#HackAlert የኮሜዲያን እሸቱ መለሰ አካውንት እንደተጠለፈ ታውቋል።
የኮሜዲያን እሸቱ መለሰ የፌስቡክ ገጽ መጠለፉንና ከእርሱ ቁጥጥር ውጭ መሆኑን የግል ረዳቱ ዘመናይ ዮሃንስ ለኢትዮጵያ ቼክ ገልጸዋል።
እንደተጠለፈ የተገለጸው የፌስቡክ ገጽ 'Comedian Eshetu' የሚል ስያሜ ያለውና ከ1.3 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ያሉት ነው።
ገጹ ከሚያዚያ 5 ቀን ጀምሮ መጠለፉ የተገለጸ ሲሆን ኮሜዲያን እሸቱ ለፌስቡክ አሳውቋል ተብሏል።
@EthiopiaCheck
የኮሜዲያን እሸቱ መለሰ የፌስቡክ ገጽ መጠለፉንና ከእርሱ ቁጥጥር ውጭ መሆኑን የግል ረዳቱ ዘመናይ ዮሃንስ ለኢትዮጵያ ቼክ ገልጸዋል።
እንደተጠለፈ የተገለጸው የፌስቡክ ገጽ 'Comedian Eshetu' የሚል ስያሜ ያለውና ከ1.3 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ያሉት ነው።
ገጹ ከሚያዚያ 5 ቀን ጀምሮ መጠለፉ የተገለጸ ሲሆን ኮሜዲያን እሸቱ ለፌስቡክ አሳውቋል ተብሏል።
@EthiopiaCheck
#EthiopiaCheck Video Explainer
የትዊተር ተከታይ (follower) መግዣ መተግበርያዎች የሚያስከትሏቸው ችግሮች!
አንዳንድ የማህበራዊ ሚድያ ገፆች ላይ ተከታዮችን መግዛት የሚያስችሉ መተግበርያዎች አሉ፣ ችግሮች ግን አሏቸው። ኢትዮጵያ ቼክ በዚህ ዙርያ ያዘጋጀውን አጭር ቪድዮ እንመልከት።
https://youtu.be/MPLzijVWCag
የትዊተር ተከታይ (follower) መግዣ መተግበርያዎች የሚያስከትሏቸው ችግሮች!
አንዳንድ የማህበራዊ ሚድያ ገፆች ላይ ተከታዮችን መግዛት የሚያስችሉ መተግበርያዎች አሉ፣ ችግሮች ግን አሏቸው። ኢትዮጵያ ቼክ በዚህ ዙርያ ያዘጋጀውን አጭር ቪድዮ እንመልከት።
https://youtu.be/MPLzijVWCag
YouTube
የትዊተር ተከታይ (follower) መግዣ መተግበርያዎች የሚያስከትሏቸው ችግሮች!
#EthiopiaCheck Poll ኢትዮጵያ ቼክ የተጣሩ መረጃዎቹን ከሚያቀርብባቸው ፕላትፎርሞቹ በተጨማሪ የሞባይል መተግበርያ (mobile app) ቢኖረው ምን ያስባሉ?
(ማስታወሻ: ኢትዮጵያ ቼክ አሁን ላይ በድረ-ገፅ፣ ዩትዩብ ቻናል፣ ፌስቡክ ገፅ፣ ቴሌግራም ቻናል፣ ትዊተር አካውንት እና ቲክቶክ አካውንቶቹ ላይ ስራዎቹን እያቀረበ ይገኛል)።
(ማስታወሻ: ኢትዮጵያ ቼክ አሁን ላይ በድረ-ገፅ፣ ዩትዩብ ቻናል፣ ፌስቡክ ገፅ፣ ቴሌግራም ቻናል፣ ትዊተር አካውንት እና ቲክቶክ አካውንቶቹ ላይ ስራዎቹን እያቀረበ ይገኛል)።
Final Results
61%
አስፈላጊ ነው
12%
አሁን ሳይሆን ምናልባት ወደፊት
7%
አስፈላጊ አይደለም
13%
ቢኖርም ባይኖርም ለውጥ የለውም
7%
አስተያየት የለኝም
#የአርብሳምንታዊዳሰሳ በዛሬው የአርብ ሳምንታዊ ዳሰሳችን "የመብት ድርጅቶች በኢትዮጵያ የተስተጓጎለው የኢንተርኔት አገልግሎት እንዲጅምር ጠየቁ" የሚሉ እና ሌሎች ጉዳዮችን እንዲሁም በሳምንቱ ያቀረብናቸውን መረጃዎች አጠናቅረን በሶስት ቋንቋዎች እንዲህ አቅርበናል።
ለአማርኛ: https://ethiopiacheck.org/home/rights-organizations-call-on-ethiopia-to-end-internet-shutdowns-%e1%8a%a2%e1%8a%95%e1%89%b0%e1%88%ad%e1%8a%94%e1%89%b5/
ለትግርኛ: https://tig.ethiopiacheck.org/home/rights-organizations-call-on-ethiopia-to-end-internet-shutdowns-%e1%8a%a2%e1%8a%95%e1%89%b0%e1%88%ad%e1%8a%90%e1%89%b5/
ለአፋን ኦሮሞ: https://ao.ethiopiacheck.org/home/rights-organizations-call-on-ethiopia-to-end-internet-shutdowns-intarneetii/
@EthiopiaCheck
ለአማርኛ: https://ethiopiacheck.org/home/rights-organizations-call-on-ethiopia-to-end-internet-shutdowns-%e1%8a%a2%e1%8a%95%e1%89%b0%e1%88%ad%e1%8a%94%e1%89%b5/
