ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ፒኤችዲ) በሥነምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ዙሪያ ከአዘርባጃን አምባሳደር ሩስላን ናስቦቭ ጋር ተወያዩ
***************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 16/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ፒኤችዲ) በሥነምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ዙሪያ ከአዘርባጃን አምባሳደር ሩስላን ናስቦቭ ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡
በውይይቱ የአዘርባጃን የመልካም ሥነምግባር እና የሙስና መከላከል ባህል ግንባታ ዙሪያ የተገኙ ውጤቶች እንደመልካም ተሞክሮ የሚወሰዱ መሆኑ ተመላክቷል።
በቀጣይም በአገራችን የተጀመረውን የሥነምግባር ግንባታ፣ የሙስና ቅድመ-መከላከል እና የሙስና ወንጀል ሕግ የማስከበር ሥራዎችን ለማሻሻል የሚያስችል የልምድ ልውውጥ የሚደረግ መሆኑ ተገልጿል።
ይህን ትብብር ለማጠናከር በቀጣይ በኢትዮጵያ እና አዛርባጃን የፀረ-ሙስና ተቋማት መካከል የትብብር ስምምነት ለመፈራረም ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
***************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 16/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ፒኤችዲ) በሥነምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ዙሪያ ከአዘርባጃን አምባሳደር ሩስላን ናስቦቭ ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡
በውይይቱ የአዘርባጃን የመልካም ሥነምግባር እና የሙስና መከላከል ባህል ግንባታ ዙሪያ የተገኙ ውጤቶች እንደመልካም ተሞክሮ የሚወሰዱ መሆኑ ተመላክቷል።
በቀጣይም በአገራችን የተጀመረውን የሥነምግባር ግንባታ፣ የሙስና ቅድመ-መከላከል እና የሙስና ወንጀል ሕግ የማስከበር ሥራዎችን ለማሻሻል የሚያስችል የልምድ ልውውጥ የሚደረግ መሆኑ ተገልጿል።
ይህን ትብብር ለማጠናከር በቀጣይ በኢትዮጵያ እና አዛርባጃን የፀረ-ሙስና ተቋማት መካከል የትብብር ስምምነት ለመፈራረም ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
የሙስና ወንጀል ህግ የማስከበር ሥራዎች ውጤታማ እንዲሆኑ በቴክኖሎጂ የተደገፈ አሰራርን ማዘመን አስፈላጊ ነው - ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
*******************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 16/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሙስና ወንጀል ሕግ የማስከበር ሥራዎች ውጤታማ እንዲሆኑ በቴክኖሎጂ የተደገፈ አሰራርን ማዘመን አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።
የሙስና ወንጀል ሕግ የማስከበር ሥራዎች የባለድርሻ ተቋማት የምክክር መድረክ ዛሬ ተካሂዷል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ በውይይታችን የባለድርሻ አካላቱ ቅንጅታዊ አሰራርና የስራ አፈጻጸም ምን እንደሚመስል ምክክር አድርገናል ብለዋል።
ተቋማቱ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ቅንጅታዊ አሰራርን በማዘመን፣ በፀረ-ሙስና ትግል ሀገራዊ የጋራ ተልዕኮን ማዕከል በማድረግ የሚያከናውኗቸውን ተግባራት አጠናክረው እንዲቀጥሉ አቅጣጫ መቀመጡንም አመላክተዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
