ለመጀመሪያ ዲግሪ እና PGDT ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ፡
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የመግቢያ መስፈርት መሰረት በርቀት (Distance) በመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም በ PGDT ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉና መማር የምትፈልጉ አመልካቾች እስከ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የምታመለክቱባቸውን የትምህርት መስኮች ዝርዝር ከታች መመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የማመልከቻ መስፈርት
በትምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈት መሰረት ለበለጠ መረጃ የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ይመልከቱ፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች/ማስረጃዎች
የትምህርት ማስረጃ ዋናውና ፎቶ ኮፒ፣
የብቃት ማረጋገጫ (COC) (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ኦፊሻል ትራንስክርፒት (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ኮስት ሸሪንግ የተከፈለበት ደረሰኝ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
የስራ ልምድ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ለማመልከቻ የተከፈለበት ኦርጅናልና አንድ ደረሰኝ እና የማይመለስ 2 ፎቶ ኮፒ ደረሰኝ (Application fee 300 ብር)
የማመልከቻ ቦታ፣
በባሕር ዳር፣ጎንደር፣ደሴ፣ደ/ብርሃነ፣ አዲስ አበባ ፣ ደብረ ማርቆስ ፣ ፍኖተ ሰላም እና ሞጣ -እነሴ ማዕከላት (የሁሉም አመልካቾች ምዝገባ በርቀት ትምህርት ማዕከላት ይሆናል፡፡)
ተጨማሪ ማሳሰቢያዎች፡-
1. ሪሚዲያል በመንግስት ተቋም ተምራችሁ ያጠናቀቃችሁ ተማሪዎች፡-
ኦፊሻል ትራንስክርፒት እና ኮስት ሸሪንግ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ይዛችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ
2. ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚቀርብ የሪሚዲያል ውጤት ተቀባይነት የለውም
3. የቀድሞው ትምህርት ፖሊሲ 12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃ ተቀባይነት የለውም
4. በዲፕሎማ ፣ በሪሚዲያልና ዲግሪ የሚመዘገቡ አመልካቾች በምዝገባ ወቅት ኦፊሻል ትራንስክርፕች በፖስታ ሳጥን ቁጥር 79 ማስላክ አለባቸው፣
5. በሀገር አቀፍ ደረጃ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈተና ላልተዘጋጀላቸው የትምህርት ዘርፎች ተቋሙ የሚያዘጋጀውን የመግቢያ ፈተና መውሰድ አለባቸው፡፡ የፈተናው ቀን እና የቅበላ ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ቀን በውስጥ ማስታወቂያ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ወይም የፌስቡክ ገጽ ወደ ፊት ይገለፃል
6. በቂ የተማሪ ቁጥር የማያመለክትባቸው የትምህርት መስኮች አይከፈቱም
7. ከዚህ በፊት ለመማር ተመዝግበው ባቋረጡት የትምህርት መስክ በተመሳሳይ የቅበላ አይነት መመዝገብ አይቻልም
8. ለPGDT አመልካቾች በመምህርነት ሙያ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
Https://t.me/infoedueth
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የመግቢያ መስፈርት መሰረት በርቀት (Distance) በመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም በ PGDT ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉና መማር የምትፈልጉ አመልካቾች እስከ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የምታመለክቱባቸውን የትምህርት መስኮች ዝርዝር ከታች መመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የማመልከቻ መስፈርት
በትምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈት መሰረት ለበለጠ መረጃ የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ይመልከቱ፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች/ማስረጃዎች
የትምህርት ማስረጃ ዋናውና ፎቶ ኮፒ፣
