Open Position
#1778
3 days a week
1 hours a day
Salary based on company scale
For grade 9
Subjects maily Math and English and others.
Location: #Ferensay
#Both M/F can apply
To apply use @tutorextremecoordinator send us the job Number/Code mentioned on the vacancy.
📞 Contact Us: Ready to elevate your child learning experience? Reach out today to learn more about our services or to schedule your first session!
+251929835602
+251965861599
#Extreme_Educational_Consultancy_and_Training_Center
Join us on telegram
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
#1778
3 days a week
1 hours a day
Salary based on company scale
For grade 9
Subjects maily Math and English and others.
Location: #Ferensay
#Both M/F can apply
To apply use @tutorextremecoordinator send us the job Number/Code mentioned on the vacancy.
📞 Contact Us: Ready to elevate your child learning experience? Reach out today to learn more about our services or to schedule your first session!
+251929835602
+251965861599
#Extreme_Educational_Consultancy_and_Training_Center
Join us on telegram
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
Telegram
Extreme Consultancy and Training PLC™
Extreme Educational Consultancy and Training Center, the premier destination for comprehensive educational support and training services in Ethiopia.
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👍9❤3
ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ ከሚከተሉት መካከል የትኛው ዘርፍ ሰፊ ሥራ ይጠይቃል?
Anonymous Poll
35%
ሀ. የመምህራን ስልጠና
35%
ለ. የተማሪ አቅም ማጎልበት
23%
ሐ. የወላጆች ተሳትፎ
15%
መ. የትምህርት ቤት አስተዳደር አመራር አቅም ማጎልበት
40%
ሠ. የካሪኩሌም ቀረጻ እና መሻሻል
👍9❤1👏1
2. በአሁን ወቅት እንደ ወላጅ፣ እንደ መምህር ፣ እንደ ተማሪ ወይም እንደ ማህበረሰብ፤ የሚስተዋለው ክፍተት የትኛው ነው?
መልስዎ ብዙ ሲሆን Comment Section ላይ መዘርዘር ይችላሉ!
መልስዎ ብዙ ሲሆን Comment Section ላይ መዘርዘር ይችላሉ!
Anonymous Poll
17%
ሀ. የሙያ ዕድገት (Professional Development)
42%
ለ. ተነሳሽነት ማጣት (Lack of Engagement)
20%
ሐ. የተማሪ-የወላጅ-የትምህርት ተቋማት ግንኙነት ላይ ያለመሥራቱ
4%
መ. የክፍል ውስጥ ክትትል ማነስ
17%
ሠ. የትምህርት ቤቶች አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት ማጣት
3. ሙያዎትን እንዲያሳድጉና ክህሎትዎ ለማዳበር የሚያስችል ስልጠና ቢዘጋጅልዎ፤ የትኛውን የስልጠና አሰጣጥ ስልት ይመርጣሉ?
Anonymous Poll
18%
ሀ. የማዕከል ስልጠና (Center Workshop)
36%
ለ. በይነመረብ (Online)
9%
ሐ. የአንድ ለአንድ (Coaching) ስልጠና
28%
መ. በቡድን ውይይት የሚዳብር (Group Discussions)
8%
ሠ. የስልጠና ማኑዋል ብቻ በማግኘት በግል መሰልጠን
4. የትምህርት ስብራትን ለመጠገን ለትምህርት ማህበረሰብ (ተማሪ፣ ወላጅ፣ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራር ) የትኛውም የስልጠና አርዕስት በይበልጥ ውጤታማ ያደርጋል?
Anonymous Poll
12%
ሀ. የአመራር ስልጠና (Leadership Training)
12%
ለ. የዲጂታል እና ቴክኖሎጂ (Digital Litracy and Technology)
22%
ሐ. የስሜት ልህቀት (Emotional Intelligence) እና የአዕምሮ ጤና ስልጠናዎች
11%
መ. የልጆች አስተዳደግ (Parenting) ስልጠና
12%
ሠ. የመምህራን ክህሎት ማዳበሪያ ስልጠናዎች
14%
ረ. የግለሰብ ለውጥ (Personal Development) ስልጠና
18%
ሰ. ውጤታማ ተማሪ የመሆን (Academic Excellence) ስልጠና
Open Position
#1779
#Spoken English
2 days a week (Sat and Sun)
2 hours a day
Salary based on company scale
For grade 1
Subject mainly #English about 3 hrs a week and 1 hr Math
Location: #Piassa
#Both M/F can apply
Open for fluent in English
To apply use @tutorextremecoordinator send us the job Number/Code mentioned on the vacancy.
