የፋይናንስ አስተዳደር ስርዓትን በማጠናከር ብልሹ አሰራሮችን በማስወገድ ያሉንን ውስን ሀብት በቁጠባ መጠቀም ይገባል - አቶ ፋጂዮ ሳፒ
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 12/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ላይ ያተኮረ ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ እየሰጠ ነው።
በስልጠናው መድረክ የተገኙት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሠረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ የፋይናንስ አሰራር ስርዓት ጠንካራና ከብልሹ አሰራር የጸዳ ሊሆን ይገባል ብለዋል።
የፋይናንስ አስተዳደር ስርዓትን በማጠናከር ብልሹ አሰራሮችን በማስወገድ ያሉንን ውስን ሀብት በቁጠባ በመጠቀም የህዝቡን የመሠረተ ልማት ጥያቄዎች በተገቢው መመለስ ይገባልም ብለዋል።
የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ በበኩላቸው ከክልሉ ምስረታ ወዲህ የመንግስት ፋይናንስ አሰራር ስርዓት ለማሻሻል መጠነ ሰፊ ስራዎች ተሰርተዋል ብለዋል።
ውስን የሆነውን ሀብት በቁጠባ የመጠቀም ባህልን በማዳበር ብክነትንና ብልሹ አሰራሮችን ማረም እንደሚገባም ወ/ሮ ወሰነች ተናግረዋል ።
በዚህም ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለውን አሰራር ለማስፈን የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተቀርጸው ስራ ላይ እየዋሉ እንደሆነም መግለፃቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 12/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ላይ ያተኮረ ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ እየሰጠ ነው።
በስልጠናው መድረክ የተገኙት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሠረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ የፋይናንስ አሰራር ስርዓት ጠንካራና ከብልሹ አሰራር የጸዳ ሊሆን ይገባል ብለዋል።
የፋይናንስ አስተዳደር ስርዓትን በማጠናከር ብልሹ አሰራሮችን በማስወገድ ያሉንን ውስን ሀብት በቁጠባ በመጠቀም የህዝቡን የመሠረተ ልማት ጥያቄዎች በተገቢው መመለስ ይገባልም ብለዋል።
የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ በበኩላቸው ከክልሉ ምስረታ ወዲህ የመንግስት ፋይናንስ አሰራር ስርዓት ለማሻሻል መጠነ ሰፊ ስራዎች ተሰርተዋል ብለዋል።
ውስን የሆነውን ሀብት በቁጠባ የመጠቀም ባህልን በማዳበር ብክነትንና ብልሹ አሰራሮችን ማረም እንደሚገባም ወ/ሮ ወሰነች ተናግረዋል ።
በዚህም ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለውን አሰራር ለማስፈን የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተቀርጸው ስራ ላይ እየዋሉ እንደሆነም መግለፃቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ሙስና እና ሌብነትን ለማስወገድ የፍትህ አካላት በቅንጅት መስራት ይጠበቅባቸዋል
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 12/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የህግ የበላይነትን የሚፈታተኑት ሙስና እና ሌብነትን ለማስወገድ የፍትህ አካላት በቅንጅት መስራት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል።
የፌዴራልና የክልሎች የፍትህ አካላት በአገር አቀፍ የፍትህና የዳኝነት ሪፎርም ላይ የሚመክር የጋራ መድረክ በአዳማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ተስፋዬ ዳባ በዚሁ ወቅት እንደገለፁት ህዝቡ በፍትህ ስርዓትና በዘርፉ ተቋማት ላይ ጠንካራ አመኔታ እንዲኖረው ትብብርና ቅንጅታዊ አሰራር መጠናከር አለበት።
