እናት ፖርቲ አመራሮቹ የት እንደገቡ አላውቅም ታፍነው ተወስደውብኛል አለ
(እለታዊ የኢትዩትዩብ መረጃዎች)
"በቀጠለው መንግስታዊ አፈናና ሽብር የፓርቲያችን አመራሮች የገቡበትን ማወቅ አልቻልንም" ሲል የገለፀው ፖርቲው ከዚህ በታች ስማቸው የተገለፀ እና በምስል የሚታዩት አመራሮቹ እንደታገቱበት ተናግራል።
1. አቶ ሙሉጌታ የሺጥላ:- የሰቆጣ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ መምህር፣ የእናት ፓርቲ የሳይንት ፪ ምርጫ ክልል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ ያለበት የማይታወቅ
2. አቶ ታደለ ጋሸ:- በአዊ ዞን፣ ጓጉሳ ሽኩዴድ/ቲሊሊ/ከተማ የእናት ፓርቲ ም/ሰብሳቢ ሲሆን በቀን 15/9/2014 ዓ.ም ከባለቤቱ ዘንድ ክርስትና ለማስነሳት አንከሻ ጓጉሳ በሄደበት የታፈነና የት እንደገባ የማይታወቅ።
3. አቶ ምግባሩ አስማረ:- የእናት ፓርቲ የሞጣ ምርጫ ክልል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኛ፣ ባለ ትዳርና የ2 ልጆች አባት ሲሆን በቀን 16/9/2014 ዓ.ም ከሚሠራበት ቦታ ታፍኖ ተወስዷል።
4. ወ/ሮ ስመኝ ታደመ:- በወላይታ ዞን የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ አባልና ሶዶ አካባቢ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዕጩ ተወዳዳሪ ስትሆን ከሥራ ቦታዋ የወሰዷትና ቤተሰብም መጠየቅ እንዳልቻለ ለማወቅ ችለናል።
ፓርቲው በማስከተል እኒህ አፈናዎች ፍጹም ፖለቲካዊና አምባገነናዊ ሥርዓትን ለማዋለድ የሚደረግ ነው ብሎ እንደሚያምን ገልጿል።
መንግስት እኒህን አመራሮቻችንን በጥርጣሬ ይዣቸዋለሁ ቢል እንኳ ያሉበትን ቦታ በማሳወቅ፣ ቤተዘመድ እንዲጠይቃቸውና ከሥጋት ነጻ እንዲሆን፣ ሕጋዊነትንና ሥርዓትን በተከተለ ወዲህም በ48 ሰዓት ውስጥ ፍርድ ቤት የመቅረብ መብታቸው ተከብሮ፣ ጠበቃ እንዲያቆሙ በመፍቀድ ማድረግ ሲኖርበት እንደ አሸባሪ ቡድን ሰዎችን መሰወር አለበት ሲል አፅንኦት ሰጥቷል።
ፓርቲው እንዳለው በአመራሮቻችን ላይ እየደረሰ ያለውን ድርጊት እያወገዘ ከምርጫ ቦርድ፣ ከሰብዓዊ መብት ኮሚሽን እና መሰል ተቋማት ጋር በመሆን ሕጋዊ መንገድ ተከትሎ ጉዳዩን የሚከታተለው መሆኑን መግለፁን ከፖርቲው ማህበራዊ የትስስር ገፅ ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል ።
የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
YouTube: https://youtube.com/ethiotube
Instagram: https://instagram.com/ethiotube
Twitter: https://twitter.com/EthioTube
Facebook: https://facebook.com/EthioTube
Telegram: https://t.me/ethiotubemedia
(እለታዊ የኢትዩትዩብ መረጃዎች)
"በቀጠለው መንግስታዊ አፈናና ሽብር የፓርቲያችን አመራሮች የገቡበትን ማወቅ አልቻልንም" ሲል የገለፀው ፖርቲው ከዚህ በታች ስማቸው የተገለፀ እና በምስል የሚታዩት አመራሮቹ እንደታገቱበት ተናግራል።
1. አቶ ሙሉጌታ የሺጥላ:- የሰቆጣ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ መምህር፣ የእናት ፓርቲ የሳይንት ፪ ምርጫ ክልል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ ያለበት የማይታወቅ
2. አቶ ታደለ ጋሸ:- በአዊ ዞን፣ ጓጉሳ ሽኩዴድ/ቲሊሊ/ከተማ የእናት ፓርቲ ም/ሰብሳቢ ሲሆን በቀን 15/9/2014 ዓ.ም ከባለቤቱ ዘንድ ክርስትና ለማስነሳት አንከሻ ጓጉሳ በሄደበት የታፈነና የት እንደገባ የማይታወቅ።
3. አቶ ምግባሩ አስማረ:- የእናት ፓርቲ የሞጣ ምርጫ ክልል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኛ፣ ባለ ትዳርና የ2 ልጆች አባት ሲሆን በቀን 16/9/2014 ዓ.ም ከሚሠራበት ቦታ ታፍኖ ተወስዷል።
4. ወ/ሮ ስመኝ ታደመ:- በወላይታ ዞን የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ አባልና ሶዶ አካባቢ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዕጩ ተወዳዳሪ ስትሆን ከሥራ ቦታዋ የወሰዷትና ቤተሰብም መጠየቅ እንዳልቻለ ለማወቅ ችለናል።
ፓርቲው በማስከተል እኒህ አፈናዎች ፍጹም ፖለቲካዊና አምባገነናዊ ሥርዓትን ለማዋለድ የሚደረግ ነው ብሎ እንደሚያምን ገልጿል።
