ለተደራጁ አካላት የሚደረገው የመሬት አሰጣጥ ግልፅና ተጠያቂነት ባለው አኳኋን መፈፀም እንዳለበት አስታወቀ፡፡
የክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽር አቶ መንግስቱ ላሎ በዘርፉ የሚስተዋሉ የአሰራር ክፍተቶችን ለመዝጋትም ግልፅና ተጠያቂነት ያለው አሰራር መዘርጋት፣ ደንብና መመሪያዎችን አክብሮና ጠብቆ መስራት ሁነኛ መፍትሄ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በዘርፉ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን ለመዝጋትም ኮሚሽኑ ረዘም ያለ ጊዜ በመውስድ በአሶሳ ከተማ አስተተዳር መሬት ልማት ማኔጅመንት የከተማ ቦታ አሰጣጥ ላይ ባደረገው የአሰራር ስርዓት ጥናት ለሙስና እና ብልሹ አሰራር በር የሚከፍቱ 10 ግኝቶችን የጠቆመ ሲሆን፣ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ ምክረ ሐሳቦችንም አመላክቷል፡፡
ጥናቱን ያቀረቡት በኮሚሽኑ የአሰራር ጥናት ኬዝ ቲም አስተባባሪ አቶ ፍቃዱ ሰብስቤ በዋናነት የመረጃ አያያዝና ልውውጥ ክፍተቶች አገልግሎቶች እንዲጓተቱና ዘርፉ ለሙስና እና ብልሹ አሰራር ተጋላጭ እንዲሆን መደረጉንአስረድተዋል፡፡
ችግሮችን ለመፍታትም አሰራሮችን በማዘመንና ከሰው ንክኪ በጸዳ መልኩ በቴክኖሎጅ መፈፀም፣ ስራውን በባለቤትነትና በተጠያቂነት መስራት የሚያስችሉ እንደ መሰረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ አሰራሮችን መዘርጋትና ለውጤታማነት መጠቀም እንደሚገባ ተጠቁሟል፡፡ በጥናቱ የተለዩ ምክረ ሃሳቦችንም መተግበር የሚያስችል የጋራ መግባባት ላይ መደረሱ ተገልጿል፡፡
በጥናት ግኝቱ ውይይት የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አብዱልከሪም አብዱራሂም ጨምሮ የከተማ አስተዳድሩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት መገኘታቸውን ኮሚሽኑ በፌስቡክ ገፁ መረጃውን አጋርቷል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 17/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የቤሻንጉል ጉምዝ ክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በማሕበር ለተደራጁ አካላት የሚደረገው የመሬት አሰጣጥ ግልፅና ተጠያቂነት ባለው አኳኋን መፈፀም እንዳለበት አስታወቀ፡፡
የክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽር አቶ መንግስቱ ላሎ በዘርፉ የሚስተዋሉ የአሰራር ክፍተቶችን ለመዝጋትም ግልፅና ተጠያቂነት ያለው አሰራር መዘርጋት፣ ደንብና መመሪያዎችን አክብሮና ጠብቆ መስራት ሁነኛ መፍትሄ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በዘርፉ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን ለመዝጋትም ኮሚሽኑ ረዘም ያለ ጊዜ በመውስድ በአሶሳ ከተማ አስተተዳር መሬት ልማት ማኔጅመንት የከተማ ቦታ አሰጣጥ ላይ ባደረገው የአሰራር ስርዓት ጥናት ለሙስና እና ብልሹ አሰራር በር የሚከፍቱ 10 ግኝቶችን የጠቆመ ሲሆን፣ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ ምክረ ሐሳቦችንም አመላክቷል፡፡
ጥናቱን ያቀረቡት በኮሚሽኑ የአሰራር ጥናት ኬዝ ቲም አስተባባሪ አቶ ፍቃዱ ሰብስቤ በዋናነት የመረጃ አያያዝና ልውውጥ ክፍተቶች አገልግሎቶች እንዲጓተቱና ዘርፉ ለሙስና እና ብልሹ አሰራር ተጋላጭ እንዲሆን መደረጉንአስረድተዋል፡፡
ችግሮችን ለመፍታትም አሰራሮችን በማዘመንና ከሰው ንክኪ በጸዳ መልኩ በቴክኖሎጅ መፈፀም፣ ስራውን በባለቤትነትና በተጠያቂነት መስራት የሚያስችሉ እንደ መሰረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ አሰራሮችን መዘርጋትና ለውጤታማነት መጠቀም እንደሚገባ ተጠቁሟል፡፡ በጥናቱ የተለዩ ምክረ ሃሳቦችንም መተግበር የሚያስችል የጋራ መግባባት ላይ መደረሱ ተገልጿል፡፡
በጥናት ግኝቱ ውይይት የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አብዱልከሪም አብዱራሂም ጨምሮ የከተማ አስተዳድሩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት መገኘታቸውን ኮሚሽኑ በፌስቡክ ገፁ መረጃውን አጋርቷል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሙስና በሁሉም ዘርፎች የሚያስከትለውን ጉዳት በመረዳት በህብረት መታገል ይኖርብናል!
