ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በጦር ኃይሎች ሪፈራል ሆስፒታል ተገኝተዉ በህግ ማስከበር ዘመቻዉ የተካፈሉ የመከላከያ አባላትን ጎበኙ
****************************
(ኢ ፕ ድ)
የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከመከላከያ ድጋፍ አሰባሳቢ የሚኒስትሮች አብይ ኮሚቴ አባላት ጋር በመሆን በጦር ኃይሎች ሪፈራል ሆስፒታል ተገኝተዉ በህግ ማስከበር ዘመቻዉ የተካፈሉ ጀግና የመከላከያ አባላትን ጎብኝተዋል።
ሚኒስትሯ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለጹት፤ እዚህ የተገኘነዉ በአጥንታቸዉና በደማቸዉ ስለ ሀገራቸዉና ህዝባቸ ዋጋ የከፈሉ ወገኖቻችንን ባይመጥንም አክብሮታችንን እና አብሮነታችን ለመግለጽ ነዉ ብለዋል።
የህግ የማስከበር ዘመቻው ብዙ ትምህርት የወሰድንበት ነዉ ያሉት ወ/ሮ ሙፈሪሃት፣ ዘመቻዉ ሀገርን የመዉደድ ምስጢር ምን ያህል መሆኑን ያየንበት ነዉ ብለዋል። ለዘላቂ ሰላም የህግ የበላይነትን ማስከበር ዋነኛ ተግባር መሆኑን ገልፀዉ ከዚህ በኋላ በአብሮነት የተሰጠንን ኃላፊነት እንድንወጣ መስመር ያስያዘ ሂደት ነው ብለዋል።
በህግ ማስከበር ዘመቻዉ የተሳተፋትን የመከላከያ ሰራዊት አባላት፣ የአማራና የአፋር ልዩ ኃይል ጨምሮ በሂደቱ የተሳተፉትን ሁሉ በመከላከያ ድጋፍ አሰባሳቢ የሚኒስትሮች አብይ ኮሚቴ ስም አመስግነዋል።
በጉብኝቱ የመከላከያ ድጋፍ አሰባሳቢ የሚኒስትሮች ኮሚቴ ሰብሳቢ የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚልን ጨምሮ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ፣ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ፣ የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ማርታ ሉዊጂ እንዲሁም የሰራዊቱ ከፍተኛ አመራሮች መሳፋቸውን ከሰላም ሚኒስትር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
****************************
(ኢ ፕ ድ)
የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከመከላከያ ድጋፍ አሰባሳቢ የሚኒስትሮች አብይ ኮሚቴ አባላት ጋር በመሆን በጦር ኃይሎች ሪፈራል ሆስፒታል ተገኝተዉ በህግ ማስከበር ዘመቻዉ የተካፈሉ ጀግና የመከላከያ አባላትን ጎብኝተዋል።
ሚኒስትሯ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለጹት፤ እዚህ የተገኘነዉ በአጥንታቸዉና በደማቸዉ ስለ ሀገራቸዉና ህዝባቸ ዋጋ የከፈሉ ወገኖቻችንን ባይመጥንም አክብሮታችንን እና አብሮነታችን ለመግለጽ ነዉ ብለዋል።
የህግ የማስከበር ዘመቻው ብዙ ትምህርት የወሰድንበት ነዉ ያሉት ወ/ሮ ሙፈሪሃት፣ ዘመቻዉ ሀገርን የመዉደድ ምስጢር ምን ያህል መሆኑን ያየንበት ነዉ ብለዋል። ለዘላቂ ሰላም የህግ የበላይነትን ማስከበር ዋነኛ ተግባር መሆኑን ገልፀዉ ከዚህ በኋላ በአብሮነት የተሰጠንን ኃላፊነት እንድንወጣ መስመር ያስያዘ ሂደት ነው ብለዋል።
በህግ ማስከበር ዘመቻዉ የተሳተፋትን የመከላከያ ሰራዊት አባላት፣ የአማራና የአፋር ልዩ ኃይል ጨምሮ በሂደቱ የተሳተፉትን ሁሉ በመከላከያ ድጋፍ አሰባሳቢ የሚኒስትሮች አብይ ኮሚቴ ስም አመስግነዋል።
በጉብኝቱ የመከላከያ ድጋፍ አሰባሳቢ የሚኒስትሮች ኮሚቴ ሰብሳቢ የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚልን ጨምሮ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ፣ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ፣ የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ማርታ ሉዊጂ እንዲሁም የሰራዊቱ ከፍተኛ አመራሮች መሳፋቸውን ከሰላም ሚኒስትር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
ጁንታው ከመከላከያ ዘርፎ ለጥፋት ዓላማ ይጠቀምባቸው የነበሩ መሳሪያዎች ተጠግነው ወደ አገልግሎት እየተመለሱ ናቸው
************************
(ኢ ፕ ድ)
ጁንታው ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ዘርፎ ለጥፋት ዓላማው ሲጠቀምባቸው የነበሩ የተለያዩ መሳሪያዎች ተጠግነው ወደ አገልግሎት በመመለስ ላይ መሆናቸው ተገለጸ።
የምዕራብ ግንባር የጥገና ኃላፊ ሌተናል ኮሎኔል አባተ ተስፋዬ እንደገለጹት፤ ጁንታው ከመከላከያ ሰራዊት ዘርፎ ለጥፋት ዓላማው ሲጠቀምባቸው የነበሩ በርካታ የሀገር ሀብቶች ከየመንገዱ እየተሰበሰቡ ተጠግነው ወደ አገልግሎት በመመለስ ላይ ናቸው።
እንደ ሌተናል ኮሎኔል አባተ ገለጻ፤ ጁንታው ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም መከላከያ ሰራዊቱ ላይ ጥቃት ሲከፍት ታንኮች፣ መድፎች እና በርካታ ከባድ መሳሪያዎችን ዘርፏል። ከባድ መሳሪያዎቹን ከዘረፈ በኋላ ይዞ ለመዋጋት ቢያስብም በመከላከያ ሰራዊቱ ጥንቃቄ የተሞላበት እርምጃ እና በአየር ኃይል ኢላማቸውን የጠበቁ እርምጃዎች ምክንያት መሳሪያዎቹን እየጣለ ሊፈረጥጥ ግድ ሆኖበታል። አንዳንድ መሳሪያዎቹን በከፊል ሲያወድም የተቀሩትን ግን በየአስፓልት ዳሩ እና በየጫካው አስቀምጦ እግሬ አውጪኝ ብሏል።
ከሃዲው ቡድን ከመከላከያ ሰራዊቱ የደረሰበትን እርምጃ መቋቋም ባለመቻሉ ከሽሬ አንስቶ እስከ ሽራሮ እና ተንቤን ድረስ በየመንገዱ ያንጠባጠባቸው ከባድ ተሽከርካሪዎች፣ የተለያየ አቅም ያላቸው መድፎች፣ ሎቤዶች እና ቢኤም መሳሪያዎች ተጓጉዘው ወደሽሬ የጥገና ማዕከል እየገቡ ይገኛሉ ያሉት ሌተናል ኮሎኔል አባተ፣ የጥገና ባለሙያዎችም መሳሪያዎቹን በመፈተሽ ዳግም ወደስራ ለማስገባት በመረባረብ ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
በርካታ ከባድ መሳሪያዎች እና ተሽከርካሪዎችም ከጥገናቸው በኋላ የተሳካ ሙከራ ተደርጎባቸው ወደስራ መመለሳቸውን ሌተናል ኮሎኔል አባተ ተስፋዬ ተናግረዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=37380
************************
(ኢ ፕ ድ)
ጁንታው ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ዘርፎ ለጥፋት ዓላማው ሲጠቀምባቸው የነበሩ የተለያዩ መሳሪያዎች ተጠግነው ወደ አገልግሎት በመመለስ ላይ መሆናቸው ተገለጸ።
የምዕራብ ግንባር የጥገና ኃላፊ ሌተናል ኮሎኔል አባተ ተስፋዬ እንደገለጹት፤ ጁንታው ከመከላከያ ሰራዊት ዘርፎ ለጥፋት ዓላማው ሲጠቀምባቸው የነበሩ በርካታ የሀገር ሀብቶች ከየመንገዱ እየተሰበሰቡ ተጠግነው ወደ አገልግሎት በመመለስ ላይ ናቸው።
እንደ ሌተናል ኮሎኔል አባተ ገለጻ፤ ጁንታው ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም መከላከያ ሰራዊቱ ላይ ጥቃት ሲከፍት ታንኮች፣ መድፎች እና በርካታ ከባድ መሳሪያዎችን ዘርፏል። ከባድ መሳሪያዎቹን ከዘረፈ በኋላ ይዞ ለመዋጋት ቢያስብም በመከላከያ ሰራዊቱ ጥንቃቄ የተሞላበት እርምጃ እና በአየር ኃይል ኢላማቸውን የጠበቁ እርምጃዎች ምክንያት መሳሪያዎቹን እየጣለ ሊፈረጥጥ ግድ ሆኖበታል። አንዳንድ መሳሪያዎቹን በከፊል ሲያወድም የተቀሩትን ግን በየአስፓልት ዳሩ እና በየጫካው አስቀምጦ እግሬ አውጪኝ ብሏል።
ከሃዲው ቡድን ከመከላከያ ሰራዊቱ የደረሰበትን እርምጃ መቋቋም ባለመቻሉ ከሽሬ አንስቶ እስከ ሽራሮ እና ተንቤን ድረስ በየመንገዱ ያንጠባጠባቸው ከባድ ተሽከርካሪዎች፣ የተለያየ አቅም ያላቸው መድፎች፣ ሎቤዶች እና ቢኤም መሳሪያዎች ተጓጉዘው ወደሽሬ የጥገና ማዕከል እየገቡ ይገኛሉ ያሉት ሌተናል ኮሎኔል አባተ፣ የጥገና ባለሙያዎችም መሳሪያዎቹን በመፈተሽ ዳግም ወደስራ ለማስገባት በመረባረብ ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
በርካታ ከባድ መሳሪያዎች እና ተሽከርካሪዎችም ከጥገናቸው በኋላ የተሳካ ሙከራ ተደርጎባቸው ወደስራ መመለሳቸውን ሌተናል ኮሎኔል አባተ ተስፋዬ ተናግረዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=37380
ጁንታዎቹ ኢትዮጵያን የማፈራረስና ድሮ የነበረውን የዝርፊያ ፍላጎታቸውን ለማስቀጠል፤ በተቻለ መጠን የተዳከመ ወይም የተበተነ መንግስት እንዲኖር ለማድረግና አገሪቱን ወደ እርስበርስ ጦርነት እንድትገባ ለማድረግ ነበር በመከላከያ ላይ ጥቃት የፈፀሙት፤
👉 በመንግስት ከፍተኛ አመራር ቦታ ላይ የነበሩ የጁንታው ሰዎች የሚዘርፉትን ገንዘብ በራሳቸው ስም አያደርጉትም ነበር፤ አብረዋቸው በሚሰሩ ሌሎች ግለሰቦች ስም እያደረጉ ነበር የሚጠቀሙት፤
አቶ ብናልፍ አንዷለም የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ
*********************
(ኢ ፕ ድ)
👉 ለውጥ ያስፈልጋል የሚል ግምገማና ክርክር ሲደረግ፣ ህወሓት ከፍተኛ ተፅእኖ ለመፍጠር ሲጥር ነበር፤ ለውጡ በሚፈለገው አቅጣጫ እንዳይሄድ እንቅፋት እየሆነ በአንድ አጀንዳ ላይ ተወያይተን የውሳኔዎቹ ሃሳብ በመግለጫ ከወጡ በኋላ ህወሓት ለብቻው ወጥቶ እንደገና ሌላ መግለጫ ያወጣል፤
👉 አብዮታዊ ዲሞክራሲ በሚል ፍልስፍና ጠላትና ወዳጅ ብሎ የሚለይ፣ ሰዎችን በአመለካከታቸው ብቻ ይሄኛው ጠላቴ ነው፤ ሌላኛው ደግሞ ወዳጄ ብሎ የሚያስቀምጥ ነበር፤
👉 በሕዝቦች መካከል የጥላቻ ግድግዳ ፈጥሯል፤ የሚገርመው ጠላት ወይም ወዳጅ ከሚለው ውጭ ሌላ ሶስተኛ መንገድ አለ ብሎ አያምንም፤
👉 የህወሻት ቡድን «የለውጥ ኃይሉ ስልጣኑን ለማራዘም ሲል ነው ብልፅግናን የሚያቋቁመው፤ አሀዳዊ መንግስት ነው፤ የድሮውን ስርዓት ለመመለስ ነው፤ የፌደራል ስርዓቱን ለማፍረስ ነው» የሚሉ የማያቋርጥ ዘመቻ ሲያካሂድ ነበር፤