በተለይም የህግ የበላይነትን የሚፈታተኑት እንደ ሙስና፣ ሌብነትና ብልሹ አሰራር እንዲሁም የዜጎች የመልካም አስተዳደር ችግር ለማስወገድ የፍትህ አካላት ሚና የማይተካ መሆኑን ተናግረዋል።
በፍትህ ዘርፉ ያሉ ሙያተኞችን በሥነምግባር፣ በዕውቀትና ክህሎት ብቁ ከማድረግ አንፃር እየተከናወኑ ባሉ ስራዎች አመርቂ ውጤት እየተገኘባቸው አይደለም ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ይህም ከዘርፉ ተግዳሮቶች መካከል ናቸው ብለዋል።
የፍትህ ዘርፉ አሁንም ከዘልማድ አሰራር ያልተላቀቀ መሆኑን ገልጸው፤ በዘርፉ የሚስተዋለውን ችግር ለመፍታትም የኢትዮጵያ የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድና ፎኖተ ካርታ ተዘጋጅቶ ወደ ተግባር መገባቱን መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 12/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የህግ የበላይነትን የሚፈታተኑት ሙስና እና ሌብነትን ለማስወገድ የፍትህ አካላት በቅንጅት መስራት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል።
የፌዴራልና የክልሎች የፍትህ አካላት በአገር አቀፍ የፍትህና የዳኝነት ሪፎርም ላይ የሚመክር የጋራ መድረክ በአዳማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ተስፋዬ ዳባ በዚሁ ወቅት እንደገለፁት ህዝቡ በፍትህ ስርዓትና በዘርፉ ተቋማት ላይ ጠንካራ አመኔታ እንዲኖረው ትብብርና ቅንጅታዊ አሰራር መጠናከር አለበት።
በተለይም የህግ የበላይነትን የሚፈታተኑት እንደ ሙስና፣ ሌብነትና ብልሹ አሰራር እንዲሁም የዜጎች የመልካም አስተዳደር ችግር ለማስወገድ የፍትህ አካላት ሚና የማይተካ መሆኑን ተናግረዋል።
በፍትህ ዘርፉ ያሉ ሙያተኞችን በሥነምግባር፣ በዕውቀትና ክህሎት ብቁ ከማድረግ አንፃር እየተከናወኑ ባሉ ስራዎች አመርቂ ውጤት እየተገኘባቸው አይደለም ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ይህም ከዘርፉ ተግዳሮቶች መካከል ናቸው ብለዋል።
የፍትህ ዘርፉ አሁንም ከዘልማድ አሰራር ያልተላቀቀ መሆኑን ገልጸው፤ በዘርፉ የሚስተዋለውን ችግር ለመፍታትም የኢትዮጵያ የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድና ፎኖተ ካርታ ተዘጋጅቶ ወደ ተግባር መገባቱን መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
በሙስና የሚመጣ ሀብት ከህሊና ያጣላል፣ ከህዝብ ይነጥላል!
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ልጆች በመልካም ሥነምግባር ታንፀው እንዲያድጉ እንደግፋቸው!
******
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል የአመራሩ ሚና ከፍተኛ ነው!
******
የአዲስ አበባ ከተማ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ጋር በመተባበር "በሙስና ትግል የአመራሩ ሚና" በሚል ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ የተዘጋጀ የፓናል ውይይት እንደሚከተለው ቀርቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
የአዲስ አበባ ከተማ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ጋር በመተባበር "በሙስና ትግል የአመራሩ ሚና" በሚል ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ የተዘጋጀ የፓናል ውይይት እንደሚከተለው ቀርቧል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ከሙስና የፀዳ ፍትህ የእኩልነት ቁልፍ መሳሪያ ነው!
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዛሬ የምንዘራው የሥነምግባር ዘር ለልጆች የወደፊት ህይወት ትልቅ አስተዋፅኦ አለው!
******
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በህገ-ወጥ ደላሎች እና የተቋማት የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም ሠራተኞች ላይ ያለውን የሙስና እና ብልሹ አሰራር ግንኙነት በማጋለጥ የበኩላችን ድርሻ እንወጣ!