ለትግርኛ: https://tig.ethiopiacheck.org/home/rights-organizations-call-on-ethiopia-to-end-internet-shutdowns-%e1%8a%a2%e1%8a%95%e1%89%b0%e1%88%ad%e1%8a%90%e1%89%b5/
ለአፋን ኦሮሞ: https://ao.ethiopiacheck.org/home/rights-organizations-call-on-ethiopia-to-end-internet-shutdowns-intarneetii/
@EthiopiaCheck
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#EthiopiaCheck Video Explainer
ናይ ትዊተር ተኸተልቲ መግዝኢ መተግበሪታት ከስዕቡዎ ዝኽእሉ ጸገማት!
ኣብ ሓደ ሓደ ገጻት ማሕበራዊ ሚዲያ ንተኸተልቲ ምዕዳግ ዘኽእሉ መተግበሪታት ኣለዉ፣ ኮይኑ ግን ጸገማት ኣለዎም። ኢትዮጵያ ቼክ ነዚ ብዝምልከት ዘዳለዎ ቪዲዩ ንርአ።
@EthiopiaCheck
ናይ ትዊተር ተኸተልቲ መግዝኢ መተግበሪታት ከስዕቡዎ ዝኽእሉ ጸገማት!
ኣብ ሓደ ሓደ ገጻት ማሕበራዊ ሚዲያ ንተኸተልቲ ምዕዳግ ዘኽእሉ መተግበሪታት ኣለዉ፣ ኮይኑ ግን ጸገማት ኣለዎም። ኢትዮጵያ ቼክ ነዚ ብዝምልከት ዘዳለዎ ቪዲዩ ንርአ።
@EthiopiaCheck
#የሰኞ መልዕክት የዓለም የፕሬስ ነጻነት ቀን “ሀሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት፣ የመብቶች ሁሉ አንቀሳቃሽ ነው!” በሚል መሪ ቃል ባሳለፍነው ሳምንት መጀመሪያ በመላው ዓለም ተከብሮ ውሏል።
በዕለቱም ሐሳብን በነጻነት መግለጽ ከመብቶች ጋር ያለውን ጥብቅና የማይነጣጠል ቁርኝትን የሚያወሱ ጥናቶችና ውይይቶች የቀረቡ ሲሆን የፕሬስ ነጻነት ያለበትን ደረጃ የሚያሳዩ ሪፖርቶችም ይፋ ተደረገዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopiacheck.org/home/ethiopias-international-level-of-press-freedom-has-dropped-by-16-levels-%e1%8b%a8%e1%8d%95%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%8a%90%e1%8d%83%e1%8a%90%e1%89%b5/
በዕለቱም ሐሳብን በነጻነት መግለጽ ከመብቶች ጋር ያለውን ጥብቅና የማይነጣጠል ቁርኝትን የሚያወሱ ጥናቶችና ውይይቶች የቀረቡ ሲሆን የፕሬስ ነጻነት ያለበትን ደረጃ የሚያሳዩ ሪፖርቶችም ይፋ ተደረገዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopiacheck.org/home/ethiopias-international-level-of-press-freedom-has-dropped-by-16-levels-%e1%8b%a8%e1%8d%95%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%8a%90%e1%8d%83%e1%8a%90%e1%89%b5/
ኢትዮጵያ ቼክ
ዘንድሮ በ16 ደረጃዎች ያሽቆለቆለው የኢትዮጵያ የፕረስ ነፃነት አለም አቀፍ ደረጃ - ኢትዮጵያ ቼክ
የዓለም የፕሬስ ነጻነት ቀን “ሀሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት፣ የመብቶች ሁሉ አንቀሳቃሽ ነው!” በሚል መሪ ቃል ባሳለፍነው ሳምንት መጀመሪያ በመላው ዓለም ተከብሮ ውሏል። ዓለም አቀፉ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን በዕለቱ ይፋ ባደረገው የሀገራት የፕሬስ ነጻነት ደረጃ ሪፖርት ኢትዮጵያን ከ180 ሀገራት 130ኛ ላይ አስቀምጧታል። ይህም ኢትዮጵያን “መጥፎ” ከሚባሉ 42 ሀገራት ተርታ ያሰለፋት ሲሆን ከአምናው…
⬆️
#FactCheck Suuraan kun meeshaalee waraanaa tibbana WBOn aanaa Jalduutti booji’aman hin agarsiisu
Fuulli Feesbuukii maqaa ‘Abdataa Shurrubbe’ jedhu qabu suuraan kun meeshaalee waraanaa Waraana Bilisummaa Oromoo kan mootummaan Shanee jedhuun tibbana booji’aman akka ta’an eeruun qoodee jira.
