ከ1300 በላይ ክፍት የሥራ መደቦች❗
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከዚህ በታች በተገለፁት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ብቁ የሆኑ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።
ማሳሰቢያ
• አመልካቾች ከታህሳስ 9 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ቅዳሜን ጨምሮ ባሉት 15(አስራ አምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት አስፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ፣
- በአዲስ አበባ ከተማ ፒያሳ እናት ህንፃ አጠገብ በሚገኘው የተቋሙ ቢሮ፣
- በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት፣
- እንዲሁም በሁሉም ክልሎች የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
• ስራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• ዜሮ ዓመት ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ለሚጠይቁ ስራ መደቦች ላይ የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና (Exit Exam) ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል እንዲሁም የዩኒቨርስቲ መመረቂያ ውጤት ለወንድ 2.5 እና ለሴት 2.00 መሆን አለበት፣
• የትምህርት ደረጃ /Level/ ለሚጠይቁ ስራ መደቦች የCOC ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
• ዜሮ ዓመት ለሚጠይቁ ስራ መደቦች ላይ የሚያመለክቱ ተወዳደሪዎች ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የተመረቁ መሆን አለባቸው፣
• የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ቋንቋ ክህሎት ያላቸው ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ፣
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፣
• መሠረታዊ የኮምፒዩተር ክህሎት (Basic computer skill) ያላቸው ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ፣
ዝርዝሩን በድረ ገፃችን ላይ ያንብቡ
👉 https://ics.gov.et/job/national-job-opening
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከዚህ በታች በተገለፁት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ብቁ የሆኑ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።
ማሳሰቢያ
• አመልካቾች ከታህሳስ 9 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ቅዳሜን ጨምሮ ባሉት 15(አስራ አምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት አስፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ፣
- በአዲስ አበባ ከተማ ፒያሳ እናት ህንፃ አጠገብ በሚገኘው የተቋሙ ቢሮ፣
- በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት፣
- እንዲሁም በሁሉም ክልሎች የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
• ስራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• ዜሮ ዓመት ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ለሚጠይቁ ስራ መደቦች ላይ የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና (Exit Exam) ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል እንዲሁም የዩኒቨርስቲ መመረቂያ ውጤት ለወንድ 2.5 እና ለሴት 2.00 መሆን አለበት፣
• የትምህርት ደረጃ /Level/ ለሚጠይቁ ስራ መደቦች የCOC ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
• ዜሮ ዓመት ለሚጠይቁ ስራ መደቦች ላይ የሚያመለክቱ ተወዳደሪዎች ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የተመረቁ መሆን አለባቸው፣
• የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ቋንቋ ክህሎት ያላቸው ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ፣
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፣
• መሠረታዊ የኮምፒዩተር ክህሎት (Basic computer skill) ያላቸው ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ፣
ዝርዝሩን በድረ ገፃችን ላይ ያንብቡ
👉 https://ics.gov.et/job/national-job-opening
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
👍6❤1
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ |
ቀጣሪ ድርጅት:- በደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ የአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ
ተፈላጊ ብዛት:- 115 ጤና ባለሙያዎች
ከዚህ በታች በተገለፀው የትምህርት መስክ አመልካቶችን አወዳድሮ በመምህርነት በቋሚ ኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቶች እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል፡፡
የመመዝገቢያ ጊዜ:- እስከ 16/05/2017 ዓ.ም ድረስ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት
የምዝገባ ቦታ፡- አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ የብቃትና ስው ሀብት አስተዳደር ቡድን አንደኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 5፤
ማሳሰቢያ:- በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች/የመንግስት ተቋማት በሥራ ላይ ሆናችሁ የምታመለክቱ ተወዳዳሪዎች በውድድሩ አሸናፊ ከሆናችሁ መልቀቂያ ማቅረብ የሚጠበቅባችሁ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ቀጣሪ ድርጅት:- በደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ የአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ
ተፈላጊ ብዛት:- 115 ጤና ባለሙያዎች
ከዚህ በታች በተገለፀው የትምህርት መስክ አመልካቶችን አወዳድሮ በመምህርነት በቋሚ ኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቶች እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል፡፡
የመመዝገቢያ ጊዜ:- እስከ 16/05/2017 ዓ.ም ድረስ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት
የምዝገባ ቦታ፡- አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ የብቃትና ስው ሀብት አስተዳደር ቡድን አንደኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 5፤
ማሳሰቢያ:- በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች/የመንግስት ተቋማት በሥራ ላይ ሆናችሁ የምታመለክቱ ተወዳዳሪዎች በውድድሩ አሸናፊ ከሆናችሁ መልቀቂያ ማቅረብ የሚጠበቅባችሁ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
👍7