የብቃት ማረጋገጫ (COC) (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ኦፊሻል ትራንስክርፒት (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ኮስት ሸሪንግ የተከፈለበት ደረሰኝ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
የስራ ልምድ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ለማመልከቻ የተከፈለበት ኦርጅናልና አንድ ደረሰኝ እና የማይመለስ 2 ፎቶ ኮፒ ደረሰኝ (Application fee 300 ብር)
የማመልከቻ ቦታ፣
በባሕር ዳር፣ጎንደር፣ደሴ፣ደ/ብርሃነ፣ አዲስ አበባ ፣ ደብረ ማርቆስ ፣ ፍኖተ ሰላም እና ሞጣ -እነሴ ማዕከላት (የሁሉም አመልካቾች ምዝገባ በርቀት ትምህርት ማዕከላት ይሆናል፡፡)
ተጨማሪ ማሳሰቢያዎች፡-
1. ሪሚዲያል በመንግስት ተቋም ተምራችሁ ያጠናቀቃችሁ ተማሪዎች፡-
ኦፊሻል ትራንስክርፒት እና ኮስት ሸሪንግ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ይዛችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ
2. ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚቀርብ የሪሚዲያል ውጤት ተቀባይነት የለውም
3. የቀድሞው ትምህርት ፖሊሲ 12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃ ተቀባይነት የለውም
4. በዲፕሎማ ፣ በሪሚዲያልና ዲግሪ የሚመዘገቡ አመልካቾች በምዝገባ ወቅት ኦፊሻል ትራንስክርፕች በፖስታ ሳጥን ቁጥር 79 ማስላክ አለባቸው፣
5. በሀገር አቀፍ ደረጃ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈተና ላልተዘጋጀላቸው የትምህርት ዘርፎች ተቋሙ የሚያዘጋጀውን የመግቢያ ፈተና መውሰድ አለባቸው፡፡ የፈተናው ቀን እና የቅበላ ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ቀን በውስጥ ማስታወቂያ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ወይም የፌስቡክ ገጽ ወደ ፊት ይገለፃል
6. በቂ የተማሪ ቁጥር የማያመለክትባቸው የትምህርት መስኮች አይከፈቱም
7. ከዚህ በፊት ለመማር ተመዝግበው ባቋረጡት የትምህርት መስክ በተመሳሳይ የቅበላ አይነት መመዝገብ አይቻልም
8. ለPGDT አመልካቾች በመምህርነት ሙያ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
Https://t.me/infoedueth
Telegram
ENAK Educational Info ETH
In this channel you will get any information related with education and download new curriculum books.
👍6
🌟 Unlock Your Child's Potential! 🌟
At #Extreme_Tutoring , we believe every child has the ability to excel! 🎓 Recently, one of our students, Ephrata, struggled with math. After just a few weeks of personalized tutoring, she transformed from hesitant to confident, boosting her grades from a C to an A! 📈
Her mom said, "I can't believe the difference! Ephrata is excited about learning again!"
Let us help your child shine! ✨
Contact us today for a free consultation!
+251929835602
+251965861599
Visit our office at Goro square.
Join us
http://t.me/extremetutor
At #Extreme_Tutoring , we believe every child has the ability to excel! 🎓 Recently, one of our students, Ephrata, struggled with math. After just a few weeks of personalized tutoring, she transformed from hesitant to confident, boosting her grades from a C to an A! 📈
Her mom said, "I can't believe the difference! Ephrata is excited about learning again!"
Let us help your child shine! ✨
Contact us today for a free consultation!
+251929835602
+251965861599
Visit our office at Goro square.
Join us
http://t.me/extremetutor
Telegram
Extreme Consultancy and Training PLC™
Extreme Educational Consultancy and Training Center, the premier destination for comprehensive educational support and training services in Ethiopia.