************
በህገ-ወጥ ደላሎች እና የተቋማት የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም ሠራተኞች ላይ ያለውን የሙስና እና ብልሹ አሰራር ግንኙነት ለህብረተሰቡ ግንዛቤ ለመፍጠር በአማራ ክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የተዘጋጀ አስተማሪ ማስታወቂያ ነው።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
************
በህገ-ወጥ ደላሎች እና የተቋማት የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም ሠራተኞች ላይ ያለውን የሙስና እና ብልሹ አሰራር ግንኙነት ለህብረተሰቡ ግንዛቤ ለመፍጠር በአማራ ክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የተዘጋጀ አስተማሪ ማስታወቂያ ነው።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ በመጠቀም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅጥር ፈጽመዋል የተባሉ በእስራት ተቀጡ
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 16/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) ሀሰተኛ የሆነ የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ በመጠቀም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አምቦ ዲስትሪክት የስራ ቅጥር ፈጽመዋል የተባሉ ግለሰቦች በእስራት እንዲቀጡ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ።
ተከሳሾቹ ወንጀሉን መፈጸማቸውን አምነው ለችሎቱ ቃላቸውን መስጠታቸውን ተከትሎ ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ ማስረጃ መስማት ሳያስፈልገው በተከሳሾቹ ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ አስተላልፏል።
የኦሮሚያ ክልል ፍትህ ቢሮ የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ የሙስና አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀጽ 23 ስር የተመላከተውን ድንጋጌን ተከሳሾቹ ተላልፈዋል በማለት ሀሰተኛ መንግስታዊ ወይም ህዝባዊ ሰነዶችን አዘጋጅቶ መጠቀም የሙስና ወንጀል ክስ አቅርቦባቸው ነበር።
ክሱ የቀረበባቸው ተከሳሾች በአጠቃላይ 12 ሲሆኑ፤ ከነዚህ መካከል ባጂጌ ከበደ፣ ግርማዬ ደገፉና በሬዳ ነበራ ይገኙበታል።
የቀረበው ክስ ላይ እንደሚያመላክተው ተከሳሾቹ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አምቦ ዲስትሪክት በወጣ የስራ ማስታወቂያ የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ በማቅረብ የስራ ቅጥር ውል ስምምነት መፈጸማቸው በክሱ ተጠቅሷል።
ከተከሳሾቹ መካከል 10ሩ የቅጥር ውል ከፈጸሙ በኋላ ለ10 ወራት በየደረጃው በተለያዩ መጠን ወርኃዊ ደመወዝ መውሰዳቸውን ዐቃቤ ሕግ በክሱ አመላክቷል።
ቀሪዎቹ ማለትም ሁለት ተከሳሾች ደግሞ የስራ ቅጥር ውል ስምምነት ከፈጸሙ በኋላ የማስረጃ ማጣራት ስራ ሲጀመር መሰወራቸው ዐቃቤ ሕግ በክሱ አመልክቷል።
በዚህም መልኩ ዐቃቤ ሕግ ሀሰተኛ መንግስታዊ ወይም ህዝባዊ ሰነዶችን አዘጋጅቶ መጠቀም የሙስና ወንጀል ክስ አቅርቦባቸዋል።
የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት በተከሳሾቹ ላይ የቀረበው ክስ ዝርዝር ለተከሳሾቹ እንዲደርስ በማድረግ የክስ ዝርዝሩ በችሎት በንባብ አሰምቶ ነበር።