*************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
*************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሀሰተኛ የታክስ ደረሰኞችን በማዘጋጀትና መገልገል እንዲሁም ያለፍቃድ መነገድ ወንጀል የፈፀመው ግለሰብ በ14 ዓመት ፅኑ እስራት እና በ150 ሺህ ብር እንዲቀጣ ውሳኔ ተላለፈበት
************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
የክልሉን ሁለንተናዊ ዕድገት ሊያደናቅፉ የሚችሉ ሙስና እና ብልሹ አሰራሮችን በንቃት መከላከል ጊዜው የሚጠይቀው ተግባር ነው - የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 18/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የክልሉን ሁለንተናዊ ዕድገት ሊያደናቅፉ የሚችሉ ሙስና እና ብልሹ አሰራሮችን በንቃት መከላከል ጊዜው የሚጠይቀው ተግባር ነው ሲል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ኮሚሽኑ በክልሉ ለሚገኙ የዞን፣ የከተማና የወረዳ የሥነ-ምግባር መከታተያ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በወላይታ ሶዶ ከተማ እየሰጠ ይገኛል፡፡
የፀረ-ሙስና ትግሉ ከተጀመረ ዘመናትን ያስቆጠረ ቢሆንም በሀገሪቱ ዕድገትና ብልፅግና ላይ እስከአሁን እያሳደረ ያለው ተፅእኖ ከፍተኛ መሆኑ ይነገራል፡፡
ይህን ተከትሎ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራውን ጨምሮ በሙሰኞች ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ጠንካራ ሊሆን እንደሚገባም ይነገራል፡፡
በክልሉ ሁለንተናዊ ዕድገትና ብልፅግና ላይ እንቅፋት ሊፈጥር የሚችለውን የሙስና እና ብልሹ አሰራርን ፈር ለማሲያዝ የታሰበለት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በሚጀመርበት ወቅት የክልሉ የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ሶፊኒያስ ደስታ ኮሚሽኑ በክልሉ በሁሉም ዘርፎች የሚስተዋሉ የሥነ-ምግባር እና ብልሹ አሰራሮችን ለመጋፈጥ በሚያስችል ቁመና ላይ እንዳለም አስታውቀዋል፡፡
በይበልጥ ከመሬት ወረራና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር ከዚህ ቀደም የነበረው ብልሹ አሰራር ክልሉን እየተፈታተነው ነው ያሉት ኮሚሽነሩ፥ ይህንን ተከትሎ ቀድሞ የመከላከልና ብልሹ አሰራሩ ተፈጥሮ ሲገኝ የማጣራትና የህግ እርምጃ የሚወሰድበትን ሂደት መጀመሩንም አስታውቀዋል፡፡
ኮሚሽኑ በአዲስ መልክ ከተዋቀረ በኋላ አስር የተለያዩ ጥቆማዎች የደረሱት ሲሆን፥ በእነዚህም ላይ የማጣራት ሥራ እየተሰራባቸው ስለመሆኑ የጠቆሙት ኮሚሽነር ሶፍኒያስ የማጣራት ሥራው ሲጠናቀቅም ጥፋተኞች ላይ የማያዳግም እርምጃም እንደሚወሰድባቸውም ተናግረዋል፡፡
የክልሉን ሁለንተናዊ ዕድገትና ብልፅግና ሊያደናቀፉ የሚችሉ ብልሹ አሰራሮችን በንቃት መከላከል ጊዜው የሚጠይቀው ተግባር ነውም ብለዋል፡፡
በስልጠናው ላይ ተሳታፊዎች በበኩላቸው አዲስ የተሻሻለው የኮሚሽኑ ማቋቋሚያ አዋጅ ከዚህ ቀደም የነበረውን የሙስና እና ብልሹ አሰራር ትግልን የበለጠ የሚያጠናክርና ለዘርፉ ባለሙያዎች አቅም እንደሚሆናቸውም ተናግረዋል፡፡
በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተሰጠ ያለው ሥልጠና ብልሹ አሰራሮችንና በይበልጥ ከግዥ ጋር ተያያዥነት ያሉ ሌብነቶች ከመከሰታቸው አስቀድሞ ለማክሰም የሚረዳ አቅም እንደሚፈጥርላቸው የተናገሩት ሠልጣኞቹ ክልሉም ሆነ አከባቢያቸው ከሚሰሩ የልማት ተግባራት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን መንገድ እንደሚያግዙም ተናግረዋል፡፡
