🍋 እንኳን ለከተራ እና ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ!
🎉 በዓሉን አስመልክቶ በማይ ኢትዮቴል፣ በ*999# ወይም አርዲ ቻትቦት በ10% ቅናሽ የቀረቡትን ልዩ የጥምቀት በዓል ጥቅሎች ለራስዎ ይግዙ፤ ለሚወዷቸውም በስጦታ ያበርክቱ!
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebirr ሲገዙ ተጨማሪ 30% ስጦታ ያገኛሉ!
መልካም በዓል!
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #SmartAfrica #RealizingDigitalEthiopia
🎉 በዓሉን አስመልክቶ በማይ ኢትዮቴል፣ በ*999# ወይም አርዲ ቻትቦት በ10% ቅናሽ የቀረቡትን ልዩ የጥምቀት በዓል ጥቅሎች ለራስዎ ይግዙ፤ ለሚወዷቸውም በስጦታ ያበርክቱ!
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebirr ሲገዙ ተጨማሪ 30% ስጦታ ያገኛሉ!
መልካም በዓል!
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #SmartAfrica #RealizingDigitalEthiopia
❤10👏1
በኩባንያችን የደቡብ አዲስ አበባ ዞን በፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ስር ለሚገኙ ሴት ህግ ታራሚዎች ማረፊያ ማዕከል የመማሪያ ደብተር ደጋፍ አደረገ!
ኩባንያችን ማህበራዊ ፋይዳ ባላቸው ዘርፈ ብዙ የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል፡፡ በኩባንያችን የደቡብ አዲስ አበባ ዞንም ጥር 14 ቀን 2018 ዓ.ም. በፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ስር በእርምት ላይ ለሚገኙ ሴት ህግ ታራሚዎች ማረፊያ ማዕከል አገልግሎት የሚውል ከ4,800 በላይ የመማሪያ ደብተር ድጋፎችን አድርጓል፡፡
ይህም የህግ ታራሚዎችን ባህሪ አርሞና ዕውቀት አስጨብጦ ለሀገር ጠቃሚ ዜጋ አድርጎ የማውጣት ተልዕኮ ላላቸው ማረሚያ ቤቶች ይህንን ዓላማ ለማሳካት የላቀ አስተዋጽኦ ያለው ሲሆን፣ በተለይም የህግ ታራሚዎችን በትምህርት ቁሳቁስ መደገፍ ስነ-ልቦናዊ ለውጥና ተስፋን እንዲገነቡና አዳዲስ ነገሮችን እንዲማሩ እንዲሁም ለነገ የተሻለ ዜጋ የመሆን ተስፋን እንዲኖራቸው የላቀ ሚና ይኖረዋል፡፡
የኩባንያችን የደቡብ አዲስ አበባ ዞን ኦፕሬሽናል ዳይሬክተር አብርሀም ታደሰ የመማሪያ ደብተሮችን ያስረከቡ ሲሆን፣ ኩባንያችን የህግ ታራሚዎች የሚማሩበትን ትምህርት ቤት በተለያዩ የትምህርት ቁሳቁስና ቴክኖሎጂ በመደገፍ ታራሚዎች ከማረሚያ ቤት ሲወጡ መልካም ስነ-ምግባር የተላበሱ አምራችና ህግ አክባሪ ዜጎች ሆነው እንዲወጡ ላበረከተው አስተዋጽኦ ላቅ ያለ ምስጋና ቀርቧል፡፡
ለተጨማሪ፡https://bit.ly/VivaEngageInternalComm
#ESG #GSMA #Ethiotelecom #telebirr #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #SmartAfrica #RealizingDigitalEthiopia
ኩባንያችን ማህበራዊ ፋይዳ ባላቸው ዘርፈ ብዙ የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል፡፡ በኩባንያችን የደቡብ አዲስ አበባ ዞንም ጥር 14 ቀን 2018 ዓ.ም. በፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ስር በእርምት ላይ ለሚገኙ ሴት ህግ ታራሚዎች ማረፊያ ማዕከል አገልግሎት የሚውል ከ4,800 በላይ የመማሪያ ደብተር ድጋፎችን አድርጓል፡፡
ይህም የህግ ታራሚዎችን ባህሪ አርሞና ዕውቀት አስጨብጦ ለሀገር ጠቃሚ ዜጋ አድርጎ የማውጣት ተልዕኮ ላላቸው ማረሚያ ቤቶች ይህንን ዓላማ ለማሳካት የላቀ አስተዋጽኦ ያለው ሲሆን፣ በተለይም የህግ ታራሚዎችን በትምህርት ቁሳቁስ መደገፍ ስነ-ልቦናዊ ለውጥና ተስፋን እንዲገነቡና አዳዲስ ነገሮችን እንዲማሩ እንዲሁም ለነገ የተሻለ ዜጋ የመሆን ተስፋን እንዲኖራቸው የላቀ ሚና ይኖረዋል፡፡
የኩባንያችን የደቡብ አዲስ አበባ ዞን ኦፕሬሽናል ዳይሬክተር አብርሀም ታደሰ የመማሪያ ደብተሮችን ያስረከቡ ሲሆን፣ ኩባንያችን የህግ ታራሚዎች የሚማሩበትን ትምህርት ቤት በተለያዩ የትምህርት ቁሳቁስና ቴክኖሎጂ በመደገፍ ታራሚዎች ከማረሚያ ቤት ሲወጡ መልካም ስነ-ምግባር የተላበሱ አምራችና ህግ አክባሪ ዜጎች ሆነው እንዲወጡ ላበረከተው አስተዋጽኦ ላቅ ያለ ምስጋና ቀርቧል፡፡
ለተጨማሪ፡https://bit.ly/VivaEngageInternalComm
#ESG #GSMA #Ethiotelecom #telebirr #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #SmartAfrica #RealizingDigitalEthiopia
❤6👏6🥰1
ውድ ቤተሰቦቻችን መልካም ቀን! መልካም የሥራ ሳምንት ይሁንላችሁ!
#Monday #Ethiotelecom #telebirr #ZemenGEBEYA #EmpoweringEthiopia’sDigitalFuture&Beyond
#Monday #Ethiotelecom #telebirr #ZemenGEBEYA #EmpoweringEthiopia’sDigitalFuture&Beyond
🔥5❤3🥰1