ዐቃቤ ሕግ ከክሱ ጋር ለወንጀሉ መፈጸም ያስረዱልኛል ያላቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን አያይዞ አቅርቧል።
የዋስትና መብታቸው ታግዶ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ብይን የተሰጠባቸው ተከሳሾቹ በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን ተከታትለዋል።
በዐቃቤ ሕግ የቀረበባቸው የክስ ዝርዝር እንዲሻሻልላቸው ተከሳሾች የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ ቢያቀርቡም፤ ዐቃቤ ሕግ ክሱ ግልጽ መሆኑን ጠቅሶ ሊሻሻል አይገባም የሚል መልስ በጽሁፍ አቅርቧል።
ፍርድ ቤቱም ግራ ቀኙን መርምሮ የክስ መቃወሚያ ጥያቄው ክሱ እንዲሻሻል የሚያስችል የህግ መሰረት የለውም በማለት ውድቅ አድርጓታል።
ከዚህም በኋላ ተከሳሾቹን የዕምነት ክህደት ቃላቸውን እንዲሰጡ ተደርጎ ተከሳሾቹ የወንጀል ተግባሩን መፈጸማቸውን አምነው ለችሎቱ ቃላቸውን ሰጥተዋል።
በዚህም ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ ምስክር መስማት ሳያስፈልገው በተከሳሾቹ ላይ በተከሰሱበት ድንጋጌ የጥፋተኝነት ፍርድ ማስተላለፉን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ተከሳሾቹ በክሱ ላይ የተጠቀሰውን የወንጀል ድርጊት በማመናቸው፣ የቀደመ የወንጀል ሪከርድ አለመኖሩንና የቤተሰብ አስተዳዳሪ መሆናቸውን በቅጣት ማቅለያ ታሳቢ በማድረግ ፍርድ ቤቱ እያንዳንዳቸውን በ1 አመት ከ 8 ወራት እስራት እንዲቀጡ ወስኗል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 16/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) ሀሰተኛ የሆነ የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ በመጠቀም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አምቦ ዲስትሪክት የስራ ቅጥር ፈጽመዋል የተባሉ ግለሰቦች በእስራት እንዲቀጡ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ።
ተከሳሾቹ ወንጀሉን መፈጸማቸውን አምነው ለችሎቱ ቃላቸውን መስጠታቸውን ተከትሎ ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ ማስረጃ መስማት ሳያስፈልገው በተከሳሾቹ ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ አስተላልፏል።
የኦሮሚያ ክልል ፍትህ ቢሮ የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ የሙስና አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀጽ 23 ስር የተመላከተውን ድንጋጌን ተከሳሾቹ ተላልፈዋል በማለት ሀሰተኛ መንግስታዊ ወይም ህዝባዊ ሰነዶችን አዘጋጅቶ መጠቀም የሙስና ወንጀል ክስ አቅርቦባቸው ነበር።
ክሱ የቀረበባቸው ተከሳሾች በአጠቃላይ 12 ሲሆኑ፤ ከነዚህ መካከል ባጂጌ ከበደ፣ ግርማዬ ደገፉና በሬዳ ነበራ ይገኙበታል።
የቀረበው ክስ ላይ እንደሚያመላክተው ተከሳሾቹ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አምቦ ዲስትሪክት በወጣ የስራ ማስታወቂያ የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ በማቅረብ የስራ ቅጥር ውል ስምምነት መፈጸማቸው በክሱ ተጠቅሷል።
ከተከሳሾቹ መካከል 10ሩ የቅጥር ውል ከፈጸሙ በኋላ ለ10 ወራት በየደረጃው በተለያዩ መጠን ወርኃዊ ደመወዝ መውሰዳቸውን ዐቃቤ ሕግ በክሱ አመላክቷል።