ለሙስና እና ብልሹ አሰራር ተጋላጭነት ሥጋት ባለባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በወላይታ ሶዶ ከተማ የሚሰጠው ሥልጠና የዞን፣ የከተማና የወረዳ የሥነ-ምግባር መከታተያ ባለሙያዎች ተሳታፊ ሲሆኑ ስልጠናውም ለሁለት ቀናት እንደሚቆይ የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ዘግቧል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 18/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የክልሉን ሁለንተናዊ ዕድገት ሊያደናቅፉ የሚችሉ ሙስና እና ብልሹ አሰራሮችን በንቃት መከላከል ጊዜው የሚጠይቀው ተግባር ነው ሲል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ኮሚሽኑ በክልሉ ለሚገኙ የዞን፣ የከተማና የወረዳ የሥነ-ምግባር መከታተያ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በወላይታ ሶዶ ከተማ እየሰጠ ይገኛል፡፡
የፀረ-ሙስና ትግሉ ከተጀመረ ዘመናትን ያስቆጠረ ቢሆንም በሀገሪቱ ዕድገትና ብልፅግና ላይ እስከአሁን እያሳደረ ያለው ተፅእኖ ከፍተኛ መሆኑ ይነገራል፡፡
ይህን ተከትሎ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራውን ጨምሮ በሙሰኞች ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ጠንካራ ሊሆን እንደሚገባም ይነገራል፡፡
በክልሉ ሁለንተናዊ ዕድገትና ብልፅግና ላይ እንቅፋት ሊፈጥር የሚችለውን የሙስና እና ብልሹ አሰራርን ፈር ለማሲያዝ የታሰበለት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በሚጀመርበት ወቅት የክልሉ የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ሶፊኒያስ ደስታ ኮሚሽኑ በክልሉ በሁሉም ዘርፎች የሚስተዋሉ የሥነ-ምግባር እና ብልሹ አሰራሮችን ለመጋፈጥ በሚያስችል ቁመና ላይ እንዳለም አስታውቀዋል፡፡
በይበልጥ ከመሬት ወረራና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር ከዚህ ቀደም የነበረው ብልሹ አሰራር ክልሉን እየተፈታተነው ነው ያሉት ኮሚሽነሩ፥ ይህንን ተከትሎ ቀድሞ የመከላከልና ብልሹ አሰራሩ ተፈጥሮ ሲገኝ የማጣራትና የህግ እርምጃ የሚወሰድበትን ሂደት መጀመሩንም አስታውቀዋል፡፡
ኮሚሽኑ በአዲስ መልክ ከተዋቀረ በኋላ አስር የተለያዩ ጥቆማዎች የደረሱት ሲሆን፥ በእነዚህም ላይ የማጣራት ሥራ እየተሰራባቸው ስለመሆኑ የጠቆሙት ኮሚሽነር ሶፍኒያስ የማጣራት ሥራው ሲጠናቀቅም ጥፋተኞች ላይ የማያዳግም እርምጃም እንደሚወሰድባቸውም ተናግረዋል፡፡
የክልሉን ሁለንተናዊ ዕድገትና ብልፅግና ሊያደናቀፉ የሚችሉ ብልሹ አሰራሮችን በንቃት መከላከል ጊዜው የሚጠይቀው ተግባር ነውም ብለዋል፡፡
በስልጠናው ላይ ተሳታፊዎች በበኩላቸው አዲስ የተሻሻለው የኮሚሽኑ ማቋቋሚያ አዋጅ ከዚህ ቀደም የነበረውን የሙስና እና ብልሹ አሰራር ትግልን የበለጠ የሚያጠናክርና ለዘርፉ ባለሙያዎች አቅም እንደሚሆናቸውም ተናግረዋል፡፡
በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተሰጠ ያለው ሥልጠና ብልሹ አሰራሮችንና በይበልጥ ከግዥ ጋር ተያያዥነት ያሉ ሌብነቶች ከመከሰታቸው አስቀድሞ ለማክሰም የሚረዳ አቅም እንደሚፈጥርላቸው የተናገሩት ሠልጣኞቹ ክልሉም ሆነ አከባቢያቸው ከሚሰሩ የልማት ተግባራት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን መንገድ እንደሚያግዙም ተናግረዋል፡፡
ለሙስና እና ብልሹ አሰራር ተጋላጭነት ሥጋት ባለባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በወላይታ ሶዶ ከተማ የሚሰጠው ሥልጠና የዞን፣ የከተማና የወረዳ የሥነ-ምግባር መከታተያ ባለሙያዎች ተሳታፊ ሲሆኑ ስልጠናውም ለሁለት ቀናት እንደሚቆይ የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ዘግቧል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ለመልካም ሥነምግባር ግንባታ ትኩረት በመስጠት የተሟላ ስብዕና ያለው ትውልድ እንገንባ!