Meeshaan kun kan booji’ames aanaa Jalduu ganda Osolee jedhamu keessatti akka ta’e kan barreesse yemmuu ta’u, odeeffannoo kana fayyadamtootni miidiyaa hawaasaa Feesbuukii 30 ta’an deebisanii qoodaniiru.
Fuula Feesbuukii ‘Abdataa Shurrubbe’ malee fuulawwan fi akkaawuntiiwwan Feesbuukii biroos suuraa kana odeeffannoo walfakkaataa waliin akka qoodan ilaallee jirra.
Sakattaa Itoophiyaa Cheek suuraa kana irratti taasiseen suurichi guyyoota muraasa darban keessatti kan kaafame akka hintaane mirkaneessera.
Suurichi ji’oota lamaan dura marsaalee hawaasaa fi marsariitiiwwan garagaraa irratti qoodamee akka tures ilaallee jirra.
Kunneen keessaa marsariitiin qbo-abo-wbo.org jedhamu oduu Guraandhala 09, 2023 maxxansserratti (https://qbo-abo-wbo.org/2023/02/09/gootichi-waraana-bilisummaa-oromoo-zoonii-kibbaa-tarkaanfii-laalessaa-diina-irratti-fudhachuu-beeksise/ ) suuricha fayyadamee ture.
Suuraawwan maddoota odeeffannoo amanamoo hintaaneen qoodaman odeeffannoowwan sobaa fi dogongoraaf nu saaxiluu waan danda’aniif amanuufi deebisnee qooduu keenyaan dura sirrii ta’u isaanii yaa mirkaneeffannu.
@EthiopiaCheck
#FactCheck Suuraan kun meeshaalee waraanaa tibbana WBOn aanaa Jalduutti booji’aman hin agarsiisu
Fuulli Feesbuukii maqaa ‘Abdataa Shurrubbe’ jedhu qabu suuraan kun meeshaalee waraanaa Waraana Bilisummaa Oromoo kan mootummaan Shanee jedhuun tibbana booji’aman akka ta’an eeruun qoodee jira.
Meeshaan kun kan booji’ames aanaa Jalduu ganda Osolee jedhamu keessatti akka ta’e kan barreesse yemmuu ta’u, odeeffannoo kana fayyadamtootni miidiyaa hawaasaa Feesbuukii 30 ta’an deebisanii qoodaniiru.
Fuula Feesbuukii ‘Abdataa Shurrubbe’ malee fuulawwan fi akkaawuntiiwwan Feesbuukii biroos suuraa kana odeeffannoo walfakkaataa waliin akka qoodan ilaallee jirra.
Sakattaa Itoophiyaa Cheek suuraa kana irratti taasiseen suurichi guyyoota muraasa darban keessatti kan kaafame akka hintaane mirkaneessera.
Suurichi ji’oota lamaan dura marsaalee hawaasaa fi marsariitiiwwan garagaraa irratti qoodamee akka tures ilaallee jirra.
Kunneen keessaa marsariitiin qbo-abo-wbo.org jedhamu oduu Guraandhala 09, 2023 maxxansserratti (https://qbo-abo-wbo.org/2023/02/09/gootichi-waraana-bilisummaa-oromoo-zoonii-kibbaa-tarkaanfii-laalessaa-diina-irratti-fudhachuu-beeksise/ ) suuricha fayyadamee ture.
Suuraawwan maddoota odeeffannoo amanamoo hintaaneen qoodaman odeeffannoowwan sobaa fi dogongoraaf nu saaxiluu waan danda’aniif amanuufi deebisnee qooduu keenyaan dura sirrii ta’u isaanii yaa mirkaneeffannu.