ቀሪዎቹ ማለትም ሁለት ተከሳሾች ደግሞ የስራ ቅጥር ውል ስምምነት ከፈጸሙ በኋላ የማስረጃ ማጣራት ስራ ሲጀመር መሰወራቸው ዐቃቤ ሕግ በክሱ አመልክቷል።
በዚህም መልኩ ዐቃቤ ሕግ ሀሰተኛ መንግስታዊ ወይም ህዝባዊ ሰነዶችን አዘጋጅቶ መጠቀም የሙስና ወንጀል ክስ አቅርቦባቸዋል።
የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት በተከሳሾቹ ላይ የቀረበው ክስ ዝርዝር ለተከሳሾቹ እንዲደርስ በማድረግ የክስ ዝርዝሩ በችሎት በንባብ አሰምቶ ነበር።
ዐቃቤ ሕግ ከክሱ ጋር ለወንጀሉ መፈጸም ያስረዱልኛል ያላቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን አያይዞ አቅርቧል።
የዋስትና መብታቸው ታግዶ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ብይን የተሰጠባቸው ተከሳሾቹ በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን ተከታትለዋል።
በዐቃቤ ሕግ የቀረበባቸው የክስ ዝርዝር እንዲሻሻልላቸው ተከሳሾች የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ ቢያቀርቡም፤ ዐቃቤ ሕግ ክሱ ግልጽ መሆኑን ጠቅሶ ሊሻሻል አይገባም የሚል መልስ በጽሁፍ አቅርቧል።
ፍርድ ቤቱም ግራ ቀኙን መርምሮ የክስ መቃወሚያ ጥያቄው ክሱ እንዲሻሻል የሚያስችል የህግ መሰረት የለውም በማለት ውድቅ አድርጓታል።
ከዚህም በኋላ ተከሳሾቹን የዕምነት ክህደት ቃላቸውን እንዲሰጡ ተደርጎ ተከሳሾቹ የወንጀል ተግባሩን መፈጸማቸውን አምነው ለችሎቱ ቃላቸውን ሰጥተዋል።
በዚህም ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ ምስክር መስማት ሳያስፈልገው በተከሳሾቹ ላይ በተከሰሱበት ድንጋጌ የጥፋተኝነት ፍርድ ማስተላለፉን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ተከሳሾቹ በክሱ ላይ የተጠቀሰውን የወንጀል ድርጊት በማመናቸው፣ የቀደመ የወንጀል ሪከርድ አለመኖሩንና የቤተሰብ አስተዳዳሪ መሆናቸውን በቅጣት ማቅለያ ታሳቢ በማድረግ ፍርድ ቤቱ እያንዳንዳቸውን በ1 አመት ከ 8 ወራት እስራት እንዲቀጡ ወስኗል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ኮሚሽኑ ከ65 ሚሊዮን ብር በላይ የህዝብ እና የመንግስትን ሀብት ከብክነት ማዳን መቻሉን አስታወቀ
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 16/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከ65 ሚሊዮን ብር በላይ የህዝብ እና የመንግስትን ሀብት ከብክነት ማዳን መቻሉን አስታወቀ።
የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ መንግስቱ ላሎ እንደገለፁት ኮሚሽኑ ነጻና ገለልተኛ ሆኖ በአዋጅ የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡ እየተወጣ መሆኑን ጠቁመው፥ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በጥናትና ምርምር የተለዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በማዘጋጀት ለ165 ሺህ ተሳታፊዎች ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል ብለዋል፡፡
በዘርፉ የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማነታቸውን ከማረጋገጥ ረገድም 17 ያህል ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር ስራዎችን በማካሄድ 190 ያህል ምክረ ሀሳቦችን ለየተቋማት መስጠት መቻሉን ነው ኮሚሽነሩ ያብራሩት፡፡