📞 Contact Us: Ready to elevate your child learning experience? Reach out today to learn more about our services or to schedule your first session!
+251929835602
+251965861599
#Extreme_Educational_Consultancy_and_Training_Center
Join us on telegram
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
#1779
#Spoken English
2 days a week (Sat and Sun)
2 hours a day
Salary based on company scale
For grade 1
Subject mainly #English about 3 hrs a week and 1 hr Math
Location: #Piassa
#Both M/F can apply
Open for fluent in English
To apply use @tutorextremecoordinator send us the job Number/Code mentioned on the vacancy.
📞 Contact Us: Ready to elevate your child learning experience? Reach out today to learn more about our services or to schedule your first session!
+251929835602
+251965861599
#Extreme_Educational_Consultancy_and_Training_Center
Join us on telegram
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
Telegram
Extreme Consultancy and Training PLC™
Extreme Educational Consultancy and Training Center, the premier destination for comprehensive educational support and training services in Ethiopia.
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👍8
Open Position
#1780
3 days a week
2 hours a day
Salary based on company scale
For grade 9 (Two kids)
Location: #Jemo 1
#Both M/F can apply
To apply use @tutorextremecoordinator send us the job Number/Code mentioned on the vacancy.
📞 Contact Us: Ready to elevate your child learning experience? Reach out today to learn more about our services or to schedule your first session!
+251929835602
+251965861599
#Extreme_Educational_Consultancy_and_Training_Center
Join us on telegram
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
#1780
3 days a week
2 hours a day
Salary based on company scale
For grade 9 (Two kids)
Location: #Jemo 1
#Both M/F can apply
To apply use @tutorextremecoordinator send us the job Number/Code mentioned on the vacancy.
📞 Contact Us: Ready to elevate your child learning experience? Reach out today to learn more about our services or to schedule your first session!
+251929835602
+251965861599
#Extreme_Educational_Consultancy_and_Training_Center
Join us on telegram
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
Telegram
Extreme Consultancy and Training PLC™
Extreme Educational Consultancy and Training Center, the premier destination for comprehensive educational support and training services in Ethiopia.
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👍9❤2
How can we motivate students to be better learners?
Motivating students to learn is a common challenge for educators. However, there are several effective techniques that can be used to inspire students to learn more and aspire towards education.
One strategy is to make learning more fun and engaging by incorporating interactive and hands-on activities. This approach can help students stay interested and excited about the material they’re learning.
Another technique is to provide students with opportunities to explore their interests and passions. When students can delve into topics they’re passionate about, they’re more likely to be motivated to learn.
Setting achievable goals and providing positive feedback can also be effective in motivating students. Recognizing students for their hard work and accomplishments can help boost their confidence and encourage them to continue learning.
Creating a positive and supportive learning environment is another important factor to consider. When students feel supported, they’re more likely to feel motivated and engaged in the learning process. By implementing these techniques, educators can help their students to become more motivated and enthusiastic learners.
https://t.me/extremetutor
Motivating students to learn is a common challenge for educators. However, there are several effective techniques that can be used to inspire students to learn more and aspire towards education.
One strategy is to make learning more fun and engaging by incorporating interactive and hands-on activities. This approach can help students stay interested and excited about the material they’re learning.
Another technique is to provide students with opportunities to explore their interests and passions. When students can delve into topics they’re passionate about, they’re more likely to be motivated to learn.
Setting achievable goals and providing positive feedback can also be effective in motivating students. Recognizing students for their hard work and accomplishments can help boost their confidence and encourage them to continue learning.
Creating a positive and supportive learning environment is another important factor to consider. When students feel supported, they’re more likely to feel motivated and engaged in the learning process. By implementing these techniques, educators can help their students to become more motivated and enthusiastic learners.
https://t.me/extremetutor
Telegram
Extreme Consultancy and Training PLC™
Extreme Educational Consultancy and Training Center, the premier destination for comprehensive educational support and training services in Ethiopia.