******
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
በህገ-ወጥ ነጋዴዎች ላይ የሚስተዋለውን ብልሹ አሰራር በማጋለጥ የበኩላችን ድርሻ እንወጣ!
*****
በህገ-ወጥ ነጋዴዎች ላይ የሚስተዋለውን ብልሹ አሰራር ለህብረተሰቡ ግንዛቤ ለመፍጠር በአማራ ክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የተዘጋጀ አስተማሪ ማስታወቂያ ነው።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
*****
በህገ-ወጥ ነጋዴዎች ላይ የሚስተዋለውን ብልሹ አሰራር ለህብረተሰቡ ግንዛቤ ለመፍጠር በአማራ ክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የተዘጋጀ አስተማሪ ማስታወቂያ ነው።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ዜጎች በመስጠትና ግለሰቦችን ወደ ውጭ በመላክ ወንጀል የተከሰሱ 36 ተከሳሾች ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ ታዘዘ
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 19/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ሀገር ዜጎች በመስጠትና ሰነድ አልባ ግለሰቦችን ወደ ውጭ በመላክ የሙስና ወንጀል የተከሰሱ 36 ተከሳሾች በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ትዕዛዝ ተሰጠ።
ትዕዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1 ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ነው።
የቀድሞ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታምሩ ግንበቶ ከዚህ በፊት በነበረ የስራ ድርሻቸው ምክንያት ጥቃት ሊፈጸምባቸው እንደሚችል መስጋታቸውን በመግለጽ በማረሚያ ቤት በልዩ ሁኔታ ከለላ እንዲደረግላቸው አቤቱታ ማቅረባቸውን ተከትሎ ትዕዛዝ እስኪሰጥበት ድረስ በፌደራል ፖሊስ ጊዜያዊ ማቆያ እንዲቆዩ ችሎቱ አዟል።
ሌሎች ተከሳሾችን በሚመለከት ግን ማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ነው የታዘዘው።
የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዘርፍ ዐቃቤ ሕግ ባሳለፍነው ረቡዕ የተሳትፎ ደረጃ ጠቅሶ በ60 ግለሰቦች ላይ በየደረጃው 15 የሙስና ወንጀል ክስ መመስረቱ ይታወሳል።
ክሱ ከቀረበባቸው ተከሳሾች መካከል ቀደም ሲል በነበረ ቀጠሮ በዐቃቤ ሕግ በኩል 54ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሰ ፈራኦል የተባለ ተከሳሽ ክሱ እንዲቋረጥለት በቀረበ ጥያቄ መሰረት መቋረጡ ይታወቃል።
ሌሎች ሁለት ተከሳሾች ደግሞ ማለትም የኢሚግሬሽን ዜግነት አገልግሎት የኬላዎች ዘርፍ ቡድን መሪ የነበረው 5ኛ ተከሳሽ አይክፋው ጓሳዬ ገረመው እና አለሚቱ የኔ አየሁ የተባለች 49ኛ ተከሳሽን በሚመመከት የቀረበባቸው የክስ ድንጋጌ ዋስትና የማያስከለክል መሆኑን ተከትሎ በ10 እና በ20 ሺህ ብር ዋስ ከእስር ተፈተዋል።