በክልሉ የ33 ሺህ 856 አመራሮች የሀብት ምዝገባ ስራ መሰራቱን ገልፀው፥ የመጀመሪያ 25 አስመዝጋቢ አመራሮች ላይ በተካሄደው የሀብት ማጣራት ስራም 7 መኖሪያ ቤቶችን፣ 4 የድርጅት ቤቶችን እንዲሁም በባንክ አካውንት ወደ 682 ሺህ 775 ብር ማሳገድ መቻሉን ነው ያስታወቁት፡፡
ኮሚሽነር መንግስቱ አክለውም በሶስት ተከታታይ ዓመታት 919 ጥቆማዎችን እና አቤቱታዎችን በመቀበል 65 ሚሊዮን 519 ሺህ 490 ብር የህዝብ እና የመንግስት ሀብት ከብክነት ከማዳን ባሻገር 99 ሺህ ካሬ የከተማ ቦታን ማሳገድ ተችሏል ብለዋል፡፡
ተቋማት ወጥና ግልጽ የሆነ አሰራሮች ከመዘርጋት ረገድ ውስንነት መኖሩ፣ የህዝቡ ግንዛቤ እና ተሳትፎ በሚፈለግ ደረጃ አለመሆኑ፣ የፍርድ አሰጣጥ ሂደቱ ላይ ጠንከር ያለ ውሳኔ አለመሰጠቱ ለዘርፉ ስራ ውጤታማነት ማነቆ መሆናቸውን ኮሚሽነሩ መናገራቸውን ቤንሻጉል ጉምዝ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
ኮሚሽኑ ሙስና እና ብልሹ አሰራሮችን ከወትሮው በበለጠ ሁኔታ ለመዋጋት የሚያስችል ቅንጅታዊ አሰራሮችን ከተቋማት ጋር ፈጥረው እየሰራ መሆኑን ገልፀው፥ ይህንኑን ለመዋጋት በሚደረገው ጥረት ሁሉም ዜጋ የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ሲሉም አሳስበዋል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
******
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 16/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከ65 ሚሊዮን ብር በላይ የህዝብ እና የመንግስትን ሀብት ከብክነት ማዳን መቻሉን አስታወቀ።
የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ መንግስቱ ላሎ እንደገለፁት ኮሚሽኑ ነጻና ገለልተኛ ሆኖ በአዋጅ የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡ እየተወጣ መሆኑን ጠቁመው፥ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በጥናትና ምርምር የተለዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በማዘጋጀት ለ165 ሺህ ተሳታፊዎች ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል ብለዋል፡፡
በዘርፉ የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማነታቸውን ከማረጋገጥ ረገድም 17 ያህል ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር ስራዎችን በማካሄድ 190 ያህል ምክረ ሀሳቦችን ለየተቋማት መስጠት መቻሉን ነው ኮሚሽነሩ ያብራሩት፡፡
በክልሉ የ33 ሺህ 856 አመራሮች የሀብት ምዝገባ ስራ መሰራቱን ገልፀው፥ የመጀመሪያ 25 አስመዝጋቢ አመራሮች ላይ በተካሄደው የሀብት ማጣራት ስራም 7 መኖሪያ ቤቶችን፣ 4 የድርጅት ቤቶችን እንዲሁም በባንክ አካውንት ወደ 682 ሺህ 775 ብር ማሳገድ መቻሉን ነው ያስታወቁት፡፡
ኮሚሽነር መንግስቱ አክለውም በሶስት ተከታታይ ዓመታት 919 ጥቆማዎችን እና አቤቱታዎችን በመቀበል 65 ሚሊዮን 519 ሺህ 490 ብር የህዝብ እና የመንግስት ሀብት ከብክነት ከማዳን ባሻገር 99 ሺህ ካሬ የከተማ ቦታን ማሳገድ ተችሏል ብለዋል፡፡
ተቋማት ወጥና ግልጽ የሆነ አሰራሮች ከመዘርጋት ረገድ ውስንነት መኖሩ፣ የህዝቡ ግንዛቤ እና ተሳትፎ በሚፈለግ ደረጃ አለመሆኑ፣ የፍርድ አሰጣጥ ሂደቱ ላይ ጠንከር ያለ ውሳኔ አለመሰጠቱ ለዘርፉ ስራ ውጤታማነት ማነቆ መሆናቸውን ኮሚሽነሩ መናገራቸውን ቤንሻጉል ጉምዝ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