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👍5❤1🙏1
Thank you very much, Memhir Lijalem. I appreciate your commitment, mentorship, and all the activities you share with this generation and the education system.
The training I attended on Sunday was incredibly interesting and directive. It paved the way for success not only in the tutoring we provide but also in our daily activities. The session emphasized the importance of not overlooking even the simplest things and encouraged us to evaluate everything that influences the student before proceeding with our tasks.
All the strategies that Memhir Lijalem shared are essential for creating an effective learning environment. I encourage everyone to benefit from this training and acquire these valuable skills for life. Thank you again, Memhir Lijalem; my thoughts are not limited to this.
The above is feedback we received from one of our trainees regarding the session.
As Extreme Educational Consultancy and Training Center, we provide training for our tutors before sending them to their jobs and follow up on their effectiveness during work hours.
If you are looking for trained tutors for your children, we are here to help. Call us at 0929835601 or visit our office at Goro Square, on the way to Ayat, in front of St. Michael.
https://t.me/extremetutor
The training I attended on Sunday was incredibly interesting and directive. It paved the way for success not only in the tutoring we provide but also in our daily activities. The session emphasized the importance of not overlooking even the simplest things and encouraged us to evaluate everything that influences the student before proceeding with our tasks.
All the strategies that Memhir Lijalem shared are essential for creating an effective learning environment. I encourage everyone to benefit from this training and acquire these valuable skills for life. Thank you again, Memhir Lijalem; my thoughts are not limited to this.
The above is feedback we received from one of our trainees regarding the session.
As Extreme Educational Consultancy and Training Center, we provide training for our tutors before sending them to their jobs and follow up on their effectiveness during work hours.
If you are looking for trained tutors for your children, we are here to help. Call us at 0929835601 or visit our office at Goro Square, on the way to Ayat, in front of St. Michael.
https://t.me/extremetutor
Telegram
Extreme Consultancy and Training PLC™
Extreme Educational Consultancy and Training Center, the premier destination for comprehensive educational support and training services in Ethiopia.
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👍9❤1
#ማስታወቂያ
ኤክስትሪም የትምህርት ማማከር እና ስልጠና ማዕከል:-
አገራችን የተያዘችውን የትምህርት ዘርፍ ስብራት ለመጠገን የሚተጋ፤ ዘመኑን የሚመጥን ሕጋዊ ዕውቅና ያለው ተቋም ነው።
#ኤክስትሪም
👉ያሰለጥናል!
👉ያማክራል!
👉ተማሪዎችን ያስጠናል!
👉ለወጣቶች እና ለሙያተኞች የሥራ ዕድል ይፈጥራል!
👉ሙያ እንዲቀስሙ ያግዛል!
👉ተቋማትን ለማብቃት ይሠራል!
👉ወላጆችን ያማክራል፤ ያሰለጥናል!
👉ከትምህርት ማህበረሰብ ጋር ተቀናጅቶ ይሠራል!
👉የጥናት እና ምርምር ሥራዎችን ይሠራል፤ ያማክራል!
👉የስነልቦና ድጋፎች እና ምክሮችን ይሰጣል!
እርስዎም ይሄ ተቋም የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በመጠቀም ውጤታማ ይሁኑ!!
ከተቋሙ ጋር አብረው ይሥሩ፤ በራችን ክፍት ነው!! 🙏
EXTREME Educational Consultancy and Training Center (EECTC)
ለነገው ትውልድ የታመነ ተቋም!!
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
ኤክስትሪም የትምህርት ማማከር እና ስልጠና ማዕከል:-
አገራችን የተያዘችውን የትምህርት ዘርፍ ስብራት ለመጠገን የሚተጋ፤ ዘመኑን የሚመጥን ሕጋዊ ዕውቅና ያለው ተቋም ነው።
#ኤክስትሪም
👉ያሰለጥናል!
👉ያማክራል!
👉ተማሪዎችን ያስጠናል!
👉ለወጣቶች እና ለሙያተኞች የሥራ ዕድል ይፈጥራል!
👉ሙያ እንዲቀስሙ ያግዛል!
👉ተቋማትን ለማብቃት ይሠራል!
👉ወላጆችን ያማክራል፤ ያሰለጥናል!
👉ከትምህርት ማህበረሰብ ጋር ተቀናጅቶ ይሠራል!