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👏3❤2👍2🔥1
በቀጣዩ የትምህር ዘመን ለተማሪዎች ትምህርት ቤት ምዝገባ ፋይዳ መታወቂያ መያዝ አስገዳጅ መሆኑ ተገለጸ
በቀጣዩ የ2018 ዓ.ም ትምህር ዘመን የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምዝገባ፤ የልደት እና የፋይዳ ምዝገባ አስገዳጅ ቅድመ ሁኔታ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡
የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምዝገባ ማስጀመርያ በዛሬው ዕለት በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ በዚህም መሠረት ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በላይ የሆናቸው ሕጻናት በዘመቻ ምዘገባ እንደሚከናወን ተነግሯል።
ለዚህም የትምህርት ማህበረሰቡን እና የተማሪ ወላጆችን ከሚወክሉ አደረጃጀቶች ጋር ውይይት በዝግጅት ምዕራፍ መከናወኑ ተመላክቷል።
የፋይዳ ምዝገባ ቁጥር በአዲስ አበባ የመንግሥት ተቋማት አገልግሎት ለማግኘት በቅድመ ሁኔታነት የተቀመጠ ሲሆን፤ በከተማው ያሉ የመንግሥት ሠራተኞች የቅጥር እና ዝውውር እንዲሁም የደመወዝ አከፋፈል ስርዓት ከምዝገባ ስርዓቱ ጋር እንዲቀናጅ በአስገዳጅ ስርዓትነት ተቀምጧል፡፡
በዚህም መሠረት የከተማው ትምህርት ቢሮ የልደት እና የፋይዳ ምዝገባ የ2018 ዓ.ም የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምዝገባ ቅድመ ሁኔታም እንደሆነ ይፋ አድርጓል።
ላለፉት ወራት በተፈጠረው የጋራ ንቅናቄ በከተማው ከ2 ነጥብ 1 ሚልዮን በላይ አዲስ ተመዝጋቢ መመዝገብ መቻሉ የተገለጸ ሲሆን፤ ከዚህም ውስጥ 900 ሺሕ የሚጠጋው ምዝገባ በቀጥታ በሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ መዋቅር ጽ/ቤቶች የተደረገ ምዝገባ ተመላክቷል።
http://t.me/extremetutor
በቀጣዩ የ2018 ዓ.ም ትምህር ዘመን የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምዝገባ፤ የልደት እና የፋይዳ ምዝገባ አስገዳጅ ቅድመ ሁኔታ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡
የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምዝገባ ማስጀመርያ በዛሬው ዕለት በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ በዚህም መሠረት ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በላይ የሆናቸው ሕጻናት በዘመቻ ምዘገባ እንደሚከናወን ተነግሯል።
ለዚህም የትምህርት ማህበረሰቡን እና የተማሪ ወላጆችን ከሚወክሉ አደረጃጀቶች ጋር ውይይት በዝግጅት ምዕራፍ መከናወኑ ተመላክቷል።
የፋይዳ ምዝገባ ቁጥር በአዲስ አበባ የመንግሥት ተቋማት አገልግሎት ለማግኘት በቅድመ ሁኔታነት የተቀመጠ ሲሆን፤ በከተማው ያሉ የመንግሥት ሠራተኞች የቅጥር እና ዝውውር እንዲሁም የደመወዝ አከፋፈል ስርዓት ከምዝገባ ስርዓቱ ጋር እንዲቀናጅ በአስገዳጅ ስርዓትነት ተቀምጧል፡፡
በዚህም መሠረት የከተማው ትምህርት ቢሮ የልደት እና የፋይዳ ምዝገባ የ2018 ዓ.ም የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምዝገባ ቅድመ ሁኔታም እንደሆነ ይፋ አድርጓል።
ላለፉት ወራት በተፈጠረው የጋራ ንቅናቄ በከተማው ከ2 ነጥብ 1 ሚልዮን በላይ አዲስ ተመዝጋቢ መመዝገብ መቻሉ የተገለጸ ሲሆን፤ ከዚህም ውስጥ 900 ሺሕ የሚጠጋው ምዝገባ በቀጥታ በሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ መዋቅር ጽ/ቤቶች የተደረገ ምዝገባ ተመላክቷል።
http://t.me/extremetutor
👍3❤2
#Update
የጤና ተመራቂዎች የሙያ ብቃት ምዘና (COC) አመልካቾች ምዝገባ ከነገ የካቲት 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ቀናት ክፍት እንደሚሆን ይጠበቃል።
የሙያ ብቃት ምዘና ለመውሰድ እየጠበቁ የሚገኙ የጤና ተመራቂዎች ምዝገባ በየካቲት መጀመሪያ ለማከናወን ዕቅድ ተይዞ የነበረ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች መዘግየት አጋጥሟል።
አሁን ላይ አጋጥመው የነበሩ ችግሮች መፍትሔ በማግኘታቸው ከነገ ቅዳሜ የካቲት 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ጥቂት ቀናት የአመልካቾች ምዝገባ (በድጋሜ ተፈታኞችን ጨምሮ) እንደሚደረግ ከጤና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
http://t.me/extremetutor
የጤና ተመራቂዎች የሙያ ብቃት ምዘና (COC) አመልካቾች ምዝገባ ከነገ የካቲት 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ቀናት ክፍት እንደሚሆን ይጠበቃል።