መንግስት እኒህን አመራሮቻችንን በጥርጣሬ ይዣቸዋለሁ ቢል እንኳ ያሉበትን ቦታ በማሳወቅ፣ ቤተዘመድ እንዲጠይቃቸውና ከሥጋት ነጻ እንዲሆን፣ ሕጋዊነትንና ሥርዓትን በተከተለ ወዲህም በ48 ሰዓት ውስጥ ፍርድ ቤት የመቅረብ መብታቸው ተከብሮ፣ ጠበቃ እንዲያቆሙ በመፍቀድ ማድረግ ሲኖርበት እንደ አሸባሪ ቡድን ሰዎችን መሰወር አለበት ሲል አፅንኦት ሰጥቷል።
ፓርቲው እንዳለው በአመራሮቻችን ላይ እየደረሰ ያለውን ድርጊት እያወገዘ ከምርጫ ቦርድ፣ ከሰብዓዊ መብት ኮሚሽን እና መሰል ተቋማት ጋር በመሆን ሕጋዊ መንገድ ተከትሎ ጉዳዩን የሚከታተለው መሆኑን መግለፁን ከፖርቲው ማህበራዊ የትስስር ገፅ ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል ።
የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
YouTube: https://youtube.com/ethiotube
Instagram: https://instagram.com/ethiotube
Twitter: https://twitter.com/EthioTube
Facebook: https://facebook.com/EthioTube
Telegram: https://t.me/ethiotubemedia
#ለዛ_የአመቱ_ምርጥ_የሽልማት_ፕሮግራም
በየአመቱ በተለያዩ የኪነጥበብ ዘርፎች በህዝብ ድምፅ አወዳድሮ የሚሸልመው የለዛ የአመቱ ምርጥ አሸናፊዎቹን ዛሬ በሂልተን ሆቴል በተዘጋጀው ፕሮግራም ይፋ ይደረጋሉ። በበርካታ የኪነጥበብ ዘርፎች የተመረጡ እጩ ተወዳዳሪዎች ይፋ የተደረጉ ሲሆን አሸናፊዎቹ ማን ይሆን የሚለው በጉጉት እየተጠበቀ ነው ።
በየአመቱ በተለያዩ የኪነጥበብ ዘርፎች በህዝብ ድምፅ አወዳድሮ የሚሸልመው የለዛ የአመቱ ምርጥ አሸናፊዎቹን ዛሬ በሂልተን ሆቴል በተዘጋጀው ፕሮግራም ይፋ ይደረጋሉ። በበርካታ የኪነጥበብ ዘርፎች የተመረጡ እጩ ተወዳዳሪዎች ይፋ የተደረጉ ሲሆን አሸናፊዎቹ ማን ይሆን የሚለው በጉጉት እየተጠበቀ ነው ።
በሰቆጣ ከተማ ለህወሃት ቡድን ሊተላለፍ የነበረ አምስት ሚሊዮን ብር መያዙ ተገለፀ
(እለታዊ የኢትዩትዩብ መረጃዎች)
በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ከተማ በሽብርተኝነት ለተፈረጀው የህወሃት ቡድን ሊተላለፍ የነበረ አምስት ሚሊዮን ብር መያዙን የአስተዳደሩ ሰላምና ጸጥታ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
"ከአሸባሪው ህወሃት ቡድን የጥፋት ተልዕኮ ተቀብለው ሲንቀሳቀሱ የተገኙ 20 ሰርጎ ገቦችን” በቁጥጥር ሥር መዋላቸውንም ተናግረዋል።
ፖሊስ በተያዙት ተጠርጣሪዎች ላይ ምርመራ እያደረገ መሆኑንም ነው የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ያስረዱት።
የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር የጸጥታ ግብረ ሃይል ከግንቦት 12 ቀን 2014 ጀምሮ የሰውና ተሽከርካሪ የሰዓት እላፊ እገዳን ጨምሮ የተለያዩ ገደቦችን መጣሉ ይታወቃል።
ምንጭ፦ ኢዜአ
የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
YouTube: https://youtube.com/ethiotube
Instagram: https://instagram.com/ethiotube
Twitter: https://twitter.com/EthioTube
Facebook: https://facebook.com/EthioTube
Telegram: https://t.me/ethiotubemedia
(እለታዊ የኢትዩትዩብ መረጃዎች)
በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ከተማ በሽብርተኝነት ለተፈረጀው የህወሃት ቡድን ሊተላለፍ የነበረ አምስት ሚሊዮን ብር መያዙን የአስተዳደሩ ሰላምና ጸጥታ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
"ከአሸባሪው ህወሃት ቡድን የጥፋት ተልዕኮ ተቀብለው ሲንቀሳቀሱ የተገኙ 20 ሰርጎ ገቦችን” በቁጥጥር ሥር መዋላቸውንም ተናግረዋል።
ፖሊስ በተያዙት ተጠርጣሪዎች ላይ ምርመራ እያደረገ መሆኑንም ነው የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ያስረዱት።
የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር የጸጥታ ግብረ ሃይል ከግንቦት 12 ቀን 2014 ጀምሮ የሰውና ተሽከርካሪ የሰዓት እላፊ እገዳን ጨምሮ የተለያዩ ገደቦችን መጣሉ ይታወቃል።
ምንጭ፦ ኢዜአ
የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
YouTube: https://youtube.com/ethiotube
Instagram: https://instagram.com/ethiotube