👉 በ2012ዓ.ም ሊካሄድ የነበረው ምርጫ እንዲራዘም ሲደረግ፤ «ስልጣን ለማራዘም ነው» የሚሉ በርካታ የስም ማጥፋት ዘመቻቸውን ማድረጋቸውን ቀጠሉ፤ ግን እነሱ ስለተቃወሙት ተግባራዊ ከመሆን አልቀረም፤ እናም ይሄን ተከትሎም ይህ ኃይል «በራሴ ክልል ምርጫ አደርጋለሁ» ብሎ ፍፁም ኢ-ሕገ መንግሥታዊ በሆነ መንገድ ተነሳስቶ አድርጎታል፤
👉 እነዚህ ፅንፈኛ ኃይሎች ሁሌም ትንኮሳ ሲያደርጉ ቢቆዩም፤ በመጨረሻ ቀዩን መስመር አልፈው መከላከያ ላይ ጥቃት ሰነዘሩ፤
👉 እጅግ ዘግናኝ የሆነ በኢትዮጵያ ታሪክ ብቻ ሳይሆን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ አሳዛኝ ተግባር ፈፀሙ፤ የትግራይን ሕዝብ ለመጠበቅ ከ20 ዓመታት በላይ ጉድጓድ ውስጥ የኖረ፤ በክፉም ሆነ በደጉ ከትግራይ ህዝብ ጎን ቆሞ የኖረውን ወታደር ከጀርባው ጥቃት ፈጸሙ፤
👉 ኢትዮጵያን የማፈራረስና ድሮ የነበረውን የዝርፊያ ፍላጎታቸውን ማስቀጠል፤ በተቻለ መጠን የተዳከመ ወይም የተበተነ መንግስት እንዲኖር ማድረግና አገሪቱን ወደ እርስበርስ ጦርነት እንድትገባ ለማድረግ ነበር ይህንን ጥቃት የፈፀሙት፤
👉 ከፍተኛ የሆነ ጫና እየፈጠረ፤ ዘረፋ እየፈፀመ የቆየ ቡድን ነው፤ በቤኒሻንጉል፤ በጋምቤላ፣ በኦሮሚያ፣ በሱማሌ እና በአፋር ያሉ የእርሻ መሬቶችን ሲበዘብዝ የኖረ ቡድን ነው፤
👉 ሱማሌ ክልል ላይ በርካታ ሰዎችን በአንድ ጊዜ ረሽኖ በአንድ ጉድጓድ እንዲቀበሩ በማድረግ ትልቅ ግፍ ፈጽሟል፤
👉 የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች በመከፋፈል በጠላትነት እንዲተያይ በማድረግ በጋራ የመሰረቱትን የአንድነት እሴታቸውን እያፈረሰ በልዩነቶቻቸው ላይ እያነጣጠረ በቀየሰው ዘዴ ከፍተኛ የሚባል ጉዳት ደርሷል፤
👉ስርዓቱን ይቃወማሉ ብሎ የሚያስባቸውን ሰዎች እያሸማቀቀ፤ በሽብር ተሳትፈዋል ብሎ በእስር ቤት ያጉራቸዋል፤ ይገርፋቸዋል፤ አካላቸውን ያጎላል፤ ያኮላሻል፣ ይገድላል፤
👉 በኢኮኖሚ ረገድ ኢ-ፍትሃዊነቱን ያባባሰው በልማት ድርጅቶች አማካኝነት የሚደረግ ዘረፋ ነው፤ ለምሳሌ እንደባንክ፥ ቴሌና በመሳሰሉት ተቋማት ላይ በጣም ብዙ ዘረፋዎችና በደሎች ተፈፅመዋል፤
👉 ኢ-ፍትሃዊነት እየነገሰ፤ ግለሰቦች በአጭር ጊዜ እየከበሩ፤ ከምንም ተነስተው ባለሃብት እንዲሆኑ የተደረገበት ስርዓት ፈጥረዋል፤
👉 በመንግስት ከፍተኛ አመራር ቦታ ላይ የነበሩ የጁንታው ሰዎች የሚዘርፉትን ገንዘብ በራሳቸው ስም አያደርጉትም ነበር፤ አብረዋቸው በሚሰሩ ሌሎች ግለሰቦች ስም እያደረጉ ነበር የሚጠቀሙት፤ በዚህ ምክንያት ኢ-ፍትሃዊነቱ እየሰፋ የመጣውና የለውጡ ዋነኛ ሰበብ የሆነው አንዱ ይኸው ጉዳይ ነው፤
👉 እያንዳንዱ ሰው ማንነቱን በራሱ ነው እንዲወስን ሊደረግ የሚገባው፤ የግለሰቦች መብት ሰለሆነ፤ እነዚህ ሰዎች ግን ይህንን መብት ነው የነፈጉት:: የእኔ ማንነት ነው ብለው በራሳቸው ለመወሰን የማይችሉበት ሁኔታ ነው የተፈጠረው:: ስለዚህ ይሄ ቡድን በአገር ክህደት ወንጀል ውስጥ የገባው ቡድን የእነዚህን ሰዎች መብት አፍኖ ነው የኖረው፤
👉 ዛሬም ድረስ ሚዲያ ላይ እየወጡ የአማራ መሬት ማስመለስ ዘመቻ ነው እያሉ ነው በቅርቡ የተወሰደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ ሲጠቅሱት የነበረው:: ይህንን ሃሰተኛ ትርክት ለአለምአቀፉ ማህበረሰብ ለማስተላለፍ ሞክረዋል፤ አጀንዳና አቅጣጫ ማሳት ከድሮም ጀምሮ የተካኑበት ባህሪ ነው፤
👉 ይሄ አፋኝ ቡድን ላይመለስ ወደመቃብሩ ወርዷል፤ ከዚህ በኋላ መብት ማፈን፥ መርገጥ ፤ እኔ ብቻ አውቅልሃለሁ ማለት አይፈቀድም፤ አሁን በጀመርነው ለውጥ እንኳን ሊታሰብም አይችልም፤
👉 «ለእኛ ጦርነት ባህላዊ ጨዋታችን ነው» የሚሉ ትዕቢት የተሞላባቸው ንግግሮችን በድፍረት ይናገሩ ነበር:: እውነት ለመናገር እነዚህ ቡድኖች የእብሪታቸው ልክ ወሰን የለውም:: ሁሉም በሚባል ደረጃ ትዕቢትና እብሪት ወጥሮ የያዛቸው ሰዎች ናችው፤
👉 «ከእኛ በላይ ለጦርነት የተፈጠረ የለም፤ ከእኛ በላይ ውጊያ ላሳር ነው» የሚሉ እብሪት የተሞሉ ሰዎች ነበሩ:: ግን ይህንን እብሪታቸውን እንዲፈፀም ያደረጉት በሚያሳዝን ሁኔታ በደሃው ልጅ ላይ ነው፤
👉 የእነሱ ልጆች በዚህ ጦርነት አይማገዱም፣ አይለበለቡም፣ እነዚህ አረመኔ ሰዎች እድሜ ልካቸውን ድሃውን የትግራይ ወጣት በጦርነት ውስጥ እየማገዱ የኖሩ፤ በሕግ ማስከበሩ ዘመቻ የተማረኩት ህፃናት ልጆች ከትምህርት ገበታ ላይ ተነቅለው ተወስደው የተመለመሉ ናቸው፤
👉 ከሃዲው ቡድን ሽንፈቱ አይቀሬ መሆኑን እየተገነዘበ ሲሄድ የያዛቸውንና ምሽግ የሰራባቸውን ቦታዎች እየለቀቀ በሚሄድበት ጊዜ የተለያዩ መሰረተ ልማቶችን አፈራርሷል፤
👉 በተለቀቁ ቦታዎች ላይ የፈፀሙት ኢ-ሰብአዊ ድርጊት አለ፤ ለምሳሌ ማይካድራ ላይ የተፈፀመው ጭፍጨፋና በደል ታሪክ ይቅር የማይለው በጣም ትልቅ ወንጀል ነው፤
👉 አንዳንዶቹ «ምርጫ መካሄድ የለበትም» የሚል አቋም አላቸው፤ ግን ደግሞ የመንግሥትን ሥልጣን ይፈልጋሉ፤ እነዚህ ሃሳቦች እርስበርሳቸው ይጣረሳሉ፤ ስልጣን የሚፈልጉት በሌላ መንገድ ነው፤
👉 የሽግግር መንግስት እናቋቁም፤ የባላደራ መንግስት ይመስረት የሚል ፍላጎት ያላቸው ፓርቲዎች አሉ፤ ሁሉንም ፓርቲዎች ግን አይገልፅም፤
👉 ስልጣን የሚያዘው በምርጫ ብቻ ብሎ ስለሚደነግግ፤ ከምርጫ ውጭ የሚመጣ ስልጣን ስለሌለ ያንን ታሳቢ አድርጎ ነው እንጂ መሰራት ያለበት በአቋራጭ እንዲህ አይነት መንግስት እናቋቁም የሚለው ነገር አያስኬድም፤
አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከአቶ ብናልፍ አንዱዓለም ጋር ያደረገውን ቃለ መጠይቅ ሙሉውን ሊንኩን ተጭነው ያገኙታል።
https://www.press.et/Ama/?p=37198
www.press.et
“ማንነታቸው እውቅና ያልተሰጣቸው ዜጎች ለ30 ዓመታት ሲበደሉና ሲገፉ ቢኖሩም በአመጽ ለመፍታት አንድም ቀን ተንቀሳቅሰው አያውቁም” – አቶ ብናልፍ አንዷለም የብልጽግና ዋና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
👉 በመንግስት ከፍተኛ አመራር ቦታ ላይ የነበሩ የጁንታው ሰዎች የሚዘርፉትን ገንዘብ በራሳቸው ስም አያደርጉትም ነበር፤ አብረዋቸው በሚሰሩ ሌሎች ግለሰቦች ስም እያደረጉ ነበር የሚጠቀሙት፤
አቶ ብናልፍ አንዷለም የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ
*********************
(ኢ ፕ ድ)
👉 ለውጥ ያስፈልጋል የሚል ግምገማና ክርክር ሲደረግ፣ ህወሓት ከፍተኛ ተፅእኖ ለመፍጠር ሲጥር ነበር፤ ለውጡ በሚፈለገው አቅጣጫ እንዳይሄድ እንቅፋት እየሆነ በአንድ አጀንዳ ላይ ተወያይተን የውሳኔዎቹ ሃሳብ በመግለጫ ከወጡ በኋላ ህወሓት ለብቻው ወጥቶ እንደገና ሌላ መግለጫ ያወጣል፤
👉 አብዮታዊ ዲሞክራሲ በሚል ፍልስፍና ጠላትና ወዳጅ ብሎ የሚለይ፣ ሰዎችን በአመለካከታቸው ብቻ ይሄኛው ጠላቴ ነው፤ ሌላኛው ደግሞ ወዳጄ ብሎ የሚያስቀምጥ ነበር፤
👉 በሕዝቦች መካከል የጥላቻ ግድግዳ ፈጥሯል፤ የሚገርመው ጠላት ወይም ወዳጅ ከሚለው ውጭ ሌላ ሶስተኛ መንገድ አለ ብሎ አያምንም፤
👉 የህወሻት ቡድን «የለውጥ ኃይሉ ስልጣኑን ለማራዘም ሲል ነው ብልፅግናን የሚያቋቁመው፤ አሀዳዊ መንግስት ነው፤ የድሮውን ስርዓት ለመመለስ ነው፤ የፌደራል ስርዓቱን ለማፍረስ ነው» የሚሉ የማያቋርጥ ዘመቻ ሲያካሂድ ነበር፤
👉 በ2012ዓ.ም ሊካሄድ የነበረው ምርጫ እንዲራዘም ሲደረግ፤ «ስልጣን ለማራዘም ነው» የሚሉ በርካታ የስም ማጥፋት ዘመቻቸውን ማድረጋቸውን ቀጠሉ፤ ግን እነሱ ስለተቃወሙት ተግባራዊ ከመሆን አልቀረም፤ እናም ይሄን ተከትሎም ይህ ኃይል «በራሴ ክልል ምርጫ አደርጋለሁ» ብሎ ፍፁም ኢ-ሕገ መንግሥታዊ በሆነ መንገድ ተነሳስቶ አድርጎታል፤
👉 እነዚህ ፅንፈኛ ኃይሎች ሁሌም ትንኮሳ ሲያደርጉ ቢቆዩም፤ በመጨረሻ ቀዩን መስመር አልፈው መከላከያ ላይ ጥቃት ሰነዘሩ፤
👉 እጅግ ዘግናኝ የሆነ በኢትዮጵያ ታሪክ ብቻ ሳይሆን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ አሳዛኝ ተግባር ፈፀሙ፤ የትግራይን ሕዝብ ለመጠበቅ ከ20 ዓመታት በላይ ጉድጓድ ውስጥ የኖረ፤ በክፉም ሆነ በደጉ ከትግራይ ህዝብ ጎን ቆሞ የኖረውን ወታደር ከጀርባው ጥቃት ፈጸሙ፤
👉 ኢትዮጵያን የማፈራረስና ድሮ የነበረውን የዝርፊያ ፍላጎታቸውን ማስቀጠል፤ በተቻለ መጠን የተዳከመ ወይም የተበተነ መንግስት እንዲኖር ማድረግና አገሪቱን ወደ እርስበርስ ጦርነት እንድትገባ ለማድረግ ነበር ይህንን ጥቃት የፈፀሙት፤
👉 ከፍተኛ የሆነ ጫና እየፈጠረ፤ ዘረፋ እየፈፀመ የቆየ ቡድን ነው፤ በቤኒሻንጉል፤ በጋምቤላ፣ በኦሮሚያ፣ በሱማሌ እና በአፋር ያሉ የእርሻ መሬቶችን ሲበዘብዝ የኖረ ቡድን ነው፤
👉 ሱማሌ ክልል ላይ በርካታ ሰዎችን በአንድ ጊዜ ረሽኖ በአንድ ጉድጓድ እንዲቀበሩ በማድረግ ትልቅ ግፍ ፈጽሟል፤
👉 የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች በመከፋፈል በጠላትነት እንዲተያይ በማድረግ በጋራ የመሰረቱትን የአንድነት እሴታቸውን እያፈረሰ በልዩነቶቻቸው ላይ እያነጣጠረ በቀየሰው ዘዴ ከፍተኛ የሚባል ጉዳት ደርሷል፤
👉ስርዓቱን ይቃወማሉ ብሎ የሚያስባቸውን ሰዎች እያሸማቀቀ፤ በሽብር ተሳትፈዋል ብሎ በእስር ቤት ያጉራቸዋል፤ ይገርፋቸዋል፤ አካላቸውን ያጎላል፤ ያኮላሻል፣ ይገድላል፤
👉 በኢኮኖሚ ረገድ ኢ-ፍትሃዊነቱን ያባባሰው በልማት ድርጅቶች አማካኝነት የሚደረግ ዘረፋ ነው፤ ለምሳሌ እንደባንክ፥ ቴሌና በመሳሰሉት ተቋማት ላይ በጣም ብዙ ዘረፋዎችና በደሎች ተፈፅመዋል፤
👉 ኢ-ፍትሃዊነት እየነገሰ፤ ግለሰቦች በአጭር ጊዜ እየከበሩ፤ ከምንም ተነስተው ባለሃብት እንዲሆኑ የተደረገበት ስርዓት ፈጥረዋል፤
👉 በመንግስት ከፍተኛ አመራር ቦታ ላይ የነበሩ የጁንታው ሰዎች የሚዘርፉትን ገንዘብ በራሳቸው ስም አያደርጉትም ነበር፤ አብረዋቸው በሚሰሩ ሌሎች ግለሰቦች ስም እያደረጉ ነበር የሚጠቀሙት፤ በዚህ ምክንያት ኢ-ፍትሃዊነቱ እየሰፋ የመጣውና የለውጡ ዋነኛ ሰበብ የሆነው አንዱ ይኸው ጉዳይ ነው፤