የሙያ ብቃት ምዘና ለመውሰድ እየጠበቁ የሚገኙ የጤና ተመራቂዎች ምዝገባ በየካቲት መጀመሪያ ለማከናወን ዕቅድ ተይዞ የነበረ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች መዘግየት አጋጥሟል።
አሁን ላይ አጋጥመው የነበሩ ችግሮች መፍትሔ በማግኘታቸው ከነገ ቅዳሜ የካቲት 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ጥቂት ቀናት የአመልካቾች ምዝገባ (በድጋሜ ተፈታኞችን ጨምሮ) እንደሚደረግ ከጤና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
http://t.me/extremetutor
👍3❤2
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለደረጃ አንድ የቻይንኛ ቋንቋ ሰርተፊኬት ፕሮግራም ምዝገባ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
150 ተመዝጋቢዎች በፕሮግራሙ ይሳተፋሉ ተብሏል፡፡
ለደረጃ ሁለት የቻይንኛ ቋንቋ ሰርተፊኬት ፕሮግራም ምዝገባ ያደረጉ አመልካቾች ትምህርት ነገ የካቲት 22/2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮንፊሽየስ ኢንስቲትዩት ቢሮ፥ 6 ኪሎ ዋና ግቢ፣ ፎረም ህንጻ፣ 8ኛ ፍሉር ጠዋት ከ3፡00-5፡00 ሰዓት
የስልጠናው ቦታ፦
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ካምፓስ
http://t.me/extremetutor
150 ተመዝጋቢዎች በፕሮግራሙ ይሳተፋሉ ተብሏል፡፡
ለደረጃ ሁለት የቻይንኛ ቋንቋ ሰርተፊኬት ፕሮግራም ምዝገባ ያደረጉ አመልካቾች ትምህርት ነገ የካቲት 22/2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮንፊሽየስ ኢንስቲትዩት ቢሮ፥ 6 ኪሎ ዋና ግቢ፣ ፎረም ህንጻ፣ 8ኛ ፍሉር ጠዋት ከ3፡00-5፡00 ሰዓት
የስልጠናው ቦታ፦
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ካምፓስ
http://t.me/extremetutor
👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የምረቃ ስነ-ስርዓት:
አሁን ከቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ አዳራሽ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የህክምና ትምህርት ቤት በቅድመ ምረቃ ያሰለጠናቸውን 179 ተማሪዎች እያስመረቀ ይገኛል።
ከተመራቂዎች መካከል 153 ተማሪዎች በሜዲካል ዶክትሬት፣ 21 ተማሪዎች በጥርስ ህክምና እና 23 ተማሪዎች ደግሞ በአኔስቴዥያ ድግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው።
102 ተማሪዎች ወንዶች እና 95ቱ ደግሞ ሴት ተመራቂዎች ሲሆኑ ከአጠቃላይ ተመራቂዎች መካከል 165 ያህል ተማራቂዎች የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ ናቸው።
#AAUGraduation2025
#SchoolOfMedicine
http://t.me/extremetutor
አሁን ከቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ አዳራሽ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የህክምና ትምህርት ቤት በቅድመ ምረቃ ያሰለጠናቸውን 179 ተማሪዎች እያስመረቀ ይገኛል።
ከተመራቂዎች መካከል 153 ተማሪዎች በሜዲካል ዶክትሬት፣ 21 ተማሪዎች በጥርስ ህክምና እና 23 ተማሪዎች ደግሞ በአኔስቴዥያ ድግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው።
102 ተማሪዎች ወንዶች እና 95ቱ ደግሞ ሴት ተመራቂዎች ሲሆኑ ከአጠቃላይ ተመራቂዎች መካከል 165 ያህል ተማራቂዎች የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ ናቸው።
#AAUGraduation2025
#SchoolOfMedicine
http://t.me/extremetutor
❤5👍3
ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና (Entrance Exam) ለሚወስዱ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት (Tutorial) ለመስጠት ዛሬ የካቲት 22/2017ዓ.ም የማስጀመሪያ መርሃግብር አካሄደ።
****
በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚታየውን የትምህርት ጥራት ለማሻሻል የሁሉም ባለድርሻ አካላት አስተዋፅኦ የሚፈልግ በመሆኑ ጂንካ ዩኒቨርሲቲም የራሱን ሀላፊነት ለመወጣት በጂንካ ከተማ ለሚገኙ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት ይሰጣል ሲሉ የማህበራዊ ሳይንስ ኮሌጅ ዲን መ/ር አብረሃም ዮሀንስ ገልፀዋል።