👉የጥናት እና ምርምር ሥራዎችን ይሠራል፤ ያማክራል!
👉የስነልቦና ድጋፎች እና ምክሮችን ይሰጣል!
እርስዎም ይሄ ተቋም የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በመጠቀም ውጤታማ ይሁኑ!!
ከተቋሙ ጋር አብረው ይሥሩ፤ በራችን ክፍት ነው!! 🙏
EXTREME Educational Consultancy and Training Center (EECTC)
ለነገው ትውልድ የታመነ ተቋም!!
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
Telegram
Extreme Consultancy and Training PLC™
Extreme Educational Consultancy and Training Center, the premier destination for comprehensive educational support and training services in Ethiopia.
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👍3❤1👏1
ለስኮላርሽ ፈላጊዎች እነሆ የህንድ መንግስት በICCR scholarship በኩል ለአፍሪካ ተማሪዎች በሁሉም የትምህርት መስክና ደረጃ ለ2025-2026 የትምህርት አመት ማስታወቂያ አውጥቷል። ከዚህ ውስጥ ለኢትዮጵያውያን 65 ኮታ ሰጥቷል። ሞክሩ👇
http://a2ascholarships.iccr.gov.in
You can see all programs and universities via the given portal.
https://t.me/infoedueth
http://a2ascholarships.iccr.gov.in
You can see all programs and universities via the given portal.
https://t.me/infoedueth
👍6❤1
የ12ኛ ክፍል ፈተና ሁሉም ተማሪዎች በተማሩበት ሥርዓተ ትምህርት ይዘት ይዘጋጃል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሁሉም ተማሪዎች በተማሩበት ሥርዓተ ትምህርት ይዘት እንደሚዘጋጅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል፡፡
አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መረጃ ÷የ2017 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ከ9ኛ-10ኛ በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት እንዲሁም ከ11ኛ - 12ኛ ደግሞ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ መሆናቸውን አንስቷል፡፡
ይሁን እንጂ በ2015 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በናሙናነት በተመረጡ ት/ቤቶች የስርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ላይ የተሳተፉ ት/ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች 10ኛ ከፍልን በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት እንደተማሩ አመልክቷል፡፡
በአማራ ክልል በ2016 የትምህርት ዘመን መፈተን ሲገባቸው በጸጥታ ችግር ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩና የ11ኛ ክፍልን በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ት/ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች በ2017 ዓ.ም የሚፈተኑ መኖራቸውንም ጠቅሷል፡፡
በመሆኑም የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከላይ የተገለጹትን ሶስቱንም ነባራዊ ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ባስገባ መልኩ እንደሚዘጋጅ ነው የተገለጸው፡፡
በተጨማሪም ፈተናው ሁሉንም የዘመኑን ተፈታኝ ተማሪዎች በማከለ መንገድ ስታንዳርዱን፣ ደህንነቱንና ሚስጢራዊነቱን ጠብቆ እየተዘጋጀ ነው ተብሏል፡፡
ስለሆነም የፈተና ዝግጅቱ ከ9ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከነባሩ ሥርዓተ ትምህርት፣ ከ10ኛ ክፍል በነባሩና በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ላይ ተመሳሳይ ይዘቶች፣ ከ11ኛ ከፍል በነባሩና በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ላይ ተመሳሳይ ይዘቶች እና ከ12ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት እንደሚዘጋጅ ተገልጿል፡፡