በዛሬው ቀጠሮ በዋስ የተፈቱ ሁለት ግለሰቦች እና የቀድሞ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የምዝገባና ቁጥጥር ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታምሩ ግንበቶ አዋልሶ፣ የውጪ ዜጎች ቁጥጥርና ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጅላሉ በድሩ፣ በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ቡድን አስተባባሪ ከድር ሰዒድ ስሩር፣ የኬላዎች ማስተባበሪያ ዳይሬክተር ቴዎድሮስ ቦጋለ ጨምሮ አጠቃላይ 39 ተከሳሾች ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸውን ተከታትለዋል።
ቀሪ 20 ተከሳሾች ግን ችሎት አልቀረቡም።
ችሎቱ ባለፈው ቀጠሮ ክሱን በንባብ ካሰማ በኋላ ከ5ኛ፣ ከ13ኛ እና ከ37ኛ ተራ ቁጥር ከተጠቀሱ ተከሳሾች ውጪ ያሉ የሌሎች ተከሳሾች በጠበቆቻቸው በኩል ክሱ ግልጽ እንዳልሆነ ገልጸው ክርክሩ ከመቀጠሉ በፊት የክስ ግልጽነት ላይ ጥያቄ አለን በማለት አቤቱታ አቅርበው ነበር።
ፍርድ ቤቱም በቀረበው ጥያቄ ላይ ዐቃቤ ሕግ ለዛሬ መልስ እንዲያቀርብ በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ባቀረበው የጽሁፍ መልስ የጠበቆቹ ጥያቄ ከክስ መቃወሚያ ጋር ተጠቃሎ መቅረብ እንዳለበት ጠቅሷል።
ለብቻው የግልጽነት ጥያቄ ላይ ፍርድ ቤቱ ብይን ሊሰጥበት አይገባም የሚል መልስና በጉዳዩ ላይ ፍርድ ቤቱ ብይን ወይም ትዕዛዝ ሊሰጥ ይገባል የሚል ከሆነ ደግሞ ክሱ መሰረታዊ ካልሆኑ የአሃዝ እና የስያሜ ስህተት ውጪ ግልጽ በመሆኑ ክሱ በቀረበበት አግባብ ሊቀጥል ይገባል በማለት ዐቃቤ ሕግ አስተያየት ሰጥቷል።
ፍርድ ቤቱም ጉዳዩን መርምሮ ብይን ለመስጠት ለታህሳስ 23 ቀን 2016 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
እነዚህ በሙስና ወንጀል ክስ የተመሰረተባቸው ተከሳሾች ላይ ዐቃቤ ሕግ ከተለያዩ ሀገራት ዜጎች ጋር በጥቅም በመመሳጠር፣ ከህግ ውጪ በጉቦ በዶላር እየተቀበሉ ለውጭ ዜጎች በመስጠት፣ ከህግ አሰራር ውጪ ቪዛ በመስጠት፣ ሰነድ አልባ ዜጎችኝ በጥቅም በህገወጥ መንገድ ከሀገር በማስወጣት፣ መንግስት ላይ ጉዳት ማድረስ የሚሉ ነጥቦች በየተሳትፎ ደረጃ ተጠቅሶ በክስ ዝርዝሩ መካተቱን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 19/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ሀገር ዜጎች በመስጠትና ሰነድ አልባ ግለሰቦችን ወደ ውጭ በመላክ የሙስና ወንጀል የተከሰሱ 36 ተከሳሾች በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ትዕዛዝ ተሰጠ።
ትዕዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1 ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ነው።
የቀድሞ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታምሩ ግንበቶ ከዚህ በፊት በነበረ የስራ ድርሻቸው ምክንያት ጥቃት ሊፈጸምባቸው እንደሚችል መስጋታቸውን በመግለጽ በማረሚያ ቤት በልዩ ሁኔታ ከለላ እንዲደረግላቸው አቤቱታ ማቅረባቸውን ተከትሎ ትዕዛዝ እስኪሰጥበት ድረስ በፌደራል ፖሊስ ጊዜያዊ ማቆያ እንዲቆዩ ችሎቱ አዟል።
ሌሎች ተከሳሾችን በሚመለከት ግን ማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ነው የታዘዘው።
የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዘርፍ ዐቃቤ ሕግ ባሳለፍነው ረቡዕ የተሳትፎ ደረጃ ጠቅሶ በ60 ግለሰቦች ላይ በየደረጃው 15 የሙስና ወንጀል ክስ መመስረቱ ይታወሳል።