👉 እያንዳንዱ ሰው ማንነቱን በራሱ ነው እንዲወስን ሊደረግ የሚገባው፤ የግለሰቦች መብት ሰለሆነ፤ እነዚህ ሰዎች ግን ይህንን መብት ነው የነፈጉት:: የእኔ ማንነት ነው ብለው በራሳቸው ለመወሰን የማይችሉበት ሁኔታ ነው የተፈጠረው:: ስለዚህ ይሄ ቡድን በአገር ክህደት ወንጀል ውስጥ የገባው ቡድን የእነዚህን ሰዎች መብት አፍኖ ነው የኖረው፤
👉 ዛሬም ድረስ ሚዲያ ላይ እየወጡ የአማራ መሬት ማስመለስ ዘመቻ ነው እያሉ ነው በቅርቡ የተወሰደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ ሲጠቅሱት የነበረው:: ይህንን ሃሰተኛ ትርክት ለአለምአቀፉ ማህበረሰብ ለማስተላለፍ ሞክረዋል፤ አጀንዳና አቅጣጫ ማሳት ከድሮም ጀምሮ የተካኑበት ባህሪ ነው፤
👉 ይሄ አፋኝ ቡድን ላይመለስ ወደመቃብሩ ወርዷል፤ ከዚህ በኋላ መብት ማፈን፥ መርገጥ ፤ እኔ ብቻ አውቅልሃለሁ ማለት አይፈቀድም፤ አሁን በጀመርነው ለውጥ እንኳን ሊታሰብም አይችልም፤
👉 «ለእኛ ጦርነት ባህላዊ ጨዋታችን ነው» የሚሉ ትዕቢት የተሞላባቸው ንግግሮችን በድፍረት ይናገሩ ነበር:: እውነት ለመናገር እነዚህ ቡድኖች የእብሪታቸው ልክ ወሰን የለውም:: ሁሉም በሚባል ደረጃ ትዕቢትና እብሪት ወጥሮ የያዛቸው ሰዎች ናችው፤
👉 «ከእኛ በላይ ለጦርነት የተፈጠረ የለም፤ ከእኛ በላይ ውጊያ ላሳር ነው» የሚሉ እብሪት የተሞሉ ሰዎች ነበሩ:: ግን ይህንን እብሪታቸውን እንዲፈፀም ያደረጉት በሚያሳዝን ሁኔታ በደሃው ልጅ ላይ ነው፤
👉 የእነሱ ልጆች በዚህ ጦርነት አይማገዱም፣ አይለበለቡም፣ እነዚህ አረመኔ ሰዎች እድሜ ልካቸውን ድሃውን የትግራይ ወጣት በጦርነት ውስጥ እየማገዱ የኖሩ፤ በሕግ ማስከበሩ ዘመቻ የተማረኩት ህፃናት ልጆች ከትምህርት ገበታ ላይ ተነቅለው ተወስደው የተመለመሉ ናቸው፤
👉 ከሃዲው ቡድን ሽንፈቱ አይቀሬ መሆኑን እየተገነዘበ ሲሄድ የያዛቸውንና ምሽግ የሰራባቸውን ቦታዎች እየለቀቀ በሚሄድበት ጊዜ የተለያዩ መሰረተ ልማቶችን አፈራርሷል፤
👉 በተለቀቁ ቦታዎች ላይ የፈፀሙት ኢ-ሰብአዊ ድርጊት አለ፤ ለምሳሌ ማይካድራ ላይ የተፈፀመው ጭፍጨፋና በደል ታሪክ ይቅር የማይለው በጣም ትልቅ ወንጀል ነው፤
👉 አንዳንዶቹ «ምርጫ መካሄድ የለበትም» የሚል አቋም አላቸው፤ ግን ደግሞ የመንግሥትን ሥልጣን ይፈልጋሉ፤ እነዚህ ሃሳቦች እርስበርሳቸው ይጣረሳሉ፤ ስልጣን የሚፈልጉት በሌላ መንገድ ነው፤
👉 የሽግግር መንግስት እናቋቁም፤ የባላደራ መንግስት ይመስረት የሚል ፍላጎት ያላቸው ፓርቲዎች አሉ፤ ሁሉንም ፓርቲዎች ግን አይገልፅም፤
👉 ስልጣን የሚያዘው በምርጫ ብቻ ብሎ ስለሚደነግግ፤ ከምርጫ ውጭ የሚመጣ ስልጣን ስለሌለ ያንን ታሳቢ አድርጎ ነው እንጂ መሰራት ያለበት በአቋራጭ እንዲህ አይነት መንግስት እናቋቁም የሚለው ነገር አያስኬድም፤
አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከአቶ ብናልፍ አንዱዓለም ጋር ያደረገውን ቃለ መጠይቅ ሙሉውን ሊንኩን ተጭነው ያገኙታል።
https://www.press.et/Ama/?p=37198
www.press.et
“ማንነታቸው እውቅና ያልተሰጣቸው ዜጎች ለ30 ዓመታት ሲበደሉና ሲገፉ ቢኖሩም በአመጽ ለመፍታት አንድም ቀን ተንቀሳቅሰው አያውቁም” – አቶ ብናልፍ አንዷለም የብልጽግና ዋና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
www.press.et
“ማንነታቸው እውቅና ያልተሰጣቸው ዜጎች ለ30 ዓመታት ሲበደሉና ሲገፉ ቢኖሩም በአመጽ ለመፍታት አንድም ቀን ተንቀሳቅሰው አያውቁም” – አቶ ብናልፍ አንዷለም የብልጽግና ዋና ጽሕፈት ቤት…
ባለፉት አራት ወራት ከ624 ሚሊዮን ብር በላይ በህዳሴ ግድብ አካውንት ገቢ መደረጉ ተገለጸ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በወቅታዊ አገራዊ ሁኔታዎች ያልተገ ታው የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ድጋፍ ከምን ጊዜውም በላይ ተጠናክሮ መቀጠሉ እና ባለፉት አራት ወራት ብቻ ከ624 ሚሊዮን ብር በላይ በልማት ባንክ የተረጋገጠ በህዳሴው ግድብ አካውንት ገቢ መደረጉ ተገለጸ።
በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልድ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ቀላል የማይባል የህዝብ ለህዝብ የዲፕሎማሲ ሥራ እየሠሩ መሆኑንም ነው የታላቁ የህዳሴ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ያስታወቀው።
የጽህፈት ቤቱ የሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ኃይሉ አብርሃም በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ የህዝብ ተሳትፎ ከወቅታዊ የህግ ማስከበር ሂደት ጋር በተያያዘ የሚዲያው ትኩረት ቢቀንስም አሁንም ድጋፉ ሳይቋረጥ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
በዚህም ከመላ ሀገሪቱ ባለፉት አራት ወራት ብቻ በልማት ባንክ የተረጋገጠ ከ624 ሚሊዮን ብር በላይ በህዳሴ ግድብ አካውንት ገብቷል።
እንደ አቶ ኃይሉ ገለጻ፤ ላለፉት አራት ወራት የነበረው የህዝብ ተሳትፎ እጅጉን ከፍ ያለ ሆኖ ተስተውሏል። ለአብነትም የመጀመሪያው የውሃ ሙሌት ከተጠናቀቀ በኋላ በሀምሌ ወር 119 ነጥብ 9 ሚሊዮን፣ በነሐሴ ወር 152 ሚሊዮን፣ በመስከረም ወር 197 ሚሊዮን እና በጥቅምት ወር 155 ሚሊዮን ብር የተጣራ ገቢ መሰብሰብ ተችሏል።
የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ገቢ በዋናነት ቦንድ በመሆኑ ህብረተሰቡ የቦንድ ግዥን አጠናክሮ እንዲቀጥል እየተሠራ ነው ያሉት አቶ ኃይሉ፤ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በተለያየ መልኩ እያገዙ መሆኑንም ተናግረዋል። በዚህም ዲያስፖራው በግድቡ የሚነሱ ጉዳዮች ላይ በኢትዮጵያ ላይ ተፅዕኖ ለማድረግ የሚሞክሩ ሥራዎችን በመቃወም ከፍ ያለ ኃላፊነት እየተወጡ መሆኑንም ገልጸዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=37447
www.press.et
ባለፉት አራት ወራት ከ624 ሚሊዮን ብር በላይ በህዳሴ ግድብ አካውንት ገቢ መደረጉ ተገለጸ | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በወቅታዊ አገራዊ ሁኔታዎች ያልተገ ታው የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ድጋፍ ከምን ጊዜውም በላይ ተጠናክሮ መቀጠሉ እና ባለፉት አራት ወራት ብቻ ከ624 ሚሊዮን ብር በላይ በልማት ባንክ የተረጋገጠ በህዳሴው ግድብ አካውንት ገቢ መደረጉ ተገለጸ።
በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልድ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ቀላል የማይባል የህዝብ ለህዝብ የዲፕሎማሲ ሥራ እየሠሩ መሆኑንም ነው የታላቁ የህዳሴ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ያስታወቀው።
የጽህፈት ቤቱ የሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ኃይሉ አብርሃም በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ የህዝብ ተሳትፎ ከወቅታዊ የህግ ማስከበር ሂደት ጋር በተያያዘ የሚዲያው ትኩረት ቢቀንስም አሁንም ድጋፉ ሳይቋረጥ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
በዚህም ከመላ ሀገሪቱ ባለፉት አራት ወራት ብቻ በልማት ባንክ የተረጋገጠ ከ624 ሚሊዮን ብር በላይ በህዳሴ ግድብ አካውንት ገብቷል።
እንደ አቶ ኃይሉ ገለጻ፤ ላለፉት አራት ወራት የነበረው የህዝብ ተሳትፎ እጅጉን ከፍ ያለ ሆኖ ተስተውሏል። ለአብነትም የመጀመሪያው የውሃ ሙሌት ከተጠናቀቀ በኋላ በሀምሌ ወር 119 ነጥብ 9 ሚሊዮን፣ በነሐሴ ወር 152 ሚሊዮን፣ በመስከረም ወር 197 ሚሊዮን እና በጥቅምት ወር 155 ሚሊዮን ብር የተጣራ ገቢ መሰብሰብ ተችሏል።
የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ገቢ በዋናነት ቦንድ በመሆኑ ህብረተሰቡ የቦንድ ግዥን አጠናክሮ እንዲቀጥል እየተሠራ ነው ያሉት አቶ ኃይሉ፤ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በተለያየ መልኩ እያገዙ መሆኑንም ተናግረዋል። በዚህም ዲያስፖራው በግድቡ የሚነሱ ጉዳዮች ላይ በኢትዮጵያ ላይ ተፅዕኖ ለማድረግ የሚሞክሩ ሥራዎችን በመቃወም ከፍ ያለ ኃላፊነት እየተወጡ መሆኑንም ገልጸዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=37447
www.press.et
ባለፉት አራት ወራት ከ624 ሚሊዮን ብር በላይ በህዳሴ ግድብ አካውንት ገቢ መደረጉ ተገለጸ | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
www.press.et
ባለፉት አራት ወራት ከ624 ሚሊዮን ብር በላይ በህዳሴ ግድብ አካውንት ገቢ መደረጉ ተገለጸ | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
የወታደሩ ህይወት - ከመጋረጃው ጀርባ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
የሰራዊቱ አኗኗር ከግንባር መልስ በተለይም በእረፍት ሰዓት ላይ አዝናኝ ገጽታ አለው። አንዳንዶች ቢጫ ጀሪካኖችን በመጉረድ የቡና ማቅረቢያ ረከቦት ሲያዘጋጁ ሌሎች ደግሞ የውሃ ማሸጊያ ፕላስቲኮችን በመቁረጥ ቡና እና ሻይ መጠጫዎችን ያዘጋጃሉ።
በየአካባቢው የተገኘው ቡና ተቆልቶ በተከፈተ ጣሳ ላይ ሊወቀጥም ይችላል። ምክንያቱም ጁንታው ቡድን የሰራዊቱን ንብረት ዘርፎ ሲሄድ ያልሰባበረው እና ያላወደመው አይነት እቃ የለም ማለት በሚያስደፍር ሁናቴ በየማዘዣ ጣቢያዎቹ ከኤሌክትሪክ እቃ አንስቶ እስከ ቢሮ መሳሪያዎች ድረስ የነበሩ ንብረቶች ተበላሽተዋል፤ አሊያም ጠፍተዋል።