*******************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 16/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሙስና ወንጀል ሕግ የማስከበር ሥራዎች ውጤታማ እንዲሆኑ በቴክኖሎጂ የተደገፈ አሰራርን ማዘመን አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።
የሙስና ወንጀል ሕግ የማስከበር ሥራዎች የባለድርሻ ተቋማት የምክክር መድረክ ዛሬ ተካሂዷል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ በውይይታችን የባለድርሻ አካላቱ ቅንጅታዊ አሰራርና የስራ አፈጻጸም ምን እንደሚመስል ምክክር አድርገናል ብለዋል።
ተቋማቱ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ቅንጅታዊ አሰራርን በማዘመን፣ በፀረ-ሙስና ትግል ሀገራዊ የጋራ ተልዕኮን ማዕከል በማድረግ የሚያከናውኗቸውን ተግባራት አጠናክረው እንዲቀጥሉ አቅጣጫ መቀመጡንም አመላክተዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
ቀበሌ ላይ መዋቅርን በማጠናከር አገልጋይነትን ለማሳደግ በቁርጠኝነት እንደሚሠራ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ
*********************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 17/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ኮሚሽን የመንግሥት አገልግሎት እና አሥተዳደር ሪፎርም ለመተግበር የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል።
በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርሙ ጠቀሜታ እና አካሄድን በመረዳት ሥራውን መጀመር አስፈላጊ ነው ብለዋል።
በተመረጡ ተቋማት መጀመር እንደሚያስፈልግም ጠቁመዋል። በሪፎርሙ የየደረጃው ሲቪል ሰርቪስ ተቋም አርዓያ በመኾን መጀመር እንዳለበትም ገልጸዋል።
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መኩሪያ ኃይሌ (ዶ/ር) በበኩላቸው የአገልግሎት አሰጣጥ እና የመልካም አሥተዳደር ችግር ሥር የሰደደ መኾኑን ጠቅሰው፣ የመንግሥት ሪፎርምም ፈተናዎች እንደሚያጋጥሙት ገልጸዋል።
በክልልም ኾነ በሀገር ደረጃ ሕዝብ የሚጠብቀውን አገልግሎት እና የመልካም አሥተዳደር ማስፈን ሥራ ላይ ፈተና እያጋጠመ ነው ያሉት ዶክተር መኩሪያ፥ ይህም በጥናት መረጋገጡን ገልጸዋል። መንግሥትም ችግሩን ተረድቶ ለመፍትሄው እየሠራ መኾኑን አመላክተዋል።
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ከተቋቋመ 117 ዓመታት እንደኾነው የጠቀሱት ዶክተር መኩሪያ፣ እስካሁን ትልልቅ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰዋል። ነገር ግን ዓለም ከደረሰበት ቴክኖሎጂ አለመድረሱን ጠቁመዋል።
መንግሥት ያለውን ዘርፈ ብዙ ችግር በማስተካከል አገልግሎት አሰጣጥ እና ሕገ ወጥ የሰው ኃይል ሥምሪትን ለማስተካከል እንደሚሠራም ገልጸዋል።
በፌዴራል፣ ክልል፣ ዞን፣ ከተማ ወይም ወረዳ ላይ ብንኾንም ለሕዝባችን የሚመጥን ሲቪል ሰርቪስ በመገንባት አገልግሎቱን እናሻሽላለን ሲሉ ተናግረዋል።
አማራ ክልል ወደ ኋላ እንዳይቀር በፌዴራል ደረጃ የሚካሄዱ የሪፎርም ሥራዎችን በመተግበር የለውጡ ተሳታፊ እና የውጤቱ ተጠቃሚ እንዲኾንም አደራ ብለዋል።
የክልሉ ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) የመንግሥትን የመፈጸም አቅም በተቋማዊ ልህቀት ለመገንባት በመዘጋጀት እና በመተግበር አሁናዊ የመንግሥት አሥተዳደር እና አገልግሎት ቁመና ላይ መግባባት ይገባል ብለዋል።
የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ አገልግሎት አሰጣጡ ገና ዜጎችን የሚያረካ ሥርዓት አለመገንባቱን ጠቅሰው፥ የአገልግሎት አሰጣጡም ጊዜው ያለፈበት መኾኑን ገልጸዋል። የቅሬታ ምንጭ የኾኑ የአገልግሎት ዘርፎችንም ለይቶ በቴክኖሎጂ በማገዝ ማሻሻል እንደሚገባ ተናግረዋል።
ሲቪል ሰርቪሱ ሌብነትን እና ብልሹ አሠራርን የማይሸከም አድርጎ የመምራትን እና የሠራተኛውን ሥነምግባር የማሻሻልን አስፈላጊነት ዶክተር አብዱ ሁሴን አንስተዋል።
የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ብቁ የሰው ኃይል እጥረት ካጋጠመው ችግሮች ውስጥ መኾኑን ጠቅሰዋል። በመኾኑም የተቋማት ብቃት የሚለካው በሰዎች፣ በአሠራር እና በአደረጃጀት እንዲሁም በሥነምግባር እና በቴክኖሎጂ አጠቃቀም በመኾኑ የሰው ሃብትን ለማልማት ርብርብ ይደረጋል ብለዋል።
ሲቪል ሰርቫንቱን ከልማት አኳያም የረጅም እና የአጭር ጊዜ ሥልጠና በመስጠት እና የሥነምግባር ግንባታ በማድረግ የአፈጻጸም ውጤታማነትን የሚያበረታቱ መስኮች ላይ ርብርብ እንደሚደረግ ገልጸዋል።
የመንግሥት አገልግሎት እና አሥተዳደር ነጻ እና ገለልተኛ ለማድረግም የብቁ ተቋማትን በመገንባት ነጻነት እና ገለልተኝነት እንደሚረጋገጥ ተናግረዋል።
የሙያ ምደባ፣ የሥራ ምዘና እና የክፍያ ሥርዓት አለመኖርን እና የተደራጀ የመረጃ ሥርዓት እጥረትን በመፍታት የመንግሥት አገልግሎት እና አሥተዳደርን ለማሻሻል የሲቪል ሰርቪሱ የሰው ሃብት ልማት ተቋሙን እንደሚደገፍ ገልጸዋል።
የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ባንቻምላክ ገብረ ማርያም በበኩላቸው ሲቪል ሰርቪሱ በሥነምግባሩ የተመሰገነ፣ ለዜጎች ቀልጣፋ እና ፍትሐዊ አገልግሎት ለመስጠት የሚተጋ እንዲኾን ተደርጎ መገንባት እንዳለበት መናገራቸውን አሚኮ ዘግቧል።
ለሁሉም ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነት እየሠራ መኾኑንም ተናግረዋል። አገልግሎቶቹ ዲጂታላይዝድ እንዲኾኑም የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል።
የመልካም አሥተዳደር ችግርን የሚፈታ የሪፎርም ሥራን በማሥተባበር እና የመንግሥት አሥተዳደር እና አገልግሎት አሰጣጥ ፖሊሲ የተሻለ ግንዛቤ እንዲያዝበት መሪዎች ሠራተኞቻቸውን በአርኣያነት መምራት እንደሚጠበቅባቸውም አሳስበዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
*********************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 17/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ኮሚሽን የመንግሥት አገልግሎት እና አሥተዳደር ሪፎርም ለመተግበር የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል።
በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርሙ ጠቀሜታ እና አካሄድን በመረዳት ሥራውን መጀመር አስፈላጊ ነው ብለዋል።
በተመረጡ ተቋማት መጀመር እንደሚያስፈልግም ጠቁመዋል። በሪፎርሙ የየደረጃው ሲቪል ሰርቪስ ተቋም አርዓያ በመኾን መጀመር እንዳለበትም ገልጸዋል።
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መኩሪያ ኃይሌ (ዶ/ር) በበኩላቸው የአገልግሎት አሰጣጥ እና የመልካም አሥተዳደር ችግር ሥር የሰደደ መኾኑን ጠቅሰው፣ የመንግሥት ሪፎርምም ፈተናዎች እንደሚያጋጥሙት ገልጸዋል።
በክልልም ኾነ በሀገር ደረጃ ሕዝብ የሚጠብቀውን አገልግሎት እና የመልካም አሥተዳደር ማስፈን ሥራ ላይ ፈተና እያጋጠመ ነው ያሉት ዶክተር መኩሪያ፥ ይህም በጥናት መረጋገጡን ገልጸዋል። መንግሥትም ችግሩን ተረድቶ ለመፍትሄው እየሠራ መኾኑን አመላክተዋል።