ዘንድሮ ለሚፈተኑ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ከትምህርት ቤቶቹ ጋር በመተባበር የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠቱ ትልቅ ማነቃቂያ እንደሚፈጥር በመግለፅ የጂንካ ዩኒቨርሲቲ ማኔጅመንትም የተቻለውን ሁሉ አስተዋጽኦ ለማበርከት ቁርጠኛ መሆኑን ተጠቁሟል።
http://t.me/extremetutor
****
በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚታየውን የትምህርት ጥራት ለማሻሻል የሁሉም ባለድርሻ አካላት አስተዋፅኦ የሚፈልግ በመሆኑ ጂንካ ዩኒቨርሲቲም የራሱን ሀላፊነት ለመወጣት በጂንካ ከተማ ለሚገኙ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት ይሰጣል ሲሉ የማህበራዊ ሳይንስ ኮሌጅ ዲን መ/ር አብረሃም ዮሀንስ ገልፀዋል።
ዘንድሮ ለሚፈተኑ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ከትምህርት ቤቶቹ ጋር በመተባበር የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠቱ ትልቅ ማነቃቂያ እንደሚፈጥር በመግለፅ የጂንካ ዩኒቨርሲቲ ማኔጅመንትም የተቻለውን ሁሉ አስተዋጽኦ ለማበርከት ቁርጠኛ መሆኑን ተጠቁሟል።
http://t.me/extremetutor
👍7👏4❤1
🌟 Unlock Your Child's Potential with Extreme Tutoring! 🌟
At Extreme Tutoring, we believe every child deserves personalized attention to thrive academically. Here’s why our tutoring services stand out:
1. Trained Professionals: Our tutors undergo a comprehensive one-month training program, earning certification that ensures they are well-equipped to support your child’s learning journey.
2. In-Home Convenience: We send our qualified tutors directly to your home, creating a comfortable and familiar learning environment for your child.
3. Regular Follow-Ups: We value your feedback! Every two weeks, we check in with parents to discuss progress and make necessary adjustments to our approach.
4. Commitment to Excellence: Our rigorous training and ongoing support ensure that our tutors are not just educators, but also mentors dedicated to your child’s success.
📍 Visit us at Goro Square on the way to Ayat.
📞 Contact us today for more information:
+251929835604
+251965861599
Let’s work together to inspire a love for learning in your child! 💡📚
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
At Extreme Tutoring, we believe every child deserves personalized attention to thrive academically. Here’s why our tutoring services stand out:
1. Trained Professionals: Our tutors undergo a comprehensive one-month training program, earning certification that ensures they are well-equipped to support your child’s learning journey.
2. In-Home Convenience: We send our qualified tutors directly to your home, creating a comfortable and familiar learning environment for your child.
3. Regular Follow-Ups: We value your feedback! Every two weeks, we check in with parents to discuss progress and make necessary adjustments to our approach.
4. Commitment to Excellence: Our rigorous training and ongoing support ensure that our tutors are not just educators, but also mentors dedicated to your child’s success.
📍 Visit us at Goro Square on the way to Ayat.