@EthiopiaCheck
#FactCheck Fuulli Feesbuukii hordoftoota kuma 118 ol qabu fi maqaa ‘Toosh Tarree Page’ jedhu qabu barnoota Afaan Oromoon walqabatee odeeffannoo sobaa maxxansuu isaa ilaallee jirra.
Barreeffamni fuulicharratti maxxanfame “bara barnootaa dhufu irraa eegaluun manneen barnootaa naannoo Tigraay hunda keessatti Afaan Oromoo barachuun akka eegalu mootummaan naannoo Tigraay beeksiseera” jedha.
Read more: https://ao.ethiopiacheck.org/home/a-wrong-claim-that-oromo-language-will-be-thought-in-tigray-tigraay/
Barreeffamni fuulicharratti maxxanfame “bara barnootaa dhufu irraa eegaluun manneen barnootaa naannoo Tigraay hunda keessatti Afaan Oromoo barachuun akka eegalu mootummaan naannoo Tigraay beeksiseera” jedha.
Read more: https://ao.ethiopiacheck.org/home/a-wrong-claim-that-oromo-language-will-be-thought-in-tigray-tigraay/
Itoophiyaa Cheek
Bara dhufu eegalee barnootni Afaan Oromoo manneen barnootaa Tigraay hunda keessatti ni kennama kan jedhu “gutumaan guutuutti dogongora”…
Itoophiyaa Cheek dhugummaa odeeffannoo barnootni Afaan Oromoo bara dhufuu eegalee manneen barnootaa Tigraay hunda keessatti kennamuuf akka ta’etti dhiyaate mirkaneessuuf hoggantoota Akaadamii Afaanotaa Tigraay fi Biiroo Barnootaa Naannoo Tigraay gaafateera.
#FactCheck ‘Toosh Tarree Page’ ዝተባህለ ናይ ፌስቡክ ገጽ መንግስቲ ትግራይ “ካብ ዝቕጽል ዓመት ጀሚሩ ቋንቋ ኦሮሞ ኣብ ኩሎም ኣብያተ ትምህርቲ ትግራይ ከም ዝወሃብ ኣፍሊጡ” ዝብል ሓበሬታ ዘርጊሑ ተዓዚብና።
እዚ ልዕሊ 118 ሽሕ ሰዓብቲ ዘለውዎ ናይ ፌስ ቡክ ገጽ እቲ “ዜና ብስራት!!!” ብምባል ቅድሚ ሓደ መዓልቲ ብቋንቋ ኦሮምኛ ዝዘርግሖ ሓበሬታ 30 ሰባት ‘ሼር’ ክብሉዎ እንከሎ ካልኦት ብዙሓት’ውን ነቲ ሓበሬታ ናይ ምፍታው ምልክት ኣርእዮምሉ።
Read more: https://tig.ethiopiacheck.org/home/a-wrong-claim-that-oromo-language-will-be-taught-in-tigray-%e1%89%b5%e1%8c%8d%e1%88%ab%e1%8b%ad/
እዚ ልዕሊ 118 ሽሕ ሰዓብቲ ዘለውዎ ናይ ፌስ ቡክ ገጽ እቲ “ዜና ብስራት!!!” ብምባል ቅድሚ ሓደ መዓልቲ ብቋንቋ ኦሮምኛ ዝዘርግሖ ሓበሬታ 30 ሰባት ‘ሼር’ ክብሉዎ እንከሎ ካልኦት ብዙሓት’ውን ነቲ ሓበሬታ ናይ ምፍታው ምልክት ኣርእዮምሉ።
Read more: https://tig.ethiopiacheck.org/home/a-wrong-claim-that-oromo-language-will-be-taught-in-tigray-%e1%89%b5%e1%8c%8d%e1%88%ab%e1%8b%ad/
ኢትዮጵያ ቼክ
“ቋንቋ ኦሮምኛ ኣብ ኣብያተ ትምህርቲ ትግራይ ክወሃብ’ዩ ዝብል ሓበሬታ ጌጋ’ዩ” - ሰብ መዚ ትግራይ - ኢትዮጵያ ቼክ
‘Toosh Tarree Page’ ኣብ ዝዘርግሖ ሓበሬታ ክልላዊ ቴሌቪዥን ትግራይ ብ30 ሚያዚያ 2015 ዓ.ም ሰብ መዚ ኣካዳሚ ቋንቋታት ትግራይን ኢንስቲትዩት መጽናዕትን ምርምርን ኦሮሞን ቋንቋን ባህልን ክልቲአን ክልላት ንምዕባይ ብሓባር ንምስራሕ ከም ዝተሰማምዑ ዝገልጽ ሓበሬታ ኣሰንዩ ዝጠቅዖ ምስሊ’ውን ተጠቒሙ ኣሎ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#EthiopiaCheck Video Explainer
Rakkoolee mosaajiiwwan hordoftoota (follower) Tiwiitaraa bituuf oolan qaqqabsiisan!