በሚያሳዝን ሁናቴ የሰራዊት አባላት በገንዘባቸው የገዟቸው አነስተኛ ቡና እና ሻይ ማፍያዎች እንኳን በአካባቢው እንደሌሉ ከጁንታው ጥቃት በኋላ አካባቢውን የተቆጣጠሩ የሰራዊት አባላት ሲናገሩ ይደመጣል።
የሰባተኛ ወጋገን ሜካናይዝድ ክፍለጦር አባል የሆነችው ወታደር እታገኝ ሞላ፣ ሰራዊቱ በእረፍት ሰዓቱ የሚያሳልፍባቸው የካምፕ ውስጥ ካፌዎችና ሬስቶራንቶች በመውደማቸው ጓደኞቿ ድብርት (ድበታ) እንዳይገባቸው የበኩሏን ጥረት እንደምታደርግ ነገረችን።
ለቀረጻ ሙያው ልዩ ፍቅር ያላት እና በካሜራ ቀረጻ ሙያ ለአንድ ዓመት በሰራዊቱ ያገለገለችው እንስት፤ በህግ ማስከበር ዘመቻ ደግሞ በተለያዩ ግንባሮች ተሰልፋ ተተኳሾችን እና መሳሪያዎችን በማቀበል በኦርዲናንስ ሙያ አገልግላለች።
ከህግ ማስከበሩ ዘመቻ መልስ በሚኖራት የእረፍት ጊዜ ደግሞ፣ ሰራዊቱ አረፍ በሚልባቸው አካባቢዎች ሻይ እና ቡና በማፍላት ጊዜያቸውን እንዲያሳልፉ ታደርጋለች። በአካባቢዋ የምታገኛቸውን ምግብ ማዘጋጃ ቁሶች በማሰባሰብ አምባሻ በመጋገርም ተወዳጅ ባለሙያ መሆኗን አስመስክራለች።
በተለይ ኮቾሮ ብስኩት በሚበላባቸው አብዛኛው የግንባር ቦታዎች ላይ፣ ስቃጥላ የተሰኘውን የታሸገ የሰራዊቱ ምግብ በልዩ ሁኔታ በማብሰል በፍቃደኝነት ለሰራዊት አባላት ታቀርባለች።
“ይህን ማድረጌ ሰራዊቱ በእረፍት ጊዜው ድብርት ውስጥ እንዳይገባ እና ዘመቻውን ዓላማ እንዳይዘነጋ በማሰቤ ነው” የምትለው ወታደር እታገኝ፤ በማንኛውም ሙያ ላይ በመተጋገዝ ለመስራት መምረጧን ነግራናለች።
ከግዳጅ መልስ በሚኖረው ቆይታ የእታገኝ ቡና እየተፈላ ስለውሏቸው እና ስለጓዶቻቸው ጀግንነት እየተወራ ሳቅ እና ጨዋታው ይደራል። ከተለያዩ ቦታዎች የመጡትና የተለያየ ቋንቋ የሚናገሩት የሰራዊት አባላትም አንድነታቸውን በሚያሳይ ሁኔታ የተጋገረውን አምባሻም ሆነ የተፈላውን ቡና አንተ ትብስ አንቺ ትብስ ተባብለው በጋራ በመቋደስ ቀናቸውን በደስታ ያሳልፋሉ።
ሃምሳ አለቃ ሄኖክ ከተማ፣ እንደ ወታደር እታገኝ ሁሉ ሰራዊቱ አረፍ በሚልባቸው ቦታዎች አምባሻ መጋገሩን እና ቡና ማፍላቱ የሚያዘወትር የአውራምባ ማህበረሰብ የስራ ባህልን የተላበሰ ወታደር መሆኑን በርካቶች ይመሰክራሉ።
እሱም ቢሆን፣ በልጅነቱ ቤት ውስጥ እንጀራም ሆነ ሌሎች ስራዎችን በመከወን ወላጆቹን ያግዝ እንደነበር ነው የነገረን። ያ የልጅነት ልምዱ ደግሞ ሰራዊቱ ውስጥም እንዳገዘውና በእረፍት ጊዜው የተለያዩ ደረቅ ምግቦችን እያዘጋጀ ለጓደኞቹ ለማቅረብ እንዳላስቸገረው ገልጾልናል።
https://www.press.et/Ama/?p=37458
www.press.et
የወታደሩ ህይወት – ከመጋረጃው ጀርባ | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
*******************
(ኢ ፕ ድ)
የሰራዊቱ አኗኗር ከግንባር መልስ በተለይም በእረፍት ሰዓት ላይ አዝናኝ ገጽታ አለው። አንዳንዶች ቢጫ ጀሪካኖችን በመጉረድ የቡና ማቅረቢያ ረከቦት ሲያዘጋጁ ሌሎች ደግሞ የውሃ ማሸጊያ ፕላስቲኮችን በመቁረጥ ቡና እና ሻይ መጠጫዎችን ያዘጋጃሉ።
በየአካባቢው የተገኘው ቡና ተቆልቶ በተከፈተ ጣሳ ላይ ሊወቀጥም ይችላል። ምክንያቱም ጁንታው ቡድን የሰራዊቱን ንብረት ዘርፎ ሲሄድ ያልሰባበረው እና ያላወደመው አይነት እቃ የለም ማለት በሚያስደፍር ሁናቴ በየማዘዣ ጣቢያዎቹ ከኤሌክትሪክ እቃ አንስቶ እስከ ቢሮ መሳሪያዎች ድረስ የነበሩ ንብረቶች ተበላሽተዋል፤ አሊያም ጠፍተዋል።
በሚያሳዝን ሁናቴ የሰራዊት አባላት በገንዘባቸው የገዟቸው አነስተኛ ቡና እና ሻይ ማፍያዎች እንኳን በአካባቢው እንደሌሉ ከጁንታው ጥቃት በኋላ አካባቢውን የተቆጣጠሩ የሰራዊት አባላት ሲናገሩ ይደመጣል።
የሰባተኛ ወጋገን ሜካናይዝድ ክፍለጦር አባል የሆነችው ወታደር እታገኝ ሞላ፣ ሰራዊቱ በእረፍት ሰዓቱ የሚያሳልፍባቸው የካምፕ ውስጥ ካፌዎችና ሬስቶራንቶች በመውደማቸው ጓደኞቿ ድብርት (ድበታ) እንዳይገባቸው የበኩሏን ጥረት እንደምታደርግ ነገረችን።
ለቀረጻ ሙያው ልዩ ፍቅር ያላት እና በካሜራ ቀረጻ ሙያ ለአንድ ዓመት በሰራዊቱ ያገለገለችው እንስት፤ በህግ ማስከበር ዘመቻ ደግሞ በተለያዩ ግንባሮች ተሰልፋ ተተኳሾችን እና መሳሪያዎችን በማቀበል በኦርዲናንስ ሙያ አገልግላለች።
ከህግ ማስከበሩ ዘመቻ መልስ በሚኖራት የእረፍት ጊዜ ደግሞ፣ ሰራዊቱ አረፍ በሚልባቸው አካባቢዎች ሻይ እና ቡና በማፍላት ጊዜያቸውን እንዲያሳልፉ ታደርጋለች። በአካባቢዋ የምታገኛቸውን ምግብ ማዘጋጃ ቁሶች በማሰባሰብ አምባሻ በመጋገርም ተወዳጅ ባለሙያ መሆኗን አስመስክራለች።
በተለይ ኮቾሮ ብስኩት በሚበላባቸው አብዛኛው የግንባር ቦታዎች ላይ፣ ስቃጥላ የተሰኘውን የታሸገ የሰራዊቱ ምግብ በልዩ ሁኔታ በማብሰል በፍቃደኝነት ለሰራዊት አባላት ታቀርባለች።
“ይህን ማድረጌ ሰራዊቱ በእረፍት ጊዜው ድብርት ውስጥ እንዳይገባ እና ዘመቻውን ዓላማ እንዳይዘነጋ በማሰቤ ነው” የምትለው ወታደር እታገኝ፤ በማንኛውም ሙያ ላይ በመተጋገዝ ለመስራት መምረጧን ነግራናለች።
ከግዳጅ መልስ በሚኖረው ቆይታ የእታገኝ ቡና እየተፈላ ስለውሏቸው እና ስለጓዶቻቸው ጀግንነት እየተወራ ሳቅ እና ጨዋታው ይደራል። ከተለያዩ ቦታዎች የመጡትና የተለያየ ቋንቋ የሚናገሩት የሰራዊት አባላትም አንድነታቸውን በሚያሳይ ሁኔታ የተጋገረውን አምባሻም ሆነ የተፈላውን ቡና አንተ ትብስ አንቺ ትብስ ተባብለው በጋራ በመቋደስ ቀናቸውን በደስታ ያሳልፋሉ።
ሃምሳ አለቃ ሄኖክ ከተማ፣ እንደ ወታደር እታገኝ ሁሉ ሰራዊቱ አረፍ በሚልባቸው ቦታዎች አምባሻ መጋገሩን እና ቡና ማፍላቱ የሚያዘወትር የአውራምባ ማህበረሰብ የስራ ባህልን የተላበሰ ወታደር መሆኑን በርካቶች ይመሰክራሉ።
እሱም ቢሆን፣ በልጅነቱ ቤት ውስጥ እንጀራም ሆነ ሌሎች ስራዎችን በመከወን ወላጆቹን ያግዝ እንደነበር ነው የነገረን። ያ የልጅነት ልምዱ ደግሞ ሰራዊቱ ውስጥም እንዳገዘውና በእረፍት ጊዜው የተለያዩ ደረቅ ምግቦችን እያዘጋጀ ለጓደኞቹ ለማቅረብ እንዳላስቸገረው ገልጾልናል።
https://www.press.et/Ama/?p=37458
www.press.et
የወታደሩ ህይወት – ከመጋረጃው ጀርባ | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
www.press.et
የወታደሩ ህይወት – ከመጋረጃው ጀርባ | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
ቀጣይ ሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ጃንሜዳ ወደ ቀድሞ አገልግሎቱ እንደሚመለስ ተገለጸ
*************************
(ኢ ፕ ድ)
በቀጣይ ሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ጃንሜዳ ወደ ቀድሞ አገልግሎቱ እንደሚመለስ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ::
ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ከስፖርት ማህበረሰብ፣ አርቲስቶችና ከአካባቢው ወጣቶች ጋር በመሆን ጃንሜዳን የማጽዳት ዘመቻ አካሂደዋል ።
ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እንደገለፁት በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ሳቢያ ከፒያሳ ወደ ጃንሜዳ የተዘዋወረውን የአትክልት መገበያያ ስፍራ ሙሉ በሙሉ በማንሳት ለጥምቀት በዓልና ለወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ ይመለሳል ብለዋል።
የአትክልት መገበያያ ስፍራዎችን በሌሎች አካባቢዎች ተደራሽ የማድረግ ስራዎች ጎን ለጎን እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ምክትል ከንቲባዋ በጃንሜዳ የሚገኙ ነጋዴዎች ከነገ ጀምሮ ወደ ሀይሌ ጋርመንት ሙሉ በሙሉ ይሸጋገራሉ ብለዋል፡፡
ነጋዴዎች ወደ ጋርመንት በሚዘዋወሩበት ሁኔታዎች ዙሪያ ምክትል ከንቲባዋ በጃንሜዳ የሚገኙ ነጋዴዎችን ተዘዋውረው አነጋግረዋል፡፡
በቦታው የነበሩ ነጋዴዎች እንደገለጹት የከተማ አስተደዳሩ ላደረገው ድጋፍ ሁሉ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ከነገ ጀምሮ ከተማ አስተዳደሩ በሚሰጠን አቅጣጫ መሰረት በተዘጋጀው ቦታ ለመዘዋውር ዝግጁ መሆናቸውን የኢስ አበበ ከተማ ፕሬስ ሴክሪታሪያት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
*************************
(ኢ ፕ ድ)
በቀጣይ ሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ጃንሜዳ ወደ ቀድሞ አገልግሎቱ እንደሚመለስ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ::
ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ከስፖርት ማህበረሰብ፣ አርቲስቶችና ከአካባቢው ወጣቶች ጋር በመሆን ጃንሜዳን የማጽዳት ዘመቻ አካሂደዋል ።
ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እንደገለፁት በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ሳቢያ ከፒያሳ ወደ ጃንሜዳ የተዘዋወረውን የአትክልት መገበያያ ስፍራ ሙሉ በሙሉ በማንሳት ለጥምቀት በዓልና ለወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ ይመለሳል ብለዋል።
የአትክልት መገበያያ ስፍራዎችን በሌሎች አካባቢዎች ተደራሽ የማድረግ ስራዎች ጎን ለጎን እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ምክትል ከንቲባዋ በጃንሜዳ የሚገኙ ነጋዴዎች ከነገ ጀምሮ ወደ ሀይሌ ጋርመንት ሙሉ በሙሉ ይሸጋገራሉ ብለዋል፡፡
ነጋዴዎች ወደ ጋርመንት በሚዘዋወሩበት ሁኔታዎች ዙሪያ ምክትል ከንቲባዋ በጃንሜዳ የሚገኙ ነጋዴዎችን ተዘዋውረው አነጋግረዋል፡፡