ኮሚሽኑ ሙስና እና ብልሹ አሰራሮችን ከወትሮው በበለጠ ሁኔታ ለመዋጋት የሚያስችል ቅንጅታዊ አሰራሮችን ከተቋማት ጋር ፈጥረው እየሰራ መሆኑን ገልፀው፥ ይህንኑን ለመዋጋት በሚደረገው ጥረት ሁሉም ዜጋ የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ሲሉም አሳስበዋል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
1 ሚሊየን ብር ጉቦ ሲቀበል ተገኝቷል የተባለው የጉሙሩክ አስተላላፊ ተከሰሰ
**
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 16/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) 1 ሚሊየን ብር ጉቦ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ ተይዟል በተባለው የጉምሩክ ትራንዚስተር (አስተላላፊ) ላይ የሙስና ወንጀል ክሥ ተመሰረተ።
ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ሲሆን፥ ተከሳሹ የጉምሩክ ትራንዚስተር (አስተላላፊ) ግዑሽ አዳነ አበራ እንደሚባልም ተመላክቷል፡፡
የፍትኅ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬቶሬት ዐቃቢ-ሕግ ተከሳሹን የሙስና ወንጀል አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 27 ሥር የተደነገገውን ድንጋጌ ተላልፏል በማለት በተከሳሹ ላይ የሙስና ወንጀል ክስ አቅርቦበታል።
በዚህም ባቀረበበት የሙስና ወንጀል ክስ ዝርዝር ላይ እንደተመላከተው ተከሳሹ በሚሰራው የጉምሩክ አስተላላፊነት ስራ መሰረት ከቀረጥ ነጻ ለኢንቨስትመንት የገባን “ቶዮታ ሀይሉክስ” ተሽከርካሪ ÷ ነብዩ ቡሽራ ጅማ ከተባለ የግል ተበዳይና 1ኛ የዓቃቢ ሕግ ምስክር ከሆነው ግለሰብ ጋር በመሆን የጉምሩክ ሥነ-ሥርዓት ለመፈፀም በመስማማት የግል ተበዳይን የሰባት ዓመት የመኪናውን ቀረጥ እና ታክስ 1ሚሊየን 511 ሺህ 356 ከ66 ሣንቲም እንዲከፍሉና ተሸከርካሪውን በአካል እንዲያቀርቡ መናገሩን ዐቃቤ ሕግ በክሱ ዝርዝር ላይ አስፍሯል።
ከዚህም በኃላ የግል ተበዳይ በኅዳር 24 ቀን 2016 ዓ/ም ልዩ ቦታው ሳሪስ አቦ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ከሚገኘው የጉምሩክ ኮሚሽን መሥሪያ ቤት ሲቀርቡ ተከሳሹ ተሽከርካሪው ለጥያቄ እንደሚፈለግ እና መሿለኪያ ኃይሌ ይርጋ ሕንጻ ላይ በሚገኘው የጉምሩክ ዋና መሥሪያ ቤት መጠየቅ እንዳለባቸው መግለጹም ተጠቅሶ በክሱ ዝርዝር ተካቷል።
በዚህ መልኩ ተሽከርካሪው እንዲለቀቅ ከጉምሩክ ኮሚሽን ኃላፊዎች ጋር እንደሚያደራድራቸው ለግል ተበዳይ በመንገር እና መኪናውን ለመልቀቅ የግል ተበዳይ 1 ሚሊየን ብር እንዲከፍሉ ኃላፊዎች መግለፃቸውን በማሳወቅ በኅዳር 30 ቀን 2016 ዓ/ም በግምት ከቀኑ 7 ሠዓት ከ30 አካባቢ ቦሌ መድሃኒያለም አከባቢ ልዩ ቦታው ኦኬዥን ካፌ ውስጥ ከግል ተበዳይ ጋር በመገናኘት 1 ሚሊየን ብር በአቢሲኒያ ባንክ የተጻፈ ቼክ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ የተያዘ በመሆኑ በክሱ ተጠቅሶ ዐቃቢህግ የማቀባበል የሙስና ወንጀልክስ አቅርቦበታል።
ዐቃቤ ሕግ ከክስ ዝርዝሩ ጋር የሰውና የሠነድ ማስረጃ አያይዞ ማቅረቡን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ተከሳሹ ችሎት ቀርቦ ክሱ እንዲደርሰው ከተደረገ በኋላ የክስ ዝርዝሩ በችሎት በንባብ ተሰምቷል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