የኢኮኖሚክስ የትምህርት ዓይነት ግን በስርዓተ ትምህርቱ አዲስ የተጀመረ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በ12ኛ ክፍል ይዘት ላይ ብቻ ተመስርቶ እንደሚዘጋጅ ተጠቁሟል፡፡
ተማሪዎች ከ9ኛ -12ኛ ክፍል በየተማሩበት የሥርዓተ ትምህርት ይዘት ላይ በመመስረት ፈተናው እንደሚዘጋጅ አውቀው ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ አገልግሎቱ አሳስቧል፡፡
ሁሉም ተማሪዎች አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ወላጆች፣ መምህራንና መላው የትምህርት ማህበረሰብ ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርግም ተጠይቋል፡፡
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሁሉም ተማሪዎች በተማሩበት ሥርዓተ ትምህርት ይዘት እንደሚዘጋጅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል፡፡
አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መረጃ ÷የ2017 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ከ9ኛ-10ኛ በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት እንዲሁም ከ11ኛ - 12ኛ ደግሞ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ መሆናቸውን አንስቷል፡፡
ይሁን እንጂ በ2015 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በናሙናነት በተመረጡ ት/ቤቶች የስርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ላይ የተሳተፉ ት/ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች 10ኛ ከፍልን በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት እንደተማሩ አመልክቷል፡፡
በአማራ ክልል በ2016 የትምህርት ዘመን መፈተን ሲገባቸው በጸጥታ ችግር ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩና የ11ኛ ክፍልን በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ት/ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች በ2017 ዓ.ም የሚፈተኑ መኖራቸውንም ጠቅሷል፡፡
በመሆኑም የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከላይ የተገለጹትን ሶስቱንም ነባራዊ ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ባስገባ መልኩ እንደሚዘጋጅ ነው የተገለጸው፡፡
በተጨማሪም ፈተናው ሁሉንም የዘመኑን ተፈታኝ ተማሪዎች በማከለ መንገድ ስታንዳርዱን፣ ደህንነቱንና ሚስጢራዊነቱን ጠብቆ እየተዘጋጀ ነው ተብሏል፡፡
ስለሆነም የፈተና ዝግጅቱ ከ9ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከነባሩ ሥርዓተ ትምህርት፣ ከ10ኛ ክፍል በነባሩና በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ላይ ተመሳሳይ ይዘቶች፣ ከ11ኛ ከፍል በነባሩና በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ላይ ተመሳሳይ ይዘቶች እና ከ12ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት እንደሚዘጋጅ ተገልጿል፡፡
የኢኮኖሚክስ የትምህርት ዓይነት ግን በስርዓተ ትምህርቱ አዲስ የተጀመረ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በ12ኛ ክፍል ይዘት ላይ ብቻ ተመስርቶ እንደሚዘጋጅ ተጠቁሟል፡፡
ተማሪዎች ከ9ኛ -12ኛ ክፍል በየተማሩበት የሥርዓተ ትምህርት ይዘት ላይ በመመስረት ፈተናው እንደሚዘጋጅ አውቀው ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ አገልግሎቱ አሳስቧል፡፡
ሁሉም ተማሪዎች አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ወላጆች፣ መምህራንና መላው የትምህርት ማህበረሰብ ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርግም ተጠይቋል፡፡
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