በቦታው የነበሩ ነጋዴዎች እንደገለጹት የከተማ አስተደዳሩ ላደረገው ድጋፍ ሁሉ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ከነገ ጀምሮ ከተማ አስተዳደሩ በሚሰጠን አቅጣጫ መሰረት በተዘጋጀው ቦታ ለመዘዋውር ዝግጁ መሆናቸውን የኢስ አበበ ከተማ ፕሬስ ሴክሪታሪያት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ሊጠየቁ ነው
*************************
(ኢ ፕ ድ)
የኖቤል የሰላም ሽልማት እጩ ሆነው ቀርበው የነበሩት አሜሪካዊው ኢኮኖሚስት ዳቪድ ስቴንማን ዶክተር ቴዎድሮስ አድሀኖም በኢትዮጵያ ውስጥ በመንግስት ሃላፊነት በነበሩበት ወቅት ኢትዮጵያዊያን ላይ ለተፈጸመው ወንጀል ሊጠየቁ ይገባል በሚል የክስ አቤቱታ ማስገባቱን የዘ ታይምስ ዘገባ ያሳያል።
ዶክተር ቴዎድሮስ ኢትዮጵያ ውስጥ በስልጣን በነበሩበት ጊዜ አባል የሆኑበት ፓርቲ ለፈጸማቸው የሰዎች መግደል፣ መታሰርና መገረፍ የእርሳቸው ውሳኔ ትልቅ ድርሻ ስለነበረው በዓለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ሊጠየቁ ይገባል ብሏል ዳቪድ ስቴንማን ለፍርድቤቱ ባቀረበው አቤቱታ።
ዶክተር ቴድሮስ አድሀኖም አባል የሆኑበትና በኢህአዴግ ውስጥ አባል ድርጅት የነበረው ህወሓት በአገሪቱ ፖለቲካ ላይ በነበረው የበላይነት ለተፈጸሙ ወንጀሎች የእርሳቸው ውሳኔ ትልቅ ድርሻ ነበረው ብሏል ዳቪድ ስቴንማን።
ዳቪድ ስቴንማን በዶክተር ቴዎድሮስ አድሀኖም ላይ የዚህ አይነት ክስ በማቅረቡ ከእርሳቸው በተቃራኒ ላሉ ወገኖች ወግኖ ነው የሚሉ ድምጾች እንደሚሰሙ ጠቅሶ፤ “የእኔ ውግንና ለአንድ ነገር ብቻ ነው፤ እሱም ሰላም ነው” ብሏል።
*************************
(ኢ ፕ ድ)
የኖቤል የሰላም ሽልማት እጩ ሆነው ቀርበው የነበሩት አሜሪካዊው ኢኮኖሚስት ዳቪድ ስቴንማን ዶክተር ቴዎድሮስ አድሀኖም በኢትዮጵያ ውስጥ በመንግስት ሃላፊነት በነበሩበት ወቅት ኢትዮጵያዊያን ላይ ለተፈጸመው ወንጀል ሊጠየቁ ይገባል በሚል የክስ አቤቱታ ማስገባቱን የዘ ታይምስ ዘገባ ያሳያል።
ዶክተር ቴዎድሮስ ኢትዮጵያ ውስጥ በስልጣን በነበሩበት ጊዜ አባል የሆኑበት ፓርቲ ለፈጸማቸው የሰዎች መግደል፣ መታሰርና መገረፍ የእርሳቸው ውሳኔ ትልቅ ድርሻ ስለነበረው በዓለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ሊጠየቁ ይገባል ብሏል ዳቪድ ስቴንማን ለፍርድቤቱ ባቀረበው አቤቱታ።
ዶክተር ቴድሮስ አድሀኖም አባል የሆኑበትና በኢህአዴግ ውስጥ አባል ድርጅት የነበረው ህወሓት በአገሪቱ ፖለቲካ ላይ በነበረው የበላይነት ለተፈጸሙ ወንጀሎች የእርሳቸው ውሳኔ ትልቅ ድርሻ ነበረው ብሏል ዳቪድ ስቴንማን።
ዳቪድ ስቴንማን በዶክተር ቴዎድሮስ አድሀኖም ላይ የዚህ አይነት ክስ በማቅረቡ ከእርሳቸው በተቃራኒ ላሉ ወገኖች ወግኖ ነው የሚሉ ድምጾች እንደሚሰሙ ጠቅሶ፤ “የእኔ ውግንና ለአንድ ነገር ብቻ ነው፤ እሱም ሰላም ነው” ብሏል።
የሰሜን ዕዝ ሎጀስቲክስ ኃላፊ ሜ/ጄኔራል ከድር አራርሶ ፍርድ ቤት ቀረቡ
******************************
(ኢ ፕ ድ)
የሰሜን ዕዝ ሎጀስቲክስ ኃላፊ ሜጀር ጀኔራል ከድር አራርሶ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ቀረቡ።
ተከሳሹ የሕወሓት እና ኦነግ ሸኔ ከተባሉ ጸረ-ሰላም ኃይሎች ጋር በመቀናጀት በአዲስ አበባና በተለያዩ አካባቢዎች ህገ-መንግስቱን እና ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በሃይል የመናድ ሙከራ በማድረግ እና የሀገር ክህደት ወንጀል በመፈጸማቸው ተጠርጥረው የምርመራ ጊዜ ተጠይቆባቸው እንደነበር ይታወቃል።
ተጠርጣሪው መንግስት በትግራይ ክልል የነበረ የጦር መሳሪያ ወደ መሃል ሃገር እንዲመጣ ሲፈለግ መሳሪያው ከመቐለ እንዳይወጣ የተቃወሙና ሰዎችን ያደራጁ መሆኑን እና ከቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ከነበሩት አቶ አብዲ ኢሌ ጋር በመሆን የኦሮሚያ ክልል ተወላጆችን እንዳስጨፈጨፉ ማስረጃ እንደለው ፖሊስ አስታውቋል።
መርማሪ ፖሊስ ከተለያዩ የመንግስትና የግል ባንኮች የገንዘብ ልውጦችን ለማጣራት፣ ያልተያዙ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ለማዋል፣ ከያሉበት ለመያዝና ከተጠርጣሪዎቹ ጋር ያላቸውን የወንጀል ግንኙነት በማስረጃ ለመለየት ተጨማሪ የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ እንዲሰጠው ፍርድ ቤቱን ጠይቋል።
ፍርድ ቤቱም መርማሪ ፖሊስ ያቀረበውን ከሰማ በኋላ የተጠርጣሪውን ምላሽ ያዳመጠ ሲሆን፣ ተጠርጣሪው ወንጀሉ ከተፈጸመበት ወቀት አስቀድሞ በሃምሌ 2012 ዓ/ም ጀምሮ ለህክምና ውጭ ሀገር እንደነበሩና የቀረበላቸውን ክስ የማይቀበሉት እንደሆነና የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ለፍርድ ቤቱ አቅርበዋል።
ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር ካዳመጠ በኋላ ተጠርጣሪው ያቀረቡትን የዋስትና መብት ውድቅ አድርጎ ተጠርጣሪው ከተጠረጠሩበት ወንጀል አንጻር መረጃ ሊያጠፋ ይችላል ብሎ ስላመነ መርማሪ ፖሊስ ከጠየቀው የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ውስጥ ስምንቱን ቀን በመፍቀድ ለታህሳስ 15 ቀን 2013 ዓ/ም መርማሪ ፖሊስ መረጃውን አጠናክሮ እንዲመጣ ችሎቱ ማዘዙን ከፈዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
******************************
(ኢ ፕ ድ)
የሰሜን ዕዝ ሎጀስቲክስ ኃላፊ ሜጀር ጀኔራል ከድር አራርሶ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ቀረቡ።
ተከሳሹ የሕወሓት እና ኦነግ ሸኔ ከተባሉ ጸረ-ሰላም ኃይሎች ጋር በመቀናጀት በአዲስ አበባና በተለያዩ አካባቢዎች ህገ-መንግስቱን እና ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በሃይል የመናድ ሙከራ በማድረግ እና የሀገር ክህደት ወንጀል በመፈጸማቸው ተጠርጥረው የምርመራ ጊዜ ተጠይቆባቸው እንደነበር ይታወቃል።
ተጠርጣሪው መንግስት በትግራይ ክልል የነበረ የጦር መሳሪያ ወደ መሃል ሃገር እንዲመጣ ሲፈለግ መሳሪያው ከመቐለ እንዳይወጣ የተቃወሙና ሰዎችን ያደራጁ መሆኑን እና ከቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ከነበሩት አቶ አብዲ ኢሌ ጋር በመሆን የኦሮሚያ ክልል ተወላጆችን እንዳስጨፈጨፉ ማስረጃ እንደለው ፖሊስ አስታውቋል።
መርማሪ ፖሊስ ከተለያዩ የመንግስትና የግል ባንኮች የገንዘብ ልውጦችን ለማጣራት፣ ያልተያዙ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ለማዋል፣ ከያሉበት ለመያዝና ከተጠርጣሪዎቹ ጋር ያላቸውን የወንጀል ግንኙነት በማስረጃ ለመለየት ተጨማሪ የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ እንዲሰጠው ፍርድ ቤቱን ጠይቋል።
ፍርድ ቤቱም መርማሪ ፖሊስ ያቀረበውን ከሰማ በኋላ የተጠርጣሪውን ምላሽ ያዳመጠ ሲሆን፣ ተጠርጣሪው ወንጀሉ ከተፈጸመበት ወቀት አስቀድሞ በሃምሌ 2012 ዓ/ም ጀምሮ ለህክምና ውጭ ሀገር እንደነበሩና የቀረበላቸውን ክስ የማይቀበሉት እንደሆነና የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ለፍርድ ቤቱ አቅርበዋል።
ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር ካዳመጠ በኋላ ተጠርጣሪው ያቀረቡትን የዋስትና መብት ውድቅ አድርጎ ተጠርጣሪው ከተጠረጠሩበት ወንጀል አንጻር መረጃ ሊያጠፋ ይችላል ብሎ ስላመነ መርማሪ ፖሊስ ከጠየቀው የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ውስጥ ስምንቱን ቀን በመፍቀድ ለታህሳስ 15 ቀን 2013 ዓ/ም መርማሪ ፖሊስ መረጃውን አጠናክሮ እንዲመጣ ችሎቱ ማዘዙን ከፈዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ኳታራዊው ባለሃብት ለህዳሴ ግድብ የ100 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ቦንድ ገዙ
*************************
(ኢ ፕ ድ)
ኳታራዊው ባለሃብት አብደላህ ሳሌም አል ሱሌይቲን ኢትዮጵያ በሚገኘው ድርጅታቸው አማካኝነት የአንድ መቶ ሺህ የአሜሪካን ዶላር የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቦንድ ገዙ፡፡
ባለሃብቱ ቀሪው የህዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት እንዲጠናቀቅ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ ግድቡ ለኢትዮጵያና ለታችኞቹ ተፋሰስ አገራት ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል ብለዋል፡፡
አምባሳደር ሳሚያ ዘካሪያ በበኩላቸው አብደላህ ሳሌም አል ሱሌይቲን ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቀጣይነት ያለው ድጋፍ የሚደነቅ መሆኑን በመግለጽ፣ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽዖም በኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ስም ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
የባለሃብቱ ተወካይም የቦንድ ሰርትፊኬቱን ከአምባሳደር ሳሚያ ተቀብለዋል።
ባለሃብቱ ከዚህ ቀደም በ2007 ዓ.ም ተመሳሳይ መጠን ያለው የህዳሴ ግድብ ቦንድ መግዛታቸውን በዶሃ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