**
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታህሳስ 16/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) 1 ሚሊየን ብር ጉቦ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ ተይዟል በተባለው የጉምሩክ ትራንዚስተር (አስተላላፊ) ላይ የሙስና ወንጀል ክሥ ተመሰረተ።
ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ሲሆን፥ ተከሳሹ የጉምሩክ ትራንዚስተር (አስተላላፊ) ግዑሽ አዳነ አበራ እንደሚባልም ተመላክቷል፡፡
የፍትኅ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬቶሬት ዐቃቢ-ሕግ ተከሳሹን የሙስና ወንጀል አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 27 ሥር የተደነገገውን ድንጋጌ ተላልፏል በማለት በተከሳሹ ላይ የሙስና ወንጀል ክስ አቅርቦበታል።
በዚህም ባቀረበበት የሙስና ወንጀል ክስ ዝርዝር ላይ እንደተመላከተው ተከሳሹ በሚሰራው የጉምሩክ አስተላላፊነት ስራ መሰረት ከቀረጥ ነጻ ለኢንቨስትመንት የገባን “ቶዮታ ሀይሉክስ” ተሽከርካሪ ÷ ነብዩ ቡሽራ ጅማ ከተባለ የግል ተበዳይና 1ኛ የዓቃቢ ሕግ ምስክር ከሆነው ግለሰብ ጋር በመሆን የጉምሩክ ሥነ-ሥርዓት ለመፈፀም በመስማማት የግል ተበዳይን የሰባት ዓመት የመኪናውን ቀረጥ እና ታክስ 1ሚሊየን 511 ሺህ 356 ከ66 ሣንቲም እንዲከፍሉና ተሸከርካሪውን በአካል እንዲያቀርቡ መናገሩን ዐቃቤ ሕግ በክሱ ዝርዝር ላይ አስፍሯል።
ከዚህም በኃላ የግል ተበዳይ በኅዳር 24 ቀን 2016 ዓ/ም ልዩ ቦታው ሳሪስ አቦ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ከሚገኘው የጉምሩክ ኮሚሽን መሥሪያ ቤት ሲቀርቡ ተከሳሹ ተሽከርካሪው ለጥያቄ እንደሚፈለግ እና መሿለኪያ ኃይሌ ይርጋ ሕንጻ ላይ በሚገኘው የጉምሩክ ዋና መሥሪያ ቤት መጠየቅ እንዳለባቸው መግለጹም ተጠቅሶ በክሱ ዝርዝር ተካቷል።
በዚህ መልኩ ተሽከርካሪው እንዲለቀቅ ከጉምሩክ ኮሚሽን ኃላፊዎች ጋር እንደሚያደራድራቸው ለግል ተበዳይ በመንገር እና መኪናውን ለመልቀቅ የግል ተበዳይ 1 ሚሊየን ብር እንዲከፍሉ ኃላፊዎች መግለፃቸውን በማሳወቅ በኅዳር 30 ቀን 2016 ዓ/ም በግምት ከቀኑ 7 ሠዓት ከ30 አካባቢ ቦሌ መድሃኒያለም አከባቢ ልዩ ቦታው ኦኬዥን ካፌ ውስጥ ከግል ተበዳይ ጋር በመገናኘት 1 ሚሊየን ብር በአቢሲኒያ ባንክ የተጻፈ ቼክ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ የተያዘ በመሆኑ በክሱ ተጠቅሶ ዐቃቢህግ የማቀባበል የሙስና ወንጀልክስ አቅርቦበታል።
ዐቃቤ ሕግ ከክስ ዝርዝሩ ጋር የሰውና የሠነድ ማስረጃ አያይዞ ማቅረቡን ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ተከሳሹ ችሎት ቀርቦ ክሱ እንዲደርሰው ከተደረገ በኋላ የክስ ዝርዝሩ በችሎት በንባብ ተሰምቷል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የጥቆማ ሶፍትዌር፡- https://epfs.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/feaccOfficial/
ቴሌግራም፦ https://t.me/feacc
የጥቆማ ኢሜል፡- CorruptionReportEthiopia@feacc.gov.et
ዩትዩብ፡- https://youtube.com/@federalethicsanti-corrupti149
ትዊተር፦ https://twitter.com/EthiopiaFeacc በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.