ኢትዮ የስራ ማስታዎቂያ Ethio Vacancy
10.7K subscribers
1.95K photos
2 videos
9 files
2.51K links
አዳዲስ ለተመራቂና ስራ ለማሻሻል የስራ ማስታወቂያወችን በማይታመን ፍጥነት እጃችሁ ላይ ይደርሳል
የስራ ማስታወቂያዎችን የሚያገኙበት ምርጥ Channel
https://t.me/ethiovacancynet
Download Telegram
ስለቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ መምህር
1 General metal fabrication
Coc welding የወሰደ
2 general metal fabrication
Coc machining የወሰደ
3 construction
Coc finishing construction work የወሰደ
4 poultry production
Coc poultry production የወሰደ
5 Automotive
Coc auto electronic የወሰደ
6 secretarial science
Coc secretarial science የወሰደ
7 greenery
Coc urban greenery or agri forestery
8 አልተነበበኝም
እድላችሁን ሞክሩ
ወራቤ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በተለያዩ የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን 👆👆👆 አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።
በመሆኑም ከዚህ በታች ባሉ የሥራ መደቦች ላይ ለመወዳደር የምትፈልጉና ዝርዝር መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች እንድትመዘገቡ ተጋብዛችኋል።
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት!
Metal Institution 👆👆👆
3 ቦታዎች በ0አመት 35 ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Abay Bank.S.C በ0 አመት የስራ ልምድ
Zero Exprience

Postion. Customers Service officer
Qualifications. BA Degree in business related
CGPA. 2.75 and Above
Graduation of 2011,2012,2013
ምዝገባ online www.abaybank.com.et
Deadline. December 26,2020
ከለላ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ
የስራ ማስታወቂያ!!
አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ቀጥሎ በተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።
በመሆኑም ፍላጎቱ ያላችሁ አመልካቾች እስከ ታህሳስ 21/2013 ዓ.ም ድረስ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ!!
CV ለማዘጋጀት ለተቸገራችሁ CV format ከፈለጋችሁ ከቴሌግራም ቻናሌ በመግባት ማግኘት ትችላላችሁ።