*************************
(ኢ ፕ ድ)
ኳታራዊው ባለሃብት አብደላህ ሳሌም አል ሱሌይቲን ኢትዮጵያ በሚገኘው ድርጅታቸው አማካኝነት የአንድ መቶ ሺህ የአሜሪካን ዶላር የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቦንድ ገዙ፡፡
ባለሃብቱ ቀሪው የህዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት እንዲጠናቀቅ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ ግድቡ ለኢትዮጵያና ለታችኞቹ ተፋሰስ አገራት ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል ብለዋል፡፡
አምባሳደር ሳሚያ ዘካሪያ በበኩላቸው አብደላህ ሳሌም አል ሱሌይቲን ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቀጣይነት ያለው ድጋፍ የሚደነቅ መሆኑን በመግለጽ፣ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽዖም በኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ስም ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
የባለሃብቱ ተወካይም የቦንድ ሰርትፊኬቱን ከአምባሳደር ሳሚያ ተቀብለዋል።
ባለሃብቱ ከዚህ ቀደም በ2007 ዓ.ም ተመሳሳይ መጠን ያለው የህዳሴ ግድብ ቦንድ መግዛታቸውን በዶሃ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ጁንታው የህግ ታራሚዎችን በመቀሌ ከተማ ውስጥ በመልቀቅ ዝርፊያ እንዲፈጸም ማድረጉን የከተማዋ ከንቲባ አስተወቁ
******************
(ኢ ፕ ድ)
የህወሓት ጁንታ በትግራይ ክልል ባሉ ማረሚያ ቤቶች ውስጥ የነበሩ የህግ ታራሚዎችን ሰብስቦ በመቀሌ ከተማ ውስጥ በመልቀቅ ዝርፊያ እንዲፈጸም ማድረጉን የከተማዋ ከንቲባ አስታወቁ።
የመቀሌ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አታክልቲ ኃይለስላሴ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ በመንግሥት የተወሰደውን የህግ ማስከበር ዕርምጃ ተከትሎ የጁንታው አባላት በክልሉ የተለያዩ ማረሚያ ቤቶች ውስጥ በተለያዩ ወንጀሎች ተይዘው የእስር ጊዜያቸውን እየፈጸሙ የነበሩ ታራሚዎችን መቀሌ ከተማ ለቀዋቸዋል። በዚህም በከተማዋ ውስጥ የዝርፊያ ወንጀል እንዲፈጽሙና ህዝቡ በስጋት ውስጥ እንዲወድቅ አድርገዋል።
“በበርካታ ወንጀሎች ተይዘው የነበሩ ሰዎች መቀሌ ላይ ተሰብስበው እንዲለቀቁ ስለተደረገ የግለሰቦች ሱቅ ጭምር እንዲዘረፉ ተደርጓል” ያሉት ከንቲባው፤ ይሄን ያደረጉትም አንድም ተቋማትን በመዝረፍ ሰነዶችን ለማጥፋት፣ ሁለተኛም ሕዝቡ ወደ ስጋት እንዲገባና እንዲጠራጠር በማድረግ በመከላከያ ሠራዊቱ እና በአዲሱ አስተዳደር ላይ እምነት እንዲያጣ ለማድረግ መሆኑንም አስረድተዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=37507
******************
(ኢ ፕ ድ)
የህወሓት ጁንታ በትግራይ ክልል ባሉ ማረሚያ ቤቶች ውስጥ የነበሩ የህግ ታራሚዎችን ሰብስቦ በመቀሌ ከተማ ውስጥ በመልቀቅ ዝርፊያ እንዲፈጸም ማድረጉን የከተማዋ ከንቲባ አስታወቁ።
የመቀሌ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አታክልቲ ኃይለስላሴ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ በመንግሥት የተወሰደውን የህግ ማስከበር ዕርምጃ ተከትሎ የጁንታው አባላት በክልሉ የተለያዩ ማረሚያ ቤቶች ውስጥ በተለያዩ ወንጀሎች ተይዘው የእስር ጊዜያቸውን እየፈጸሙ የነበሩ ታራሚዎችን መቀሌ ከተማ ለቀዋቸዋል። በዚህም በከተማዋ ውስጥ የዝርፊያ ወንጀል እንዲፈጽሙና ህዝቡ በስጋት ውስጥ እንዲወድቅ አድርገዋል።
“በበርካታ ወንጀሎች ተይዘው የነበሩ ሰዎች መቀሌ ላይ ተሰብስበው እንዲለቀቁ ስለተደረገ የግለሰቦች ሱቅ ጭምር እንዲዘረፉ ተደርጓል” ያሉት ከንቲባው፤ ይሄን ያደረጉትም አንድም ተቋማትን በመዝረፍ ሰነዶችን ለማጥፋት፣ ሁለተኛም ሕዝቡ ወደ ስጋት እንዲገባና እንዲጠራጠር በማድረግ በመከላከያ ሠራዊቱ እና በአዲሱ አስተዳደር ላይ እምነት እንዲያጣ ለማድረግ መሆኑንም አስረድተዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=37507
“ከለውጡ በፊት ጀምሮ በነበረኝ የሃሳብ ልዩነት በጁንታው አባላትና ደጋፊዎች ማስፈራሪያና ዛቻ ይደርስብኝ ነበር”
-የተከበሩ ወይዘሮ ያየሽ ተስፋሁነኝ
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ብቸኛዋ የትግራይ ክልል ተወካይ
******************
(ኢ ፕ ድ)
የህወሓት ጁንታ በአገሪቱ ህዝብ ላይ ያደርስ የነበረውን ጭቆና እና ግፍ በመቃወማቸውና የሃሳብ ልዩነት በማንጸባረቃቸው በጁንታው አባላትና ደጋፊዎች ከፍተኛ ማስፈራሪያና ዛቻ ሲደርስባቸው እንደነበር በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ብቸኛዋ የትግራይ ክልል ተወካይ ገለጹ።
ተወካዩዋ የተከበሩ ወይዘሮ ያየሽ ተስፋሁነኝ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ እንደገለጹት ድርጅቱን ከተቀላቀሉበት ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ ጁንታው የህወሓት ቡድን በአገሪቱም ሆነ በመላዉ የትግራይ ህዝብ ላይ ያደርስ የነበረው ጭቆና እና ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ከፍተኛ በመሆኑ ይህንን ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ሲቃወሙና ሲታገሉ ቆይተዋል።
በተለይም በምክር ቤቱ በነበራቸው ቆይታ ሚዛኑን ያልጠበቀና እውነትን መሰረት ያላደረጉ ውሳኔዎች ላይ የሚያምኑበትን ሃሳብ በግልጽ በመናገራቸው ምክንያት በድርጅቱ አመራሮች የተመደቡ ግለሰቦች በስልክና በማሕበራዊ ሚዲያ ዛቻና ማስፈራሪያ ያደርሱባቸው እንደነበር ወይዘሮ ያየሽ ተናግረዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=37517
-የተከበሩ ወይዘሮ ያየሽ ተስፋሁነኝ
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ብቸኛዋ የትግራይ ክልል ተወካይ
******************
(ኢ ፕ ድ)
የህወሓት ጁንታ በአገሪቱ ህዝብ ላይ ያደርስ የነበረውን ጭቆና እና ግፍ በመቃወማቸውና የሃሳብ ልዩነት በማንጸባረቃቸው በጁንታው አባላትና ደጋፊዎች ከፍተኛ ማስፈራሪያና ዛቻ ሲደርስባቸው እንደነበር በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ብቸኛዋ የትግራይ ክልል ተወካይ ገለጹ።
ተወካዩዋ የተከበሩ ወይዘሮ ያየሽ ተስፋሁነኝ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ እንደገለጹት ድርጅቱን ከተቀላቀሉበት ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ ጁንታው የህወሓት ቡድን በአገሪቱም ሆነ በመላዉ የትግራይ ህዝብ ላይ ያደርስ የነበረው ጭቆና እና ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ከፍተኛ በመሆኑ ይህንን ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ሲቃወሙና ሲታገሉ ቆይተዋል።
በተለይም በምክር ቤቱ በነበራቸው ቆይታ ሚዛኑን ያልጠበቀና እውነትን መሰረት ያላደረጉ ውሳኔዎች ላይ የሚያምኑበትን ሃሳብ በግልጽ በመናገራቸው ምክንያት በድርጅቱ አመራሮች የተመደቡ ግለሰቦች በስልክና በማሕበራዊ ሚዲያ ዛቻና ማስፈራሪያ ያደርሱባቸው እንደነበር ወይዘሮ ያየሽ ተናግረዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=37517
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ለመከላከያ ሠራዊት ልጆች የትምህርት ቁሳቁሶችን አበረከተ
*************************
(ኢ ፕ ድ)
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ለመከላከያ ሰራዊት ልጆች 50 ሺህ ደብተሮችን፣ 5 ሺህ እስክርቢቶና 5 ሺህ እርሳሶችን አበርክቷል፡፡
የተደረገውን ድጋፍ የስፖርት ማህበሩ ፕሬዚዳንት አቶ አብነት ገብረመስቀል ለመከላከያ ሚኒስትር ዲኤታ ማርታ ልዊጂ አስረክበዋል፡፡
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር በቀጣይ ሳምንትም ወደ ማይካድራ በመጓዝ ለችግር ለተጋለጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ወገናዊ ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀቱንም ከመከላከያ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
*************************
(ኢ ፕ ድ)
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ለመከላከያ ሰራዊት ልጆች 50 ሺህ ደብተሮችን፣ 5 ሺህ እስክርቢቶና 5 ሺህ እርሳሶችን አበርክቷል፡፡
የተደረገውን ድጋፍ የስፖርት ማህበሩ ፕሬዚዳንት አቶ አብነት ገብረመስቀል ለመከላከያ ሚኒስትር ዲኤታ ማርታ ልዊጂ አስረክበዋል፡፡
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር በቀጣይ ሳምንትም ወደ ማይካድራ በመጓዝ ለችግር ለተጋለጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ወገናዊ ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀቱንም ከመከላከያ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የሀገር ፍቅር - በሰባ ዓመቱ አርሶ አደር!!