Twitter: https://twitter.com/EthioTube
Facebook: https://facebook.com/EthioTube
Telegram: https://t.me/ethiotubemedia
አየር መንገዱ አምስት ተጨማሪ ቦይንግ 777 የዕቃ ጫኝ አውሮፕላኖች ሊገዛ መሆኑን አስታወቀ
(እለታዊ የኢትዩትዩብ መረጃዎች)
በአፍሪካ ትልቁ እና ቀዳሚው የአቪዬሽን ግሩፕ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦይንግ የዕቃ ጫኝ አውሮፕላኖቹን ቁጥር ለማሳደግ አምስት ተጨማሪ ቦይንግ 777 የቅርብ ጊዜ ዘመናዊ የዕቃ ጫኝ አውሮፕላኖች ማዘዙን አስታውቋል።
አዲሱ ትዕዛዝ አየር መንገዱ ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ያለውን አጋርነት የበለጠ ከማጠናከር ባሻገር የዕቃ ጫኝ አውሮፕላኖች መጠን ማደጉ የድርጅቱን የማጓጓዣ አገልግሎት አቅምን እና ቅልጥፍናን ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያደርሰውም ተጠቁሟል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ሰዓት ዘጠኝ ቦይንግ 777 የዕቃ ጫኝ አውሮፕላኖች ባለቤት ሲሆን፤ አምስት ተጨማሪ አውሮፕላኖችን ያዘዘው የጭነት አገልግሎቱን ከፍ ለማድረግ መሆኑ ተገልጿል።
በአሁኑ ሰዓት በገበያው ላይ መሪ የሆነው ቦይንግ 777 የዕቃ ጫኝ አውሮፕላን የዓለማችን ግዙፉ እና ረጅም ርቀት መጓዝ የሚችል ባለሁለት ሞተር አውሮፕላን መሆኑን አየር መንገዱ ገልጿል።
ከቀድሞዎቹ ጋር ሲነፃፀርም በ17% ያነሰ ነዳጅ የሚጠቀም እና አነስተኛ የበካይ ጋዝ ልቀትን መያዝ ይችላል ተብሏል።
ምንጭ፦ አዲስ ማለዳ
የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
YouTube: https://youtube.com/ethiotube
Instagram: https://instagram.com/ethiotube
Twitter: https://twitter.com/EthioTube
Facebook: https://facebook.com/EthioTube
Telegram: https://t.me/ethiotubemedia
(እለታዊ የኢትዩትዩብ መረጃዎች)
በአፍሪካ ትልቁ እና ቀዳሚው የአቪዬሽን ግሩፕ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦይንግ የዕቃ ጫኝ አውሮፕላኖቹን ቁጥር ለማሳደግ አምስት ተጨማሪ ቦይንግ 777 የቅርብ ጊዜ ዘመናዊ የዕቃ ጫኝ አውሮፕላኖች ማዘዙን አስታውቋል።
አዲሱ ትዕዛዝ አየር መንገዱ ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ያለውን አጋርነት የበለጠ ከማጠናከር ባሻገር የዕቃ ጫኝ አውሮፕላኖች መጠን ማደጉ የድርጅቱን የማጓጓዣ አገልግሎት አቅምን እና ቅልጥፍናን ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያደርሰውም ተጠቁሟል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ሰዓት ዘጠኝ ቦይንግ 777 የዕቃ ጫኝ አውሮፕላኖች ባለቤት ሲሆን፤ አምስት ተጨማሪ አውሮፕላኖችን ያዘዘው የጭነት አገልግሎቱን ከፍ ለማድረግ መሆኑ ተገልጿል።
በአሁኑ ሰዓት በገበያው ላይ መሪ የሆነው ቦይንግ 777 የዕቃ ጫኝ አውሮፕላን የዓለማችን ግዙፉ እና ረጅም ርቀት መጓዝ የሚችል ባለሁለት ሞተር አውሮፕላን መሆኑን አየር መንገዱ ገልጿል።
ከቀድሞዎቹ ጋር ሲነፃፀርም በ17% ያነሰ ነዳጅ የሚጠቀም እና አነስተኛ የበካይ ጋዝ ልቀትን መያዝ ይችላል ተብሏል።
ምንጭ፦ አዲስ ማለዳ
የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
YouTube: https://youtube.com/ethiotube
Instagram: https://instagram.com/ethiotube
Twitter: https://twitter.com/EthioTube
Facebook: https://facebook.com/EthioTube
Telegram: https://t.me/ethiotubemedia
በባቡር የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶች ላይ የሚፈፀመው ስርቆት አሳሳቢ ደረጃ ደርሷል ተባለ
(እለታዊ የኢትዩትዩብ መረጃዎች)
ለአዲስ አበባ ከተማ ቀላል ባቡር ትራንዚት አገልግሎት በተዘረጉ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶች ላይ የሚፈፀመው የስርቆት ወንጀል አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል ሲል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ።