Telegram
Extreme Consultancy and Training PLC™
Extreme Educational Consultancy and Training Center, the premier destination for comprehensive educational support and training services in Ethiopia.
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
❤3👍3
ስኬታማነትና ደስተኛነት
በአንድ ወቅት በአንድ የትምህርት ተቋም ውስጥ አንድ ጥናት ተደረገ፡፡ ከትምህርት ቤቱ ሶስት አስተማሪዎች ካለምንም የጉብዝና ቅድመ-ሁኔታ ተመረጡና እንዲህ ተባሉ፣ “እናንተ ሶስታችሁ በትምህርት ቤቱ አሉ ከተባሉ ጎበዝ አስተማሪዎች መካከል ዋናዎቹ እንደሆናችሁ አጥንተን ደርሰንበታል፡፡
ስለሆነም፣ ከዚሁ ትምህርት ቤት ውስጥ እጅግ ጎበዝ እንደሆኑ የደረስንባቸው 90 ተማሪዎች ተመርጠውላችኋል፡፡ እነዚህን ጎበዝ ተማሪዎች በዚህ አመት በእናንተ ጉብዝና ልክና ለእነሱ ጉብዝና በሚመጥናቸው መልኩ እንድታስተምሯቸው እንፈልጋለን ተባሉ፡፡
ለተመረጡት 90 ተማሪዎችም እንዲሁ ጎበዝ መሆናቸው በጥናት እንደተረጋገጠ ከተነገራቸው በኋላ የትምህርት ቤቱ አሉ የተባሉ ጎበዝ አስተማሪዎች እንደተመደበላቸው ተነገራቸው፡፡
በአዲሱ ምደባ መሰረት ትምህርቱ አመቱን ሙሉ ቀጠለና በአመቱ መጨረሻ ሁለት ነገር እውን ሆነ፡፡
1. ዘጠናዎቹም ተማሪዎች ቀድሞ ያመጡት ከነበረ ውጤት በብዙ እጥፍ የተሻለ ውጤትን አስመዘገቡ፡፡
2. ሶስቱ አስተማሪዎች ከዚህ በፊት ከነበራቸው በስራቸው ደስተኛ የመሆ ሁኔታ በብዙ እጥፍ ጨምረው ተገቡ፡፡
የዚህ ጥናት ጥቆማ፡-
1. በራሳችን ላይ ያለን አመለካከትና ለራሳችን የምንናገረው ነገር መልካም ሲሆን ይህ አመለካከት በምናደርገው ነገር፣ በስኬታማነታችን ላይና በደስተኛነታችን ላይ ትልቅ አዎንታዊ ተጽእኖ አለው፡፡
2. በሰዎች ላይ ያለን አመለካከትና ለእነሱ የምንናገረው ነገር መልካም ሲሆን ይህ አመለካከት ሰዎቹ በሚያደርጉት ነገርና በስኬታማነታቸው፣ እንዲሁም በደስተኛነታቸው ላይ ትልቅ አዎንታዊ ተጽእኖ አለው፡፡
እስቲ ዛሬ ለራሳችሁ የወረደውንና የደከመውን ነገር ከምትናገሩና ያንን ሃሳብ ከምታሰላስሉ መልካም መልካሙን አስቡ፣ ተናገሩ!
እስቲ ዛሬ አጠገባችሁ ላሉት ሰዎች የወረደውንና የደከመውን ነገር ከምትናገሩና ያንን ሃሳብ ከምትዘሩባቸው መልካም መልካሙን እየተናገራቸው ያንን ሃሳብ ዝሩባቸው!
ይህንን ብናደርግ ቤተሰባችን፣ ጓደኝነታችን፣ ስራ ቦታችን፣ ሰፈራችንን ሃገራችን ወደ ስኬታማነትና ወደ ደስተኛነት አለም ቀስ በቀስ ይሸጋገራሉ!
ከራሳችንና አጠገባችን ካሉት እንጀምር፡፡
Dr Eyou Mamo
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
በአንድ ወቅት በአንድ የትምህርት ተቋም ውስጥ አንድ ጥናት ተደረገ፡፡ ከትምህርት ቤቱ ሶስት አስተማሪዎች ካለምንም የጉብዝና ቅድመ-ሁኔታ ተመረጡና እንዲህ ተባሉ፣ “እናንተ ሶስታችሁ በትምህርት ቤቱ አሉ ከተባሉ ጎበዝ አስተማሪዎች መካከል ዋናዎቹ እንደሆናችሁ አጥንተን ደርሰንበታል፡፡
ስለሆነም፣ ከዚሁ ትምህርት ቤት ውስጥ እጅግ ጎበዝ እንደሆኑ የደረስንባቸው 90 ተማሪዎች ተመርጠውላችኋል፡፡ እነዚህን ጎበዝ ተማሪዎች በዚህ አመት በእናንተ ጉብዝና ልክና ለእነሱ ጉብዝና በሚመጥናቸው መልኩ እንድታስተምሯቸው እንፈልጋለን ተባሉ፡፡
ለተመረጡት 90 ተማሪዎችም እንዲሁ ጎበዝ መሆናቸው በጥናት እንደተረጋገጠ ከተነገራቸው በኋላ የትምህርት ቤቱ አሉ የተባሉ ጎበዝ አስተማሪዎች እንደተመደበላቸው ተነገራቸው፡፡
በአዲሱ ምደባ መሰረት ትምህርቱ አመቱን ሙሉ ቀጠለና በአመቱ መጨረሻ ሁለት ነገር እውን ሆነ፡፡
1. ዘጠናዎቹም ተማሪዎች ቀድሞ ያመጡት ከነበረ ውጤት በብዙ እጥፍ የተሻለ ውጤትን አስመዘገቡ፡፡
2. ሶስቱ አስተማሪዎች ከዚህ በፊት ከነበራቸው በስራቸው ደስተኛ የመሆ ሁኔታ በብዙ እጥፍ ጨምረው ተገቡ፡፡
የዚህ ጥናት ጥቆማ፡-
1. በራሳችን ላይ ያለን አመለካከትና ለራሳችን የምንናገረው ነገር መልካም ሲሆን ይህ አመለካከት በምናደርገው ነገር፣ በስኬታማነታችን ላይና በደስተኛነታችን ላይ ትልቅ አዎንታዊ ተጽእኖ አለው፡፡
2. በሰዎች ላይ ያለን አመለካከትና ለእነሱ የምንናገረው ነገር መልካም ሲሆን ይህ አመለካከት ሰዎቹ በሚያደርጉት ነገርና በስኬታማነታቸው፣ እንዲሁም በደስተኛነታቸው ላይ ትልቅ አዎንታዊ ተጽእኖ አለው፡፡
እስቲ ዛሬ ለራሳችሁ የወረደውንና የደከመውን ነገር ከምትናገሩና ያንን ሃሳብ ከምታሰላስሉ መልካም መልካሙን አስቡ፣ ተናገሩ!