እስከ አራት መቶ ኪሎሜትር ተጉዘው ለሰራዊቱ ድጋፍ አድርገዋል::
*******************
(ኢ.ፕድ)
አቶ ሙጬ ዓለም የባህዳር ከተማ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪ ናቸው፡፡ የሰባ ዓመት የእድሜ ባለጸጋ ሲሆኑ መተዳዳሪያቸው ግብርና ሆኖ መጠነኛ ገቢ ያላቸው ናቸው፡፡
የሀገር ክብር መደፈርና ሰላም መጥፋት እንደ በርበሬ ከሚለበልባቸውና ከሚያንገበግባቸው ኢትዮጵያውያን አንዱ መሆናቸውን ይናገራሉ፡፡
መንግስት በወሰደው ህግን የማስከበር ርምጃ ደስታቸው ወደር እንደሌለው ይገልጻሉ፡፡
ደስታቸውን ለመግለጽ ከሚኖሩበት ባህርዳር ዙሪያ በ25 ሺ ብር አንድ የእርድ ሰንጋ በመግዛት እስከ አራት መቶ ኪሎሜትር ተጉዘው ግንባር ለሚገኘው ሰራዊት ለማስረከብ መምጣታቸውን ተናግረዋል፡፡
አቶ ሙጬ ለሰራዊቱ ያላቸውን ክብርና ፍቅር ባሉበትም ሆነው መግለጽ ይችሉ ነበር፤ ግንባር ድረስ መገኘታቸው ግን የተለየ ደስታ ይፈጥርላቸዋል፡፡
በቦታው ተገኝተው ድጋፍ ማድረግ የፈለጉት ከወር በፊት እንደሆነ የገለጹት አቶ ሙጬ ሀሳባቸው ስለተሳካላቸው እጅግ ደስተኛ ሆነዋል፡፡
አቅም ኖሯቸው ከሰራዊቱ ጎን በመቆም ህግ በማስከበር ስራው ላይ ተሰማርተው ቢሆኑ ኖሮ ደግሞ እጅግ ደስተኛ እንደሚሆኑ አርሶ አደሩ የእድሜ ባለጸጋ ይገልጻሉ፡፡
ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት እንደሆነ የጠቀሱት አርሶ አደሩ፤ ሰላም በማስከበር ረገድ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ አቅሙ የፈቀደውን ሁሉ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
"እኛ በሰላም የምንኖረው ልጆቻችን በሚከፍሉት መስዋዕትነት በመሆኑ በሕይወት እስካለን ድረስ ከጎናቸው መቆም ይኖርብናል" ብለዋል፡፡
እስከ አራት መቶ ኪሎሜትር ተጉዘው ለሰራዊቱ ድጋፍ አድርገዋል::
*******************
(ኢ.ፕድ)
አቶ ሙጬ ዓለም የባህዳር ከተማ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪ ናቸው፡፡ የሰባ ዓመት የእድሜ ባለጸጋ ሲሆኑ መተዳዳሪያቸው ግብርና ሆኖ መጠነኛ ገቢ ያላቸው ናቸው፡፡
የሀገር ክብር መደፈርና ሰላም መጥፋት እንደ በርበሬ ከሚለበልባቸውና ከሚያንገበግባቸው ኢትዮጵያውያን አንዱ መሆናቸውን ይናገራሉ፡፡
መንግስት በወሰደው ህግን የማስከበር ርምጃ ደስታቸው ወደር እንደሌለው ይገልጻሉ፡፡
ደስታቸውን ለመግለጽ ከሚኖሩበት ባህርዳር ዙሪያ በ25 ሺ ብር አንድ የእርድ ሰንጋ በመግዛት እስከ አራት መቶ ኪሎሜትር ተጉዘው ግንባር ለሚገኘው ሰራዊት ለማስረከብ መምጣታቸውን ተናግረዋል፡፡
አቶ ሙጬ ለሰራዊቱ ያላቸውን ክብርና ፍቅር ባሉበትም ሆነው መግለጽ ይችሉ ነበር፤ ግንባር ድረስ መገኘታቸው ግን የተለየ ደስታ ይፈጥርላቸዋል፡፡
በቦታው ተገኝተው ድጋፍ ማድረግ የፈለጉት ከወር በፊት እንደሆነ የገለጹት አቶ ሙጬ ሀሳባቸው ስለተሳካላቸው እጅግ ደስተኛ ሆነዋል፡፡
አቅም ኖሯቸው ከሰራዊቱ ጎን በመቆም ህግ በማስከበር ስራው ላይ ተሰማርተው ቢሆኑ ኖሮ ደግሞ እጅግ ደስተኛ እንደሚሆኑ አርሶ አደሩ የእድሜ ባለጸጋ ይገልጻሉ፡፡
ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት እንደሆነ የጠቀሱት አርሶ አደሩ፤ ሰላም በማስከበር ረገድ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ አቅሙ የፈቀደውን ሁሉ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
"እኛ በሰላም የምንኖረው ልጆቻችን በሚከፍሉት መስዋዕትነት በመሆኑ በሕይወት እስካለን ድረስ ከጎናቸው መቆም ይኖርብናል" ብለዋል፡፡
በትግራይ ከጁንታው ጋር ተሰልፎ የነበረው የኦነግ ሸኔ አባል
*******************
(ኢ.ፕ.ድ)
ፈይሳ ተካ ይባላል፡፡ የ22 ዓመት ወጣት ነው፡፡ ትውልድና እድገቱ በኦሮሚያ ክልል ምእራብ ሸዋ ዞን ግንደ በረት ከተማ ነው፡፡
ትምህርቱን ከስምንተኛ ክፍል አቋርጦ ሀገራችንን ነጻ እናውጣ እያለ በሚሰብከው ታደሰ ጆንሴ በሚባል ሰው አማካኝነት ለኦነግ ሸኔ ሰራዊትነት ተመልምሎ ጊንጪ አካባቢ ጭልሞ በምትባል ቦታ ከጥር 2012 ዓ.ም ጀምሮ ከ26 ባልደረቦቹ ጋር ስልጠና እንደወሰደ ይናገራል፡፡
ከስልጠና በኋላም ሁሉም ወደ መጡበት አካባቢ እንዲመለሱና ስልክ ሲደወልላቸው የሚፈለጉበት ቦታ ድረስ እንዲመጡ ትእዛዝ ተሰጣቸው፡፡ እንደተባለውም የሰሜን እዝ ሰራዊት ላይ ጥቃት ከመፈጸሙ አስቀድሞ ማንነቱን በማያውቀው ሰው አማካኝነት ስልክ ተደወለለት፡፡
በተባለው ቦታ ተሰባሰቡና ጉዟቸውን ወደ ትግራይ አደረጉ፤ በእግርም በተሸካርካሪም ከተጓዙ በኋላ ጨርጨር አካባቢ ከትግራይ ታጣቂዎች ጋር ተቀላቀሉ፡፡
ፈይሳ ተካ ስም ተቀየረለትና የትግል ስሙ ብሩክ ተካ ሆነ ፡፡ ምግብና ትጥቅ ተሟላላቸው፤ በወር ከስድስት ሺህ እስከ ሰባት ሺ ብር እንደሚከፈላቸውም ተነገሯቸው ወደጥቃት እንዲገባ ስምሪት ተሰጠው፡፡
ከጥቂት ቀናት በኋላ በሰሜን እዝ ሰራዊት ላይ ጥቃት እንዲፈጽሙ ትእዛዝ ተሰጥቷቸው እንደነበርና እርሱ ግን አለመሳተፉን ፈይሳ ይናራል፡፡ አመራሮች የትግሉ ዓላማ ሀገሪቱን ነጻ ለማውጣት እንደሆነ ይነግሯቸው እንደነበረር ይገልጻል፡፡
ቃል የተገባላቸውን የወር ደመወዝ ሲጠይቁ ግን መንግስት የኢኮኖሚ ምንጮችን ስለዘጋብን መክፍል አንችልም የሚል መልስ እንደተሰጣቸው ፈይሳ ይናራል፡፡ መከላከያ ሰራዊት ህግን የማስከበር ርምጃ ሲጀምር ፈይሳ እጁን በሰላማዊ መንገድ ሰጥቷል፡፡ በማያውቀው ነገር በሰዎች ተታሎ በጥፋት ዓላማ ውስጥ መሳተፉ እንደጸጸተው ፈይሳ ገልጾልናል፡፡
እንደ ፈይሳ ሁሉ በርካታ የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ከጁንታው ጋር አብረው ተሠልፈው የነበረ ሲሆን፤ እጃቸውን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት መስጠታቸውን በስፍራው የሚኘገው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዘጋቢ አረጋግጧል።
*******************
(ኢ.ፕ.ድ)
ፈይሳ ተካ ይባላል፡፡ የ22 ዓመት ወጣት ነው፡፡ ትውልድና እድገቱ በኦሮሚያ ክልል ምእራብ ሸዋ ዞን ግንደ በረት ከተማ ነው፡፡
ትምህርቱን ከስምንተኛ ክፍል አቋርጦ ሀገራችንን ነጻ እናውጣ እያለ በሚሰብከው ታደሰ ጆንሴ በሚባል ሰው አማካኝነት ለኦነግ ሸኔ ሰራዊትነት ተመልምሎ ጊንጪ አካባቢ ጭልሞ በምትባል ቦታ ከጥር 2012 ዓ.ም ጀምሮ ከ26 ባልደረቦቹ ጋር ስልጠና እንደወሰደ ይናገራል፡፡
ከስልጠና በኋላም ሁሉም ወደ መጡበት አካባቢ እንዲመለሱና ስልክ ሲደወልላቸው የሚፈለጉበት ቦታ ድረስ እንዲመጡ ትእዛዝ ተሰጣቸው፡፡ እንደተባለውም የሰሜን እዝ ሰራዊት ላይ ጥቃት ከመፈጸሙ አስቀድሞ ማንነቱን በማያውቀው ሰው አማካኝነት ስልክ ተደወለለት፡፡
በተባለው ቦታ ተሰባሰቡና ጉዟቸውን ወደ ትግራይ አደረጉ፤ በእግርም በተሸካርካሪም ከተጓዙ በኋላ ጨርጨር አካባቢ ከትግራይ ታጣቂዎች ጋር ተቀላቀሉ፡፡
ፈይሳ ተካ ስም ተቀየረለትና የትግል ስሙ ብሩክ ተካ ሆነ ፡፡ ምግብና ትጥቅ ተሟላላቸው፤ በወር ከስድስት ሺህ እስከ ሰባት ሺ ብር እንደሚከፈላቸውም ተነገሯቸው ወደጥቃት እንዲገባ ስምሪት ተሰጠው፡፡
ከጥቂት ቀናት በኋላ በሰሜን እዝ ሰራዊት ላይ ጥቃት እንዲፈጽሙ ትእዛዝ ተሰጥቷቸው እንደነበርና እርሱ ግን አለመሳተፉን ፈይሳ ይናራል፡፡ አመራሮች የትግሉ ዓላማ ሀገሪቱን ነጻ ለማውጣት እንደሆነ ይነግሯቸው እንደነበረር ይገልጻል፡፡
ቃል የተገባላቸውን የወር ደመወዝ ሲጠይቁ ግን መንግስት የኢኮኖሚ ምንጮችን ስለዘጋብን መክፍል አንችልም የሚል መልስ እንደተሰጣቸው ፈይሳ ይናራል፡፡ መከላከያ ሰራዊት ህግን የማስከበር ርምጃ ሲጀምር ፈይሳ እጁን በሰላማዊ መንገድ ሰጥቷል፡፡ በማያውቀው ነገር በሰዎች ተታሎ በጥፋት ዓላማ ውስጥ መሳተፉ እንደጸጸተው ፈይሳ ገልጾልናል፡፡
እንደ ፈይሳ ሁሉ በርካታ የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ከጁንታው ጋር አብረው ተሠልፈው የነበረ ሲሆን፤ እጃቸውን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት መስጠታቸውን በስፍራው የሚኘገው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዘጋቢ አረጋግጧል።
የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን ለጠቆመ 10 ሚሊዮን ብር ሽልማት ማዘጋጀቱን የመከላከያ ሠራዊት አስታወቀ
******************************
(ኢ.ፕ.ድ)
የመከላከያ ሠራዊት መረጃ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄነራል አስራት ዴኔሮ ዛሬ ረፋድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የጁንታው አመራሮችን በአጭር ጊዜ በቁጥጥር ስር ለማዋል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ሽልማቱ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል።
እንደ ኢቢሲ ዘገባ፤ በዚህም የመከላከያ ሠራዊት የህወሓት ጁንታ አመራሮች ያሉበትን ቦታ ለጠቆመ የ10 ሚሊዮን ብር ሽልማት እንደሚሰጥ አመልክተዋል።
የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን የሚያውቅ ማንኛውም ግለሰብ በአካባቢው ለሚያገኘው የመከላከያ ሠራዊት አባል በአካል በመቅረብ ማሳወቅ አልያም በመከላከያ ሠራዊት የስልክ ቁጥር በ011 1 248573 መጠቆም እንደሚቻልም ተገልጿል።
******************************
(ኢ.ፕ.ድ)
የመከላከያ ሠራዊት መረጃ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄነራል አስራት ዴኔሮ ዛሬ ረፋድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የጁንታው አመራሮችን በአጭር ጊዜ በቁጥጥር ስር ለማዋል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ሽልማቱ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል።
እንደ ኢቢሲ ዘገባ፤ በዚህም የመከላከያ ሠራዊት የህወሓት ጁንታ አመራሮች ያሉበትን ቦታ ለጠቆመ የ10 ሚሊዮን ብር ሽልማት እንደሚሰጥ አመልክተዋል።
የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን የሚያውቅ ማንኛውም ግለሰብ በአካባቢው ለሚያገኘው የመከላከያ ሠራዊት አባል በአካል በመቅረብ ማሳወቅ አልያም በመከላከያ ሠራዊት የስልክ ቁጥር በ011 1 248573 መጠቆም እንደሚቻልም ተገልጿል።
የማእከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ ሠራተኞች "ደማችን ለድል አድራጊው ለመከላከያ ሰራዊታችን" በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ አካሄዱ
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢራቱ ይገዙ በልገሳ ፕሮግራሙ ላይ እንደተናገሩት ድጋፉ የኤጀንሲው ሰራተኞች የሀገር ሉአላዊነትን በማስከበር የህዝብን ሰላም ለመጠበቅ መሥዋእትነት እየከፈለ ካለው መከላከያ ሠራዊት ጎን መቆማቸውን የሚያሳይ ሲሆን ኤጀንሲው ባሉት ሀያ አምስት ቅርንጫፎች የሚከናወን ይሆናል።
የኤጀንሲው ሠራተኞች ከዚህ በፊትም የተለያዩ ድጋፎችን ሲያደርግ እንደነበር በማስታወስም ለቀጣይም የጁንታው ቡድን ተደምስሶ እስከሚያልቅ ለመከላከያ ሰራዊት የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቁመዋል።
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢራቱ ይገዙ በልገሳ ፕሮግራሙ ላይ እንደተናገሩት ድጋፉ የኤጀንሲው ሰራተኞች የሀገር ሉአላዊነትን በማስከበር የህዝብን ሰላም ለመጠበቅ መሥዋእትነት እየከፈለ ካለው መከላከያ ሠራዊት ጎን መቆማቸውን የሚያሳይ ሲሆን ኤጀንሲው ባሉት ሀያ አምስት ቅርንጫፎች የሚከናወን ይሆናል።
የኤጀንሲው ሠራተኞች ከዚህ በፊትም የተለያዩ ድጋፎችን ሲያደርግ እንደነበር በማስታወስም ለቀጣይም የጁንታው ቡድን ተደምስሶ እስከሚያልቅ ለመከላከያ ሰራዊት የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቁመዋል።
በአዲግራትና ውቅሮ ከተሞች ተቋርጦ የነበረው መብራት አገልግሎት መስጠት ጀመረ
*****************************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲግራትና ውቅሮ ከተሞች ተቋርጦ የነበረው መብራት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡
የውቅሮና አዲግራት ከተሞች የኤሌክትሪክ መስመር ጥገና በመጠናቀቁ የፍተሻ ስራ ተከናውኖ ከተሞቹ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ማግኘት ጀምረዋል።
በህወሃት ጁንታው የወደሙ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች በአፋጣኝ ወደ አገልግሎት ለመመለስ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሲሰራ ቆይቷል።
በዚህም የሽሬ፣ አክሱምና አድዋ ከተሞች ኃይል እንዲያገኙም በቅንጅት እየሰራ መሆኑንን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል፡፡
*****************************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲግራትና ውቅሮ ከተሞች ተቋርጦ የነበረው መብራት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡
የውቅሮና አዲግራት ከተሞች የኤሌክትሪክ መስመር ጥገና በመጠናቀቁ የፍተሻ ስራ ተከናውኖ ከተሞቹ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ማግኘት ጀምረዋል።
በህወሃት ጁንታው የወደሙ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች በአፋጣኝ ወደ አገልግሎት ለመመለስ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሲሰራ ቆይቷል።
በዚህም የሽሬ፣ አክሱምና አድዋ ከተሞች ኃይል እንዲያገኙም በቅንጅት እየሰራ መሆኑንን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል፡፡
“የትግራይ ወጣት ራሱን ከነባራዊ ሁኔታ ጋር በማስማማት ወደ ኃላፊነት ሊመጣ፣ ሃገሩንና ህዝቡንም ሊያገለግል ይገባል”
- አቶ ነብዩ ስሑልሚካኤል
የትግራይ ብልጽግና ጽህፈት ቤት ኃላፊ
**************************
(ኢ ፕ ድ)
የትግራይ ወጣት የጁንታው ቡድን ማንንም የማይወክል መሆኑን በመረዳት ራሱን ከነባራዊ ሁኔታ ጋር በማስማማት ወደኃላፊነት በመምጣት ሃገሩንና ህዝቡን እንዲያገለግል የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጥሪ አቀረበ።
የጽህፈት ቤት ኃላፊው አቶ ነብዩ ስሑልሚካኤል ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፤ የህወሓት ጁንታ ቡድን ውድቀት የትግራይ ህዝብም ሆነ ወጣት ውድቀት ሳይሆን የራሱ የጁንታው ብቻ ነው። በመሆኑም ወጣቱ በተፈጠረው ነገር መቆዘም ሳይሆን በተፈጠረው ትልቅ ዕድል በመጠቀም ወደ ኃላፊነት መምጣት፣ አገሩንና ህዝቡንም ለማገልገል መዘጋጀት ይጠበቅበታል።
እንደ አቶ ነብዩ ገለጻ፤ አንዳንድ ወጣቶች የህወሓት ጁንታ ቡድን ውድቀት እነርሱንም አብሮ የሚጥላቸው ስለሚመስላቸው በቁዘማ ውስጥ ገብተው ይታያሉ። ሊያውቁት የሚገባው እውነት ግን የህወሓት ጁንታ ከወጣቱ፣ ከህዝቡ፣ ከመንግሥትና ከተለያዩ አካላት ብዙ ምክርና ዕድል ተሰጥቶት አልጠቀምም ብሎ በራሱ እብደትና ቅሌት ለዚህ ማብቃቱ ሲሆን፤ የጁንታው ውድቀትም ከትግራይ ወጣቶችም ሆነ ከማንኛውም ትግራዋይ ጋር የማይገናኝ መሆኑ ነው። ይልቁንም የሆነ ቡድን በራሱ መንገድ ብቻ እያየ ሲሄድ የጠፋ አድርጎ መውሰዱ ይገባል።
ለጁንታው ቡድን ምክርና ሃሳብ ካዋጡ አካላት አንዱ የትግራይ ወጣት መሆኑን የገለጹት አቶ ነብዩ፤ “ምከረው ምከረው እምቢ ካለ መከራ ይምከረው” እንደሚባለው ሁሉ አሁን ላይ ጁንታው በራሱ መንገድ ተጉዞ የጠፋ እንደመሆኑ ወጣቱ ለዚህ ቡድን ምንም ማድረግ አይችልም። ስለዚህ ወጣቱ የጁንታው ቡድን ማንንም የማይወክል መሆኑን በመረዳት ራሱን ከነባራዊ ሁኔታ ጋር አስማምቶ መቀጠል እንደሚጠበቅበት ጠቁመዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=37582
- አቶ ነብዩ ስሑልሚካኤል
የትግራይ ብልጽግና ጽህፈት ቤት ኃላፊ
**************************
(ኢ ፕ ድ)
የትግራይ ወጣት የጁንታው ቡድን ማንንም የማይወክል መሆኑን በመረዳት ራሱን ከነባራዊ ሁኔታ ጋር በማስማማት ወደኃላፊነት በመምጣት ሃገሩንና ህዝቡን እንዲያገለግል የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጥሪ አቀረበ።
የጽህፈት ቤት ኃላፊው አቶ ነብዩ ስሑልሚካኤል ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፤ የህወሓት ጁንታ ቡድን ውድቀት የትግራይ ህዝብም ሆነ ወጣት ውድቀት ሳይሆን የራሱ የጁንታው ብቻ ነው። በመሆኑም ወጣቱ በተፈጠረው ነገር መቆዘም ሳይሆን በተፈጠረው ትልቅ ዕድል በመጠቀም ወደ ኃላፊነት መምጣት፣ አገሩንና ህዝቡንም ለማገልገል መዘጋጀት ይጠበቅበታል።
እንደ አቶ ነብዩ ገለጻ፤ አንዳንድ ወጣቶች የህወሓት ጁንታ ቡድን ውድቀት እነርሱንም አብሮ የሚጥላቸው ስለሚመስላቸው በቁዘማ ውስጥ ገብተው ይታያሉ። ሊያውቁት የሚገባው እውነት ግን የህወሓት ጁንታ ከወጣቱ፣ ከህዝቡ፣ ከመንግሥትና ከተለያዩ አካላት ብዙ ምክርና ዕድል ተሰጥቶት አልጠቀምም ብሎ በራሱ እብደትና ቅሌት ለዚህ ማብቃቱ ሲሆን፤ የጁንታው ውድቀትም ከትግራይ ወጣቶችም ሆነ ከማንኛውም ትግራዋይ ጋር የማይገናኝ መሆኑ ነው። ይልቁንም የሆነ ቡድን በራሱ መንገድ ብቻ እያየ ሲሄድ የጠፋ አድርጎ መውሰዱ ይገባል።
ለጁንታው ቡድን ምክርና ሃሳብ ካዋጡ አካላት አንዱ የትግራይ ወጣት መሆኑን የገለጹት አቶ ነብዩ፤ “ምከረው ምከረው እምቢ ካለ መከራ ይምከረው” እንደሚባለው ሁሉ አሁን ላይ ጁንታው በራሱ መንገድ ተጉዞ የጠፋ እንደመሆኑ ወጣቱ ለዚህ ቡድን ምንም ማድረግ አይችልም። ስለዚህ ወጣቱ የጁንታው ቡድን ማንንም የማይወክል መሆኑን በመረዳት ራሱን ከነባራዊ ሁኔታ ጋር አስማምቶ መቀጠል እንደሚጠበቅበት ጠቁመዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=37582
www.press.et
“የትግራይ ወጣት ራሱን ከነባራዊ ሁኔታ ጋር በማስማማት ወደ ኃላፊነት ሊመጣ፣ ሃገሩንና ህዝቡንም ሊያገለግል ይገባል” – አቶ ነብዩ ስሑልሚካኤል የትግራይ ብልጽግና ጽህፈት ቤት ኃላፊ | የኢትዮጵያ ፕሬስ…
“ከጁንታው ጎን ተሰልፈው ሀገርን ለማተራመስ የሚሠሩ የውጭ ኃይሎችን በኢትዮጵያዊነት መንፈስ መታገል ይገባል” - ኦባንግ ሜቶ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች
*******************************
(ኢ ፕ ድ)
ከህወሓት ጁንታ ጎን ተሰልፈው ሀገርን ለማተራመስ የሚጥሩ የምዕራባውያን ጁንታዎችን ሴራ ለማጋለጥ በኢትዮጵያዊነት ስሜት በመቆም መታገል እንደሚገባ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ አቶ ኦባንግ ሜቶ ገለጹ።
አቶ ኦባንግ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ የእኔ ብሔር ብቻ ማለት ባለፉት 27 ዓመታት የወረስነውና ያሳደግነው አስተሳሰብ ነው። ይህ ደግሞ ለነጭ ጁንታዎች ተጠቃሚነት ሰፊ ዕድል የሰጠና ኢትዮጵያን የችግር ቋት ውስጥ የከተተ ነው። በመሆኑም ከብሔር አስተሳሰብ ወጥቶ በኢትዮጵያዊነት መንፈስ ቆሞ የነጭ ጁንታዎችን እጅ ማሳጠር ያስፈልጋል።
በአሁኑ ወቅት አንዳንድ የውጭ ኃይሎች ከሚያስተላልፉት መልዕክት ጀምሮ ኢትዮጵያን ለማቆርቆዝ ያለመ ሥራ እየሠሩ ይገኛሉ ያሉት አቶ ኦባንግ፤ የነዚህን ኃይሎች ድርጊት ለማስቆም በቅንጅት መሥራት ካልተቻለ አደጋው የከፋ ይሆናል ብለዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=37602
*******************************
(ኢ ፕ ድ)
ከህወሓት ጁንታ ጎን ተሰልፈው ሀገርን ለማተራመስ የሚጥሩ የምዕራባውያን ጁንታዎችን ሴራ ለማጋለጥ በኢትዮጵያዊነት ስሜት በመቆም መታገል እንደሚገባ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ አቶ ኦባንግ ሜቶ ገለጹ።
አቶ ኦባንግ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ የእኔ ብሔር ብቻ ማለት ባለፉት 27 ዓመታት የወረስነውና ያሳደግነው አስተሳሰብ ነው። ይህ ደግሞ ለነጭ ጁንታዎች ተጠቃሚነት ሰፊ ዕድል የሰጠና ኢትዮጵያን የችግር ቋት ውስጥ የከተተ ነው። በመሆኑም ከብሔር አስተሳሰብ ወጥቶ በኢትዮጵያዊነት መንፈስ ቆሞ የነጭ ጁንታዎችን እጅ ማሳጠር ያስፈልጋል።
በአሁኑ ወቅት አንዳንድ የውጭ ኃይሎች ከሚያስተላልፉት መልዕክት ጀምሮ ኢትዮጵያን ለማቆርቆዝ ያለመ ሥራ እየሠሩ ይገኛሉ ያሉት አቶ ኦባንግ፤ የነዚህን ኃይሎች ድርጊት ለማስቆም በቅንጅት መሥራት ካልተቻለ አደጋው የከፋ ይሆናል ብለዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=37602