በ2013 በጀት ዓመት ብቻ 1 ሚሊዮን 293 ሺህ 350 ብር የሚገመት ርዝመቱ 1 ሺህ 55 ሜትር የኤሌክትሪክ ኬብል ስርቆት የተፈፀመ ሲሆን በ2014 በጀት ዓመትም 24 ሚሊዮን 800 ሺህ 725 ብር በላይ የሚገመት ርዝመቱ 15 ሺህ 347 ሜትር የኤሌክትሪክ ኬብል ስርቆት ተፈጽሟል።
በኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ስርቆት ሲፈፅም የተገኘ ማንኛውም ግለሰብ በሃገሪቱ የወንጀል ሕግ ከ15 ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እስራት ይቀጣል። በሽያጭ፣ በተውሶ፣ በስጦታ፣ በመያዣነት የተቀበለ ወይም በማናቸውም አኳኋን የወሰደ፣ የተገለገለ የደበቀ ወይም ያስቀመጠ፣ ማንኛውም ግለሰብ ደግሞ ከ5 ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እስራትና በገንዘብ መቀጮ ይቀጣል።
ተቋሙ ስርቆቱን ለመከላከል ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፀጥታ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራ ቢሆንም ድርጊቱን በሚፈፅሙ ግለሰቦች ላይ የሚወሰደው እርምጃ አስተማሪ ባለመሆኑ ችግሩ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ማስተባበሪያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ቡልቱማ ቂጣታ ገልፀዋል፡፡
በ2014 በጀት ዓመት 11 ወራት በተደረገ ክትትልና የማጣራት ስራ በአዲስ አበባ ከተማ ቀላል ባቡር የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ላይ በቁጥር ከ37 በላይ ‘’የስርቆትና ጉዳት ማድረስ’’ የወንጀል ተግባራት ተፈፅመው ለተለያዩ የክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያዎች ክስ ተመስርቶ በምርመራና በፍርድ ሂደት ላይ ናቸው።
የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
YouTube: https://youtube.com/ethiotube
Instagram: https://instagram.com/ethiotube
Twitter: https://twitter.com/EthioTube
Facebook: https://facebook.com/EthioTube
Telegram: https://t.me/ethiotubemedia
(እለታዊ የኢትዩትዩብ መረጃዎች)
ለአዲስ አበባ ከተማ ቀላል ባቡር ትራንዚት አገልግሎት በተዘረጉ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶች ላይ የሚፈፀመው የስርቆት ወንጀል አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል ሲል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ።
በ2013 በጀት ዓመት ብቻ 1 ሚሊዮን 293 ሺህ 350 ብር የሚገመት ርዝመቱ 1 ሺህ 55 ሜትር የኤሌክትሪክ ኬብል ስርቆት የተፈፀመ ሲሆን በ2014 በጀት ዓመትም 24 ሚሊዮን 800 ሺህ 725 ብር በላይ የሚገመት ርዝመቱ 15 ሺህ 347 ሜትር የኤሌክትሪክ ኬብል ስርቆት ተፈጽሟል።
በኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ስርቆት ሲፈፅም የተገኘ ማንኛውም ግለሰብ በሃገሪቱ የወንጀል ሕግ ከ15 ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እስራት ይቀጣል። በሽያጭ፣ በተውሶ፣ በስጦታ፣ በመያዣነት የተቀበለ ወይም በማናቸውም አኳኋን የወሰደ፣ የተገለገለ የደበቀ ወይም ያስቀመጠ፣ ማንኛውም ግለሰብ ደግሞ ከ5 ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እስራትና በገንዘብ መቀጮ ይቀጣል።
ተቋሙ ስርቆቱን ለመከላከል ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፀጥታ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራ ቢሆንም ድርጊቱን በሚፈፅሙ ግለሰቦች ላይ የሚወሰደው እርምጃ አስተማሪ ባለመሆኑ ችግሩ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ማስተባበሪያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ቡልቱማ ቂጣታ ገልፀዋል፡፡