ክሱ ከቀረበባቸው ተከሳሾች መካከል ቀደም ሲል በነበረ ቀጠሮ በዐቃቤ ሕግ በኩል 54ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሰ ፈራኦል የተባለ ተከሳሽ ክሱ እንዲቋረጥለት በቀረበ ጥያቄ መሰረት መቋረጡ ይታወቃል።
ሌሎች ሁለት ተከሳሾች ደግሞ ማለትም የኢሚግሬሽን ዜግነት አገልግሎት የኬላዎች ዘርፍ ቡድን መሪ የነበረው 5ኛ ተከሳሽ አይክፋው ጓሳዬ ገረመው እና አለሚቱ የኔ አየሁ የተባለች 49ኛ ተከሳሽን በሚመመከት የቀረበባቸው የክስ ድንጋጌ ዋስትና የማያስከለክል መሆኑን ተከትሎ በ10 እና በ20 ሺህ ብር ዋስ ከእስር ተፈተዋል።
በዛሬው ቀጠሮ በዋስ የተፈቱ ሁለት ግለሰቦች እና የቀድሞ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የምዝገባና ቁጥጥር ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታምሩ ግንበቶ አዋልሶ፣ የውጪ ዜጎች ቁጥጥርና ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጅላሉ በድሩ፣ በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ቡድን አስተባባሪ ከድር ሰዒድ ስሩር፣ የኬላዎች ማስተባበሪያ ዳይሬክተር ቴዎድሮስ ቦጋለ ጨምሮ አጠቃላይ 39 ተከሳሾች ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸውን ተከታትለዋል።
ቀሪ 20 ተከሳሾች ግን ችሎት አልቀረቡም።
ችሎቱ ባለፈው ቀጠሮ ክሱን በንባብ ካሰማ በኋላ ከ5ኛ፣ ከ13ኛ እና ከ37ኛ ተራ ቁጥር ከተጠቀሱ ተከሳሾች ውጪ ያሉ የሌሎች ተከሳሾች በጠበቆቻቸው በኩል ክሱ ግልጽ እንዳልሆነ ገልጸው ክርክሩ ከመቀጠሉ በፊት የክስ ግልጽነት ላይ ጥያቄ አለን በማለት አቤቱታ አቅርበው ነበር።
ፍርድ ቤቱም በቀረበው ጥያቄ ላይ ዐቃቤ ሕግ ለዛሬ መልስ እንዲያቀርብ በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ባቀረበው የጽሁፍ መልስ የጠበቆቹ ጥያቄ ከክስ መቃወሚያ ጋር ተጠቃሎ መቅረብ እንዳለበት ጠቅሷል።
ለብቻው የግልጽነት ጥያቄ ላይ ፍርድ ቤቱ ብይን ሊሰጥበት አይገባም የሚል መልስና በጉዳዩ ላይ ፍርድ ቤቱ ብይን ወይም ትዕዛዝ ሊሰጥ ይገባል የሚል ከሆነ ደግሞ ክሱ መሰረታዊ ካልሆኑ የአሃዝ እና የስያሜ ስህተት ውጪ ግልጽ በመሆኑ ክሱ በቀረበበት አግባብ ሊቀጥል ይገባል በማለት ዐቃቤ ሕግ አስተያየት ሰጥቷል።
ፍርድ ቤቱም ጉዳዩን መርምሮ ብይን ለመስጠት ለታህሳስ 23 ቀን 2016 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
እነዚህ በሙስና ወንጀል ክስ የተመሰረተባቸው ተከሳሾች ላይ ዐቃቤ ሕግ ከተለያዩ ሀገራት ዜጎች ጋር በጥቅም በመመሳጠር፣ ከህግ ውጪ በጉቦ በዶላር እየተቀበሉ ለውጭ ዜጎች በመስጠት፣ ከህግ አሰራር ውጪ ቪዛ በመስጠት፣ ሰነድ አልባ ዜጎችኝ በጥቅም በህገወጥ መንገድ ከሀገር በማስወጣት፣ መንግስት ላይ ጉዳት ማድረስ የሚሉ ነጥቦች በየተሳትፎ ደረጃ ተጠቅሶ በክስ ዝርዝሩ መካተቱን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
አብረን ነበርን አብረን ነን፤ አብረን እንኖራለን!
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ድህረ ገጻችን፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ድህረ ገጻችን፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