Miidiyaalee hawaasaa tokko tokkorratti mosaajiiwwan hordoftoota bituu dandeessisan ni jiru. Garuu mosaajiiwwan kun miidhaa qabu.
Viidiyoo gabaabaa Itoophiyaa Cheek qopheesse kana yaa daawwannu.
@EthiopiaCheck
Rakkoolee mosaajiiwwan hordoftoota (follower) Tiwiitaraa bituuf oolan qaqqabsiisan!
Miidiyaalee hawaasaa tokko tokkorratti mosaajiiwwan hordoftoota bituu dandeessisan ni jiru. Garuu mosaajiiwwan kun miidhaa qabu.
Viidiyoo gabaabaa Itoophiyaa Cheek qopheesse kana yaa daawwannu.
@EthiopiaCheck
#የአርብሳምንታዊዳሰሳ በዛሬው የአርብ ሳምንታዊ ዳሰሳችን "ሜታ የሩብ አመቱን የአዋኪ ድርጊቶች ሪፖርትን ይፋ አደረገ" የሚሉ እና ሌሎች ጉዳዮችን እንዲሁም በሳምንቱ ያቀረብናቸውን መረጃዎች አጠናቅረን በሶስት ቋንቋዎች እንዲህ አቅርበናል።
ለአማርኛ: https://ethiopiacheck.org/home/meta-releases-its-quarterly-adversarial-threats-report-%e1%88%9c%e1%89%b3/
ለትግርኛ: https://tig.ethiopiacheck.org/home/meta-releases-its-quarterly-adversarial-threats-report-%e1%88%9c%e1%89%b3/
ለአፋን ኦሮሞ: https://ao.ethiopiacheck.org/home/meta-releases-its-quarterly-adversarial-threats-report-meta/
@EthiopiaCheck
ለአማርኛ: https://ethiopiacheck.org/home/meta-releases-its-quarterly-adversarial-threats-report-%e1%88%9c%e1%89%b3/
ለትግርኛ: https://tig.ethiopiacheck.org/home/meta-releases-its-quarterly-adversarial-threats-report-%e1%88%9c%e1%89%b3/
ለአፋን ኦሮሞ: https://ao.ethiopiacheck.org/home/meta-releases-its-quarterly-adversarial-threats-report-meta/
@EthiopiaCheck
#ErgaaWiixataa Miidiyaa hawaasaa akka meeshaa haleellaatti fayyadamuu: miidhaawwansaa fi tarkaanfilee of eeggannoo
https://ao.ethiopiacheck.org/home/using-social-media-as-a-weapon-of-attack-miidiyaa-hawaasaa/
https://ao.ethiopiacheck.org/home/using-social-media-as-a-weapon-of-attack-miidiyaa-hawaasaa/
Itoophiyaa Cheek
Miidiyaa hawaasaa akka meeshaa haleellaatti fayyadamuu: miidhaawwansaa fi tarkaanfilee of eeggannoo - Itoophiyaa Cheek
Kanaafis miidiyaa hawaasaa jireenya namootaa gama fooyyeessuun tekinoloojii gumaacha olaanaa taasisu ta’uu danda’eera.