📞 Contact us today for more information:
+251929835604
+251965861599
Let’s work together to inspire a love for learning in your child! 💡📚
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
Telegram
Extreme Consultancy and Training PLC™
Extreme Educational Consultancy and Training Center, the premier destination for comprehensive educational support and training services in Ethiopia.
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👍4❤1🔥1
Forwarded from Yosef Abate
✅ Extreme + Goongoon 🌼
Join us this Saturday,
We are pleased to announce an empowering training session led by a child development expert. This session will provide essential techniques for effectively working with children from preschool to teenage years.
Additionally, in recognition of International Women’s Day on March 8, we will be collecting donations to support female students in need. Your participation and contributions will make a significant impact.
Build your skills and make a difference! Register here: [ Link to Form ]
#InternationalWomensDay #ChildDevelopment #Education #Donations #Megenagna #Extreme #Goongoon
Join us this Saturday,
March 8th, from 1:30 PM to 11:00 PM
(7:30 ከሰዐት እስከ 11፡00 አመሻሽ )
at Great commision,
near Megenagna!
We are pleased to announce an empowering training session led by a child development expert. This session will provide essential techniques for effectively working with children from preschool to teenage years.
Additionally, in recognition of International Women’s Day on March 8, we will be collecting donations to support female students in need. Your participation and contributions will make a significant impact.
#InternationalWomensDay #ChildDevelopment #Education #Donations #Megenagna #Extreme #Goongoon
❤5👍5👌4👏1
ብሔራዊ መታወቂያ ያልያዘ ተማሪ በቀጣይ ትምህርት ቤት አይመዘገብም ተባለ።
ከ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ ካልያዙ መመዝገብ እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡
በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ፤ ከ450 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ብሔራዊ መታወቂያ ለመመዝገብ የአንድ ወር ዘመቻ መጀመሩን ተናግረዋል።
ዋና ሥራ አስኪያጁ የከተማ አስተዳደሩ ለምዝገባው አስፈላጊውን የሰው ኃይል እና የቁሳቁስ ዝግጅት አጠናቅቆ ወደ ተግባር መግባቱን ገልጸዋል፡፡
በመዲናዋ ለሚገኙ ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ ለማዳረስ ምዝገባው ከትምህርት ቤቶች ባለፈ በሁሉም የከተማ አስተዳደሩ መዋቅሮች አንደሚካሄድም አስታውቀዋል፡፡
ቤተሰብም በቀጣዩ የትምህርት ዘመን ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ መያዝ እንዳለባቸው አውቆ በተዘረጉት አማራጮች ሁሉ ልጆቹን እንዲያስመዘግብ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
©Ethio FM
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
ከ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ ካልያዙ መመዝገብ እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡
በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ፤ ከ450 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ብሔራዊ መታወቂያ ለመመዝገብ የአንድ ወር ዘመቻ መጀመሩን ተናግረዋል።
ዋና ሥራ አስኪያጁ የከተማ አስተዳደሩ ለምዝገባው አስፈላጊውን የሰው ኃይል እና የቁሳቁስ ዝግጅት አጠናቅቆ ወደ ተግባር መግባቱን ገልጸዋል፡፡
በመዲናዋ ለሚገኙ ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ ለማዳረስ ምዝገባው ከትምህርት ቤቶች ባለፈ በሁሉም የከተማ አስተዳደሩ መዋቅሮች አንደሚካሄድም አስታውቀዋል፡፡
ቤተሰብም በቀጣዩ የትምህርት ዘመን ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ መያዝ እንዳለባቸው አውቆ በተዘረጉት አማራጮች ሁሉ ልጆቹን እንዲያስመዘግብ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
©Ethio FM
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
Telegram
Extreme Consultancy and Training PLC™
Extreme Educational Consultancy and Training Center, the premier destination for comprehensive educational support and training services in Ethiopia.
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👍1
#የስልጠና_ዕድል ለአስጠኚዎቻችን በሙሉ!