በ2014 በጀት ዓመት 11 ወራት በተደረገ ክትትልና የማጣራት ስራ በአዲስ አበባ ከተማ ቀላል ባቡር የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ላይ በቁጥር ከ37 በላይ ‘’የስርቆትና ጉዳት ማድረስ’’ የወንጀል ተግባራት ተፈፅመው ለተለያዩ የክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያዎች ክስ ተመስርቶ በምርመራና በፍርድ ሂደት ላይ ናቸው።
የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
YouTube: https://youtube.com/ethiotube
Instagram: https://instagram.com/ethiotube
Twitter: https://twitter.com/EthioTube
Facebook: https://facebook.com/EthioTube
Telegram: https://t.me/ethiotubemedia
የሎጂስቲክስ ወጪን ለመቀነስ በተከናወኑ ተግባራት 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ ማዳን መቻሉ ተገለጸ
(እለታዊ የኢትዩትዩብ መረጃዎች)
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ባለፉት 10 ወራት የሎጂስቲክስ ወጪን ለመቀነስ በተከናወኑ ተግባራት 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ ማዳን መቻሉን አስታወቀ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባዔ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴርን የ2014 በጀት ዓመት የ10 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እያዳመጠ ይገኛል፡፡
ሪፖርቱን ያቀረቡት የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ ባለፉት 10 ወራት የሎጂስቲክስ ወጪን ለመቀነስ በተከናወኑ ተግባራት 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ ማዳን መቻሉን አብራርተዋል።
በአጠቃላይ በቀረበው ሪፖርት መነሻነት የከተማ መሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስተያየትና ጥያቄ እየቀረበ ሲሆን በሚኒስቴሩ የሥራ ኃላፊዎች ምላሽ እየተሰጠ መሆኑን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡
ምንጭ፦ ዋልታ
የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
YouTube: https://youtube.com/ethiotube
Instagram: https://instagram.com/ethiotube
Twitter: https://twitter.com/EthioTube
Facebook: https://facebook.com/EthioTube
Telegram: https://t.me/ethiotubemedia
(እለታዊ የኢትዩትዩብ መረጃዎች)
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ባለፉት 10 ወራት የሎጂስቲክስ ወጪን ለመቀነስ በተከናወኑ ተግባራት 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ ማዳን መቻሉን አስታወቀ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባዔ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴርን የ2014 በጀት ዓመት የ10 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እያዳመጠ ይገኛል፡፡
ሪፖርቱን ያቀረቡት የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ ባለፉት 10 ወራት የሎጂስቲክስ ወጪን ለመቀነስ በተከናወኑ ተግባራት 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ ማዳን መቻሉን አብራርተዋል።
በአጠቃላይ በቀረበው ሪፖርት መነሻነት የከተማ መሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስተያየትና ጥያቄ እየቀረበ ሲሆን በሚኒስቴሩ የሥራ ኃላፊዎች ምላሽ እየተሰጠ መሆኑን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡
ምንጭ፦ ዋልታ
የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
YouTube: https://youtube.com/ethiotube
Instagram: https://instagram.com/ethiotube
Twitter: https://twitter.com/EthioTube
Facebook: https://facebook.com/EthioTube
Telegram: https://t.me/ethiotubemedia