#ScamAlert ሽምን ምልክት ንግድን ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ብምጥቃም ዝተኸፍቱ ዝተፈላለዩ ዝበሉ ናይ ቴሌግራምን ፌስቡክን ኣካውንታት ከም ዘለው ተዓዚብና።
ብፍላይ እዞም ናይ ቴሌግራም ኣካውንታት ሽልማት ዘውህቡ ውድድራት ዝብሉን ካልኦት ናይ ምትላል መልእኽታትን ከም ዘካፍሉ ይርኣዩ ⬇️
https://tig.ethiopiacheck.org/home/a-fake-telegram-account-opened-using-the-name-and-trademark-of-safaricom-ethiopia-%e1%89%b4%e1%88%8c%e1%8c%8d%e1%88%ab%e1%88%9d/
ብፍላይ እዞም ናይ ቴሌግራም ኣካውንታት ሽልማት ዘውህቡ ውድድራት ዝብሉን ካልኦት ናይ ምትላል መልእኽታትን ከም ዘካፍሉ ይርኣዩ ⬇️
https://tig.ethiopiacheck.org/home/a-fake-telegram-account-opened-using-the-name-and-trademark-of-safaricom-ethiopia-%e1%89%b4%e1%88%8c%e1%8c%8d%e1%88%ab%e1%88%9d/
ኢትዮጵያ ቼክ
ሽምን ምልክት ንግድን ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ብምጥቃም ዝተኸፈተ ናይ ሓሶት ኣካውንት ቴሌግራም - ኢትዮጵያ ቼክ
ሽምን ምልክት ንግድን ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ብምጥቃም ዝተኸፍቱ ዝተፈላለዩ ዝበሉ ናይ ቴሌግራምን ፌስቡክን ኣካውንታት ከም ዘለው ተዓዚብና።
#FactCheck ኢቢሲ አሳሳች በሆነ መልኩ የሰራው የፍርድ ቤት ክስ ሂደት ዘገባ
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) በትናንትናው እለት "ከ348 ሚሊዮን ብር በላይ በመመዝበር የተጠረጠሩ 15 ግለሰቦች ክስ ተመሠረተባቸው" የሚል አሳሳች ዜና መስራቱን ተመልክተናል።
ተቋሙ በዚህ ዘገባው የቀድሞው የቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት እና ሌሎች 14 ግለሰቦች ከ348 ሚሊዮን ብር በላይ በመመዝበር ተጠርጥረው ክስ የተመሠረተባቸው መሆኑን ፍትሕ ሚኒስቴርን ዋቢ በማድረግ ዘገባ ሰርቷል።
ኢትዮጵያ ቼክ የፍትህ ሚኒስቴርን መግለጫ እንዲሁም የክስ ሰነዱን የተመለከተ ሲሆን የኢቢሲ ዘገባ አሳሳች እንደሆነ ታዝቧል።
ፍትህ ሚኒስቴር በኦፊሴላዊ የፌስቡክ ገፁ ላይ ትናንት ያወጣው መግለጫ ተጠርጣሪዎቹ "ከ348 ሚሊዮን ብር በላይ ህገ-ወጥ ግዥ በመፈፀም በሙስና ወንጀል እና በወንጀል ድርጊት የተገኘን ገንዘብ ህጋዊ አስመስሎ ማቅረብ ክስ ተመሰረተባቸው" የሚል መረጃ አጋርቷል።
በዚህም መሰረት ተጠርጣሪዎቹ የተጠቀሰውን የገንዘብ መጠን ከህግ አግባብ ውጭ ግዢ እንደፈፀሙ እና ሌሎች ተደራራቢ ወንጀሎችን ፈፅመዋል ተብለው እንደተጠረጠሩ ገለፀ እንጂ ኢቢሲ እንደዘገበው ከ348 ሚሊዮን ብር በላይ በመመዝበር እንደተጠረጠሩ አይገልፅም። ይህም ክሱ በተጋነነ መልኩ እንዲቀርብ እንዳደረገው መመልከት ችለናል።
በተጨማሪም የፍትህ ሚኒስቴር በመግለጫው ላይ "ተከሳሾች ከፍርድ በፊት እንደ ንጹህ የመገመት ህገ-መንግስታዊ መብታቸው የተጠበቀ ነው" የሚል የተለመደ የፍትህ ስርዐት አካሄድን ቢጠቅስም የኢቢሲ ዘገባ ተጠርጣሪዎቹን ከብያኔ በፊት የመፈረጅ አዝማሚያ እንዳለው ማየት ይቻላል።
@EthiopiaCheck
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) በትናንትናው እለት "ከ348 ሚሊዮን ብር በላይ በመመዝበር የተጠረጠሩ 15 ግለሰቦች ክስ ተመሠረተባቸው" የሚል አሳሳች ዜና መስራቱን ተመልክተናል።