@MuhammedComputerTechnology

ከላይ ያሉትን 3 PDF ፋይሎችን በማወረድ መጠቀም ትችላላችሁ👆👆👆
@MuhammedComputerTechnology/1148
103 ቦታዎች በ0አመት 👆👆👆
24 ቦታዎች ልምድ ላላቸው
የስራ ማስታወቂያ
Debre-Birhan University
የቅጥር ማስታወቂያ
በኢትዮጵያ አየር ኃይል መቀጠር ለምትፈልጉ:_
ሀ/ አጠቃላይ የምልመላ መስፈርት
1) ከፖለቲካ ወገንተኝነት ነፃ የሆኑ
2) ከአሁን በፊት የመከላከያ ሰራዊትና የፖሊስ አባል ያልነበሩ
3) በወንጀል ይሁን በፍትሕብሔር ተከሰው ክርክር የሌለባቸው
4) ኢትዮጵያዊ የሆኑ
5) ለአየር ኃይል አብራሪነት ቢያንስ ለ10 አመት፣ ለቴክኒሻንነት ቢያንስ ለ7 አመት ለመፈረም ፈቃደኛ የሆኑ
6) ትዳር ያልመሰረቱና ልጅ ያልወለዱ
7) የጤና ምርመራ የሚያልፉ
8) በአካባቢያቸው ሕብረተሰብ ተቀባይነት ያላቸውና ከአጉል ሱሶች የራቁ
9) በሚመለመሉበት ቦታ ቢያስ በ2 አመት በነዋሪነት የታወቁ
10) ከላይ ለተጠቀሱት መመዘኛዎች ከቀበሌ መስተዳድርና ከፖሊስ የፅሁፍ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
ለ) ለአየር ኃይል ተመልማዮች አካላዊ ሁኔታ
1) ቁመት 1 ነጥብ 68 ሳ/ሜና ከዛ በላይ የሆኑ
2) ክብደት ከ55 እስከ 60 ኪ/ግ የሆኑ
3) እድሜ ከ18 እስከ 22 አመት የሆኑ
ለ) የትምህርት ሁኔታ
1) በ2009 ዓ/ም የ10 ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው በሶስት የትምህርት አይነቶች ማለትም በእንግለዘኛ፣ በሂሳብና በፊዚክስ ውጤታቸው B እና ከዛ በላይ ውጤት ያላቸው
2) ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ለሆኑ በ2011 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ 300ና ከዛ በላይ ያመጡ
3) በዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ አጠቃላይ ውጤት 2 ነጥብ 6 ያላቸው
4)በአየር ኃይል አካዳሚ የሚሰጠውን Aptitude ፈተና ከ65 በላይ ማምጣት የሚችሉ
5) በአብራሪዎች ስልጠና የተዘጋጀ ቃለ መጠይቅ አጥጋቢ ውጤት ያመጡ
6) የ8ኛ እና 10 ክፍል ብሔራዊ ፈተና የወሰዱበትን ሰርተፊኬት ኦርጅናል ማቅረብ የሚችሉ
7) የትምህርት ውጤታቸውን በሀገር አቀፍ የፈተናዎች ድርጅት ለማረጋገጥ ፈቃደኛ የሆኑ
ሐ/ ለአውሮፕላን ጥገና ተመልማዮች
1) ቁመት ከ1 ነጥብ 65 ሴ/ሜ በላይ
2) ክብደት ከ50 እስከ 60 ኪ/ግ
3) ከ18 እስከ 22 አመት
መ) የትምህርት ሁኔታ
1) በ2010 እና በ2011 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የ10 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው በእንግሊዘኛ፣ ሂሳብና ፊዚክስ ውጤታቸው C እና ከዛ በላይ የሆኑ፣ አጠቃላይ ውጤት 2 ነጥብ 4 እና ከዛ በላይ ያላቸው
2) በ2011 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል የመሰናዶ ፈተና ወስደው አጠቃላይ ውጤት 270ና ከዛ በላይ ያላቸው
3)በአየር ኃይል አካዳሚ የወታደራዊና አካል ብቃት ትምህርት ቤት የሚሰጠውን የሳይኮሜትሪክ ፈተና ማለፍ የሚችሉ
4) የ8፣10 እና 12 ብሔራዊ ፈተና ያለፉበትን ኦርጅናል ማቅረብ የሚችሉ፣ በሀገር አቀፍ ፈተናዎች ድርጅት ለማረጋገጥ ፈቃደኛ የሆኑ
የምዝገባ ቦታና ጊዜ:_
ለአዲስ አበባ:_ጦር ኃይሎች ፊት ለፊት ከሚገኘው ምድር ኃይል ግቢ ማደ/ማስ/ ቢሮ
አማራ ክልል:_ ባሕርዳር፣ ጎንደርና ደሴ
ለኦሮሚያ ክልል:_ ባሌ ሮቤ፣ ጅማ፣ ነቀምቴ፣ ደብረዘይት
የሌሎች ክልሎች:_በየ ክልሎቹ ዋና ከተሞች
የምዝገባ ጊዜ ከታህሳስ 15/2013 እስከ ታህሳስ 30/2013 ዓ/ም
ለበለጠ መረጃ 0114330636 መደወል ትችላላችሁ
(ሕገ መንግስቱን የሚቀበልና መሰል ሌሎች የተለመዱ ለተቀጣሪዎች አዲስ ያልሆኑ መመዘኛዎችም አሉበት)
ፔጁን Like ያድርጉ
ደሞዝ 8537
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
ታህሳስ 19 ቀን 2013 ዓ.ም
ዓባይ ባንክ አ.ማ ቀጥሎ በተጠቀሱት 3 (ሶስት) የሥራ መደቦች ላይ ብቁ ሠራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ በዚህም መሠረት መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በአካል በመቅረብ እንድትወዳደሩ ስንል በአክብሮት እንጋብዛለን፡፡

1. Credit officer
2. Customer Service Supervisor Branch C
3. Internal Auditor
NB
- Salary; Attractive and per Banks scale
- Application Dead line January 2, 2021
- Only short listed candidates will be communicated
- For number 1 position interested applicants can apply additionally at Dessie District Office in person.
- For No 2 & 3 positions interested and qualified applicants fulfilling the above criteria can apply in person at Head Office Zequala Complex Located around Bambis in front of NOC Gas station.