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ከተቋቋመ 117 ዓመታት እንደኾነው የጠቀሱት ዶክተር መኩሪያ፣ እስካሁን ትልልቅ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰዋል። ነገር ግን ዓለም ከደረሰበት ቴክኖሎጂ አለመድረሱን ጠቁመዋል።
መንግሥት ያለውን ዘርፈ ብዙ ችግር በማስተካከል አገልግሎት አሰጣጥ እና ሕገ ወጥ የሰው ኃይል ሥምሪትን ለማስተካከል እንደሚሠራም ገልጸዋል።
በፌዴራል፣ ክልል፣ ዞን፣ ከተማ ወይም ወረዳ ላይ ብንኾንም ለሕዝባችን የሚመጥን ሲቪል ሰርቪስ በመገንባት አገልግሎቱን እናሻሽላለን ሲሉ ተናግረዋል።
አማራ ክልል ወደ ኋላ እንዳይቀር በፌዴራል ደረጃ የሚካሄዱ የሪፎርም ሥራዎችን በመተግበር የለውጡ ተሳታፊ እና የውጤቱ ተጠቃሚ እንዲኾንም አደራ ብለዋል።
የክልሉ ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) የመንግሥትን የመፈጸም አቅም በተቋማዊ ልህቀት ለመገንባት በመዘጋጀት እና በመተግበር አሁናዊ የመንግሥት አሥተዳደር እና አገልግሎት ቁመና ላይ መግባባት ይገባል ብለዋል።
የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ አገልግሎት አሰጣጡ ገና ዜጎችን የሚያረካ ሥርዓት አለመገንባቱን ጠቅሰው፥ የአገልግሎት አሰጣጡም ጊዜው ያለፈበት መኾኑን ገልጸዋል። የቅሬታ ምንጭ የኾኑ የአገልግሎት ዘርፎችንም ለይቶ በቴክኖሎጂ በማገዝ ማሻሻል እንደሚገባ ተናግረዋል።
ሲቪል ሰርቪሱ ሌብነትን እና ብልሹ አሠራርን የማይሸከም አድርጎ የመምራትን እና የሠራተኛውን ሥነምግባር የማሻሻልን አስፈላጊነት ዶክተር አብዱ ሁሴን አንስተዋል።
የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ብቁ የሰው ኃይል እጥረት ካጋጠመው ችግሮች ውስጥ መኾኑን ጠቅሰዋል። በመኾኑም የተቋማት ብቃት የሚለካው በሰዎች፣ በአሠራር እና በአደረጃጀት እንዲሁም በሥነምግባር እና በቴክኖሎጂ አጠቃቀም በመኾኑ የሰው ሃብትን ለማልማት ርብርብ ይደረጋል ብለዋል።
ሲቪል ሰርቫንቱን ከልማት አኳያም የረጅም እና የአጭር ጊዜ ሥልጠና በመስጠት እና የሥነምግባር ግንባታ በማድረግ የአፈጻጸም ውጤታማነትን የሚያበረታቱ መስኮች ላይ ርብርብ እንደሚደረግ ገልጸዋል።
የመንግሥት አገልግሎት እና አሥተዳደር ነጻ እና ገለልተኛ ለማድረግም የብቁ ተቋማትን በመገንባት ነጻነት እና ገለልተኝነት እንደሚረጋገጥ ተናግረዋል።
የሙያ ምደባ፣ የሥራ ምዘና እና የክፍያ ሥርዓት አለመኖርን እና የተደራጀ የመረጃ ሥርዓት እጥረትን በመፍታት የመንግሥት አገልግሎት እና አሥተዳደርን ለማሻሻል የሲቪል ሰርቪሱ የሰው ሃብት ልማት ተቋሙን እንደሚደገፍ ገልጸዋል።
የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ባንቻምላክ ገብረ ማርያም በበኩላቸው ሲቪል ሰርቪሱ በሥነምግባሩ የተመሰገነ፣ ለዜጎች ቀልጣፋ እና ፍትሐዊ አገልግሎት ለመስጠት የሚተጋ እንዲኾን ተደርጎ መገንባት እንዳለበት መናገራቸውን አሚኮ ዘግቧል።
ለሁሉም ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነት እየሠራ መኾኑንም ተናግረዋል። አገልግሎቶቹ ዲጂታላይዝድ እንዲኾኑም የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል።
የመልካም አሥተዳደር ችግርን የሚፈታ የሪፎርም ሥራን በማሥተባበር እና የመንግሥት አሥተዳደር እና አገልግሎት አሰጣጥ ፖሊሲ የተሻለ ግንዛቤ እንዲያዝበት መሪዎች ሠራተኞቻቸውን በአርኣያነት መምራት እንደሚጠበቅባቸውም አሳስበዋል።
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
መልካም የሥራ ሥነምግባር ያላቸው አመራሮችና ሠራተኞች ህዝባቸውን ተጠቃሚ ተቋማቸውን ፍሬያማ ያደርጋሉ!
***************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
***************
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319