ተቋሙ በዚህ ዘገባው የቀድሞው የቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት እና ሌሎች 14 ግለሰቦች ከ348 ሚሊዮን ብር በላይ በመመዝበር ተጠርጥረው ክስ የተመሠረተባቸው መሆኑን ፍትሕ ሚኒስቴርን ዋቢ በማድረግ ዘገባ ሰርቷል።
ኢትዮጵያ ቼክ የፍትህ ሚኒስቴርን መግለጫ እንዲሁም የክስ ሰነዱን የተመለከተ ሲሆን የኢቢሲ ዘገባ አሳሳች እንደሆነ ታዝቧል።
ፍትህ ሚኒስቴር በኦፊሴላዊ የፌስቡክ ገፁ ላይ ትናንት ያወጣው መግለጫ ተጠርጣሪዎቹ "ከ348 ሚሊዮን ብር በላይ ህገ-ወጥ ግዥ በመፈፀም በሙስና ወንጀል እና በወንጀል ድርጊት የተገኘን ገንዘብ ህጋዊ አስመስሎ ማቅረብ ክስ ተመሰረተባቸው" የሚል መረጃ አጋርቷል።
በዚህም መሰረት ተጠርጣሪዎቹ የተጠቀሰውን የገንዘብ መጠን ከህግ አግባብ ውጭ ግዢ እንደፈፀሙ እና ሌሎች ተደራራቢ ወንጀሎችን ፈፅመዋል ተብለው እንደተጠረጠሩ ገለፀ እንጂ ኢቢሲ እንደዘገበው ከ348 ሚሊዮን ብር በላይ በመመዝበር እንደተጠረጠሩ አይገልፅም። ይህም ክሱ በተጋነነ መልኩ እንዲቀርብ እንዳደረገው መመልከት ችለናል።
በተጨማሪም የፍትህ ሚኒስቴር በመግለጫው ላይ "ተከሳሾች ከፍርድ በፊት እንደ ንጹህ የመገመት ህገ-መንግስታዊ መብታቸው የተጠበቀ ነው" የሚል የተለመደ የፍትህ ስርዐት አካሄድን ቢጠቅስም የኢቢሲ ዘገባ ተጠርጣሪዎቹን ከብያኔ በፊት የመፈረጅ አዝማሚያ እንዳለው ማየት ይቻላል።
@EthiopiaCheck
#FactCheck ከ3,790 በላይ ተከታይ ያለውና ‘ CHERBOLE’ የሚል መጠሪያ የሚጠቀም የትዊተር አካውንት በባህርዳር በመገንባት ላይ ያለውን አዲሱን የአባይ ድልድይ ያሳያል ያለውን ፎቶ ማጋራቱን ተመልክተናል
Read more: https://ethiopiacheck.org/home/a-wrong-picture-that-was-spread-on-twitter-that-shows-the-new-nile-bridge-under-construction-%e1%8a%a0%e1%89%a3%e1%8b%ad/
Read more: https://ethiopiacheck.org/home/a-wrong-picture-that-was-spread-on-twitter-that-shows-the-new-nile-bridge-under-construction-%e1%8a%a0%e1%89%a3%e1%8b%ad/
ኢትዮጵያ ቼክ
በመገንባት ላይ ያለውን አዲሱ የአባይ ድልድይ ያሳያል ተብሎ ትዊተር ላይ የተሰራጨ የተሳሳተ ምስል - ኢትዮጵያ ቼክ
ከ3,790 በላይ ተከታይ ያለውና ‘ CHERBOLE’ የሚል መጠሪያ የሚጠቀም የትዊተር አካውንት በባህርዳር በመገንባት ላይ ያለውን አዲሱን የአባይ ድልድይ ያሳያል ያለውን ፎቶ ማጋራቱን ተመልክተናል። በፎቶው ላይ ለአገልግሎት ክፍት የሆነ ግዙፍ ድልድይና ባለብዙ መስመር ፈጣና መንገድ እንደሚታይ አስተውለናል።
#EthiopiaCheck Explainer ከሰሞኑ ኢትዮ ቴሌኮም በሞባይል ቪፒኤን (VPN) አገልግሎቱ ላይ የዋጋ ማሻሻያ ማድረጉን መግለጹን ተከትሎ በርካታ የማህበራዊ ትስስር ገጾች ተጠቃሚዎች ዘንድ ጥያቄን አጭሯል።
ተቋሙ የሞባይል ቪፒኤን አገልግሎንት ዋጋ ማሻሻያን በተመለከተ በትዊተር አካዉንቱ ባጋራዉ መረጃ ስር የተለያዩ ግብረ መልሶች ሲጻፉም ተመልክተናል።
በዚህ ዙርያ ያዘጋጀነውን ማብራርያ ያንብቡ: https://ethiopiacheck.org/home/the-vpn-service-provided-by-ethio-telecom-that-created-a-debated-recently-%e1%89%aa%e1%8d%92%e1%8a%a4%e1%8a%95/
ተቋሙ የሞባይል ቪፒኤን አገልግሎንት ዋጋ ማሻሻያን በተመለከተ በትዊተር አካዉንቱ ባጋራዉ መረጃ ስር የተለያዩ ግብረ መልሶች ሲጻፉም ተመልክተናል።
በዚህ ዙርያ ያዘጋጀነውን ማብራርያ ያንብቡ: https://ethiopiacheck.org/home/the-vpn-service-provided-by-ethio-telecom-that-created-a-debated-recently-%e1%89%aa%e1%8d%92%e1%8a%a4%e1%8a%95/