በልጆች አስተዳደግና ባህሪ ዙሪያ በማሰልጠንና በማማከር ረዥም ልምድ ካካበቱ አሰልጣኞች #እንዴት የልጆችን ባህሪና ፍላጎታቸዉን ተረድተን በትምህርታቸዉና በግል ህይወታቸዉ #ዉጤታማ እንዲሆኑ መርዳት እንዳለብን እንማማራለን። 👌
#ኤክስትሪም እና #ጉንጉን አስጠኚዎች በጋራ በመሆን የአስጠኚዎችን አቅም ለማጎልበት እና በስራቸው ውጤታማነትን እንዲጨምሩ ቅዳሜ የካቲት 29/2017 ዓ.ም ያዘጋጀነው ስልጠና ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ አዳዲስና ነባር አስጠኚዎቻችን በተጠቀሰው ሊንክ እየገባችሁ እንድትመዘገቡ ይሁን።
በዚህ ቀን ዓለም አቀፉን #የሴቶች_ቀንን ምክንያት በማድረግ አርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሴቶች ድጋፍ ስለምናሰባስብ የምትችሉትን ስተዋጽኦ እንድታደርጉም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ቦታዉ መገናኛ ግሬት ኮሚሽን ግቢ
የካቲት 29/2017 ዓ.ም
ከቀኑ 7:30-11:00
የመመዝገቢያ ሊንክ https://forms.gle/hdY6hTgVTpxrxcN69
በልጆች አስተዳደግና ባህሪ ዙሪያ በማሰልጠንና በማማከር ረዥም ልምድ ካካበቱ አሰልጣኞች #እንዴት የልጆችን ባህሪና ፍላጎታቸዉን ተረድተን በትምህርታቸዉና በግል ህይወታቸዉ #ዉጤታማ እንዲሆኑ መርዳት እንዳለብን እንማማራለን። 👌
#ኤክስትሪም እና #ጉንጉን አስጠኚዎች በጋራ በመሆን የአስጠኚዎችን አቅም ለማጎልበት እና በስራቸው ውጤታማነትን እንዲጨምሩ ቅዳሜ የካቲት 29/2017 ዓ.ም ያዘጋጀነው ስልጠና ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ አዳዲስና ነባር አስጠኚዎቻችን በተጠቀሰው ሊንክ እየገባችሁ እንድትመዘገቡ ይሁን።
በዚህ ቀን ዓለም አቀፉን #የሴቶች_ቀንን ምክንያት በማድረግ አርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሴቶች ድጋፍ ስለምናሰባስብ የምትችሉትን ስተዋጽኦ እንድታደርጉም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ቦታዉ መገናኛ ግሬት ኮሚሽን ግቢ
የካቲት 29/2017 ዓ.ም
ከቀኑ 7:30-11:00
የመመዝገቢያ ሊንክ https://forms.gle/hdY6hTgVTpxrxcN69
👍5👏1
Get Help with Your Research and Proposals!
We are excited to offer assistance for students at all levels with their research and proposals. Our services include:
Topic Selection: Guidance in choosing the perfect research topic.
Consultation and Guidance: Expert advice throughout your research journey.
Areas of Specialization:
Business and Economics: Accounting, Marketing, Management, Economics, Logistics, and MBA Project Management.
Health Sciences: Public Health, Nursing, Pharmacy, Dental Medicine,medicine, Radiology, and Medical Laboratory Sciences.
Our consultants are qualified instructors from respected universities and research institutions.
Contact Us:
Phone: 0965861599
Join us on Telegram:http://t.me/extremetutor
Reach out today to start your research journey!
We are excited to offer assistance for students at all levels with their research and proposals. Our services include:
Topic Selection: Guidance in choosing the perfect research topic.
Consultation and Guidance: Expert advice throughout your research journey.
Areas of Specialization:
Business and Economics: Accounting, Marketing, Management, Economics, Logistics, and MBA Project Management.
Health Sciences: Public Health, Nursing, Pharmacy, Dental Medicine,medicine, Radiology, and Medical Laboratory Sciences.
Our consultants are qualified instructors from respected universities and research institutions.
Contact Us:
Phone: 0965861599
Join us on Telegram:http://t.me/extremetutor
Reach out today to start your research journey!
❤4👍2