እስቲ ዛሬ አጠገባችሁ ላሉት ሰዎች የወረደውንና የደከመውን ነገር ከምትናገሩና ያንን ሃሳብ ከምትዘሩባቸው መልካም መልካሙን እየተናገራቸው ያንን ሃሳብ ዝሩባቸው!
ይህንን ብናደርግ ቤተሰባችን፣ ጓደኝነታችን፣ ስራ ቦታችን፣ ሰፈራችንን ሃገራችን ወደ ስኬታማነትና ወደ ደስተኛነት አለም ቀስ በቀስ ይሸጋገራሉ!
ከራሳችንና አጠገባችን ካሉት እንጀምር፡፡
Dr Eyou Mamo
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0
Telegram
Extreme Consultancy and Training PLC™
Extreme Educational Consultancy and Training Center, the premier destination for comprehensive educational support and training services in Ethiopia.
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
👉 +251929835602
Megenagna, Genet Commercial No 09
https://extremeconsultancy.net/
❤3👍2
በምህንድስናው ዘርፍ የሰለጠኑ ወጣቶች ጀርመንኛ ቋንቋ ሰልጥነው በጀርመን ሀገር በሙያቸው የሚሰሩበት እድል መመቻቸቱ ተናገረ፡፡
ከዩኒቨርስቲ ምሩቃን ባለፈ በኮንስትራክሽን ዘርፍ በቴክኒክና ሙያ የሰለጠነም የእድሉ ተጠቃሚ ይሆናል ተብሏል፡፡
እድሉን አግኝቶ በጀርመን የስራ ላይ ስልጠና የሚጀምር ኢትዮጵያዊ መነሻ የወር ደሞዝ 1 ሺህ 80 ዩሮ ይሆናል ተብሏል፡፡
በየዓመቱ ደመወዙ እንደሚጨምር እና ተገቢው ኢንሹራንስም አንደሚገባለት ተነግሯል፡፡
የጀርመን ኮንስትራክሽን ፌዴሬሽን በኢትዮጵያ ይፋ ያደረገው አዲስ ፕሮጄክት አንዱ አላማም ይኸው መሆኑን ሰምተናል ፡፡
ሙሉ ዘገባው👇 https://youtu.be/MsPJE86CwQg
ምንጭ፡ ሸገር ኤፍ ኤም
https://t.me/infoedueth
ከዩኒቨርስቲ ምሩቃን ባለፈ በኮንስትራክሽን ዘርፍ በቴክኒክና ሙያ የሰለጠነም የእድሉ ተጠቃሚ ይሆናል ተብሏል፡፡
እድሉን አግኝቶ በጀርመን የስራ ላይ ስልጠና የሚጀምር ኢትዮጵያዊ መነሻ የወር ደሞዝ 1 ሺህ 80 ዩሮ ይሆናል ተብሏል፡፡
በየዓመቱ ደመወዙ እንደሚጨምር እና ተገቢው ኢንሹራንስም አንደሚገባለት ተነግሯል፡፡
የጀርመን ኮንስትራክሽን ፌዴሬሽን በኢትዮጵያ ይፋ ያደረገው አዲስ ፕሮጄክት አንዱ አላማም ይኸው መሆኑን ሰምተናል ፡፡
ሙሉ ዘገባው👇 https://youtu.be/MsPJE86CwQg
ምንጭ፡ ሸገር ኤፍ ኤም
https://t.me/infoedueth
👍7❤2
አዲሱ የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ የትምህርቱ ዘርፉ ለሚያደርገው ሪፎርም አቅም እንደሚሆን ተጠቆመ፤ በአዲሱ የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ።
በውይይቱ ላይ የተገኙት የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ ይህ አዋጅ በዚህ መንገድ ሲዘጋጅ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑን ጠቅሰው የትምህርት ዘርፉ አሁን ለደረሰበት ደረጃ በሚመጥን ነው ብለዋል። አዋጁን ለማስፈጸም ከክልልና፣ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎችና ከሚመለከታቸው የትምህርት ሴክተሩ ባለሙያዎች ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግ አሳታፊ በሆነ መልኩ በቀጣይ ደንብና መመሪያ እንደሚዘጋጅም ገልጸዋል።
ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ አክለውም የትምህርት አዋጁ ለሴክሩ የሚኖረውን ፋይዳ ሲያብራሩ የትምህርት አካታችነትን፣ ተደራሽኝነትን፣ ፍትሃዊነትንና ጥራትን ግንዛቤ ውስጥ ያስገባ ነው ብለዋል። ይህ አዋጁ ለሚደረገው የትምህርት ዘርፍ ሪፎርም አቅም እንደሚሆን ጠቁመው የዜጎችን የመማር መብት የሚያረጋግጥና ሀላፊነትና ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ መሆኑን ተናገረዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የስርዓተ-ትምህርት ማበልጸጊያ መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ቴዎድሮስ ሽዋርገጥ እንደገለጹት ደግሞ አዲሱ የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ የመንግስት ዘርፉን ብቻ ሳይሆን የግል ዘርፉንም የሚያበረታታ መሆኑን ተናገረው አዋጁ ወደትግበራ ሲገባ በትምህርት ስርዓቱ ውስጥ አወንታዊ ለውጥ እንደሚኖረው ጠቁመዋል።
በውይይቱ የክልልና የከተማ አስተዳደሮች ትምህርት ቢሮ ሃላፊዎች፣ የትምህርት ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው የዘርፉ ባለሙያዎች በውይይቱ ተሳታፊ ሆነዋል።
https://t.me/infoedueth
በውይይቱ ላይ የተገኙት የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ ይህ አዋጅ በዚህ መንገድ ሲዘጋጅ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑን ጠቅሰው የትምህርት ዘርፉ አሁን ለደረሰበት ደረጃ በሚመጥን ነው ብለዋል። አዋጁን ለማስፈጸም ከክልልና፣ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎችና ከሚመለከታቸው የትምህርት ሴክተሩ ባለሙያዎች ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግ አሳታፊ በሆነ መልኩ በቀጣይ ደንብና መመሪያ እንደሚዘጋጅም ገልጸዋል።
ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ አክለውም የትምህርት አዋጁ ለሴክሩ የሚኖረውን ፋይዳ ሲያብራሩ የትምህርት አካታችነትን፣ ተደራሽኝነትን፣ ፍትሃዊነትንና ጥራትን ግንዛቤ ውስጥ ያስገባ ነው ብለዋል። ይህ አዋጁ ለሚደረገው የትምህርት ዘርፍ ሪፎርም አቅም እንደሚሆን ጠቁመው የዜጎችን የመማር መብት የሚያረጋግጥና ሀላፊነትና ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ መሆኑን ተናገረዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የስርዓተ-ትምህርት ማበልጸጊያ መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ቴዎድሮስ ሽዋርገጥ እንደገለጹት ደግሞ አዲሱ የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ የመንግስት ዘርፉን ብቻ ሳይሆን የግል ዘርፉንም የሚያበረታታ መሆኑን ተናገረው አዋጁ ወደትግበራ ሲገባ በትምህርት ስርዓቱ ውስጥ አወንታዊ ለውጥ እንደሚኖረው ጠቁመዋል።
በውይይቱ የክልልና የከተማ አስተዳደሮች ትምህርት ቢሮ ሃላፊዎች፣ የትምህርት ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው የዘርፉ ባለሙያዎች በውይይቱ ተሳታፊ ሆነዋል።
https://t.me/infoedueth
❤4👍2