#የአርብሳምንታዊዳሰሳ በዛሬው የአርብ ሳምንታዊ ዳሰሳችን "ሜታ ሰማያዊ ባጅን በተመረጡ አገሮች ለሽያጭ ማቅረብ ጀመረ" የሚሉ እና ሌሎች ጉዳዮችን እንዲሁም በሳምንቱ ያቀረብናቸውን መረጃዎች አጠናቅረን በሶስት ቋንቋዎች እንዲህ አቅርበናል።
ለአማርኛ: https://ethiopiacheck.org/home/facebook-and-instagram-paid-verification-starts-in-uk-and-others-%e1%88%b0%e1%88%9b%e1%8b%ab%e1%8b%8a-%e1%89%a3%e1%8c%85/
ለትግርኛ: https://tig.ethiopiacheck.org/home/facebook-and-instagram-paid-verification-starts-in-uk-and-others-%e1%88%b0%e1%88%9b%e1%8b%ab%e1%8b%8a-%e1%89%a3%e1%8c%85/
ለአፋን ኦሮሞ: https://ao.ethiopiacheck.org/home/facebook-and-instagram-paid-verification-starts-in-uk-and-others-baajii-cuquliisa/
ለአማርኛ: https://ethiopiacheck.org/home/facebook-and-instagram-paid-verification-starts-in-uk-and-others-%e1%88%b0%e1%88%9b%e1%8b%ab%e1%8b%8a-%e1%89%a3%e1%8c%85/
ለትግርኛ: https://tig.ethiopiacheck.org/home/facebook-and-instagram-paid-verification-starts-in-uk-and-others-%e1%88%b0%e1%88%9b%e1%8b%ab%e1%8b%8a-%e1%89%a3%e1%8c%85/
ለአፋን ኦሮሞ: https://ao.ethiopiacheck.org/home/facebook-and-instagram-paid-verification-starts-in-uk-and-others-baajii-cuquliisa/
#መልእኽቲሰኑይ ‘ዲፕፌክ’ ሓደ ዓይነት ኣርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኰይኑ ክውንነታዊ ናይ ሓሶት ቪድዮታት ንምፍጣር ዝውዕል ‘Deep learning’ ተባሂሉ ዝጽዋዕ ሰብ ሰርሖ ብልሒ ዝጥቀም ውጽኢት ኮምፒዩተር እዩ።
ኩባንያታት ቴክኖሎጂ ዝዀነ ሰብ ናይ ሓሶት ምስልታት፡ ድምጽን ቪድዮን ስነ-ጥበባዊ ኰነ ፖለቲከኛ ከምኡ’ውን ዘእምን ነቲ ግሃዳዊ ዝመስል ጽሑፍ ናይ ምፍጣር ዓቕሚ ሂቦምዎ ኣለው።
ተወሳኺ ኣንብቡ: https://tig.ethiopiacheck.org/home/deepfake-the-technology-that-creates-artificial-faces-%e1%8b%b2%e1%8d%95%e1%8d%8c%e1%8a%ad/
ኩባንያታት ቴክኖሎጂ ዝዀነ ሰብ ናይ ሓሶት ምስልታት፡ ድምጽን ቪድዮን ስነ-ጥበባዊ ኰነ ፖለቲከኛ ከምኡ’ውን ዘእምን ነቲ ግሃዳዊ ዝመስል ጽሑፍ ናይ ምፍጣር ዓቕሚ ሂቦምዎ ኣለው።
ተወሳኺ ኣንብቡ: https://tig.ethiopiacheck.org/home/deepfake-the-technology-that-creates-artificial-faces-%e1%8b%b2%e1%8d%95%e1%8d%8c%e1%8a%ad/
ኢትዮጵያ ቼክ
‘ዲፕፌክ’ - እቲ ገጽ ብምቅይያር ናይ ሓሶት ምስልታት ዝሰርሕ ቴክኖሎጂ - ኢትዮጵያ ቼክ
‘ዲፕፌክ’ ሓደ ዓይነት ኣርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኰይኑ ክውንነታዊ ናይ ሓሶት ቪድዮታት ንምፍጣር ዝውዕል ‘Deep learning’ ተባሂሉ ዝጽዋዕ ሰብ ሰርሖ ብልሒ ዝጥቀም ውጽኢት ኮምፒዩተር እዩ። ኩባንያታት ቴክኖሎጂ ዝዀነ ሰብ ናይ ሓሶት ምስልታት፡ ድምጽን ቪድዮን ስነ-ጥበባዊ ኰነ ፖለቲከኛ ከምኡ’ውን ዘእምን ነቲ ግሃዳዊ ዝመስል ጽሑፍ ናይ ምፍጣር ዓቕሚ ሂቦምዎ ኣለው።