በአማራ ክልል በዛሬው ዕለት በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠውን 15 ሰዎች ጨምሮ በአጠቃላይ በአማራ ክልል 44 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
በአማራ ክልል በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ፦
➡️ ምዕ/ጎንደር - 29 ሰዎች
➡️ ማ/ጎንደር - 3 ሰዎች
➡️ ጎንደር ከተማ - 1 ሰው
➡️ ደሴ ከተማ - 1 ሰው
➡️ ባህር ዳር ከተማ - 4 ሰዎች
➡️ አዊ - 3 ሰዎች
➡️ ሰ/ሸዋ - 2 ሰዎች
➡️ ሰ/ወሎ - 1 ሰው
ምንጭ፦ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ
Share share....
See more...@wollomedia
በአማራ ክልል በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ፦
➡️ ምዕ/ጎንደር - 29 ሰዎች
➡️ ማ/ጎንደር - 3 ሰዎች
➡️ ጎንደር ከተማ - 1 ሰው
➡️ ደሴ ከተማ - 1 ሰው
➡️ ባህር ዳር ከተማ - 4 ሰዎች
➡️ አዊ - 3 ሰዎች
➡️ ሰ/ሸዋ - 2 ሰዎች
➡️ ሰ/ወሎ - 1 ሰው
ምንጭ፦ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ
Share share....
See more...@wollomedia
በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 100,000 አለፈ።
በአሜሪካ አጠቃላይ በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 100,103 በላይ የደረሰ ሲሆን በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 1.7 ሚሊዮን አልፏል። እንዲሁም ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 469,049 በላይ ሆኖ ተመዝግቧል።
Share share ...
See more....@wollomedia
በአሜሪካ አጠቃላይ በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 100,103 በላይ የደረሰ ሲሆን በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 1.7 ሚሊዮን አልፏል። እንዲሁም ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 469,049 በላይ ሆኖ ተመዝግቧል።
Share share ...
See more....@wollomedia
☑️የ46ቱ ታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ
-45 ኢትዮጵያውያን እና 1 የእስራኤል ዜጋ ሲሆኑ 29ወንድ እና 17ሴት ናቸው። እድሜያቸው ከ12 -79አመት መሆናቸው ተገልጿል።
የጉዞ ታሪካቸውን ስንመለከት
-34ሰዎች የውጪ ሀገር ጉዞ ታሪክ ያላቸው ሲሆኑ 4 ሰዎች ከበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያላቸው ናቸው። 8 ሰዎች ደግሞ የውጪ ሀገር ጉዞ ታሪክ እና ከበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት የሌላቸው መሆናቸው ተረጋግጧል።
የመኖሪያ ቦታቸውን ስንመለከት
_
•13 ሰዎች- ከአዲስ አበባ የተገኙ ሲሆኑ ( 4ሰዎች በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያላቸው እና 1 የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያለው እና 8 ሰዎች የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ እና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት የሌላቸው)
•3ሰዎች- ከትግራይ ክልል ሁሉም የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው።
•15ሰዎች - ከአማራ ክልል የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያሉ
•11ሰዎች- ከሱማሌ ክልል የውጪ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው።
•4ሰዎች - የውጪ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው እና ድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪዎች ናቸው።
በተጨማሪም በትላትናው ዕለት 14ሰው (8ሰዎች ከደቡብ ክልል እና 6 ሰዎች ከአዲስአበባ) ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን አጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 167 ደርሷል።
Share share...
See more...@wollomedia
-45 ኢትዮጵያውያን እና 1 የእስራኤል ዜጋ ሲሆኑ 29ወንድ እና 17ሴት ናቸው። እድሜያቸው ከ12 -79አመት መሆናቸው ተገልጿል።
የጉዞ ታሪካቸውን ስንመለከት
-34ሰዎች የውጪ ሀገር ጉዞ ታሪክ ያላቸው ሲሆኑ 4 ሰዎች ከበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያላቸው ናቸው። 8 ሰዎች ደግሞ የውጪ ሀገር ጉዞ ታሪክ እና ከበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት የሌላቸው መሆናቸው ተረጋግጧል።
የመኖሪያ ቦታቸውን ስንመለከት
_
•13 ሰዎች- ከአዲስ አበባ የተገኙ ሲሆኑ ( 4ሰዎች በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያላቸው እና 1 የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያለው እና 8 ሰዎች የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ እና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት የሌላቸው)
•3ሰዎች- ከትግራይ ክልል ሁሉም የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው።
•15ሰዎች - ከአማራ ክልል የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያሉ
•11ሰዎች- ከሱማሌ ክልል የውጪ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው።
•4ሰዎች - የውጪ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው እና ድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪዎች ናቸው።
በተጨማሪም በትላትናው ዕለት 14ሰው (8ሰዎች ከደቡብ ክልል እና 6 ሰዎች ከአዲስአበባ) ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን አጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 167 ደርሷል።
Share share...
See more...@wollomedia
የጋምቤላ ክልል ከደቡብ ሱዳን ድንበር አቋርጠው የሚገቡ ሰዎች ጉዳይ አሳስቦታል!
በርካቶች በኮቪድ-19 ከሚያዙባት ደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር አቋርጠው ወደ ክልሉ የሚገቡ ዜጎች ጉዳይ አሳሳቢ መሆኑን የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።በደቡብ ሱዳን ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ ከ800 በላይ ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸውንና 8 ሰዎችም መሞታቸውን ዛሬ የወጣ መረጃ ያሳያል።እስካሁን በቫይረሱ የተያዘ ሰው ያልተመዘገበበት የጋምቤላ ክልል ከዚህች ጎረቤት አገር ጋር በሰፊ ድንበር ይዋሰናል።ኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል በተገበረችው የአስቿኳይ ጊዜ አዋጅ በድንበር አካባቢ የሰዎች እንቅስቃሴ ተገድቧል።ይሁን እንጂ የድንበሩን ስፋት ተገን በማድረግ በየዕለቱ በርካታ ቁጥር ያላቸው ደቡብ ሱዳናዊያን ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ መሆኑን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ለኢዜአ ገልጿል።
Via ENA
Share share ....
See more.....@wollomedia
በርካቶች በኮቪድ-19 ከሚያዙባት ደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር አቋርጠው ወደ ክልሉ የሚገቡ ዜጎች ጉዳይ አሳሳቢ መሆኑን የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።በደቡብ ሱዳን ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ ከ800 በላይ ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸውንና 8 ሰዎችም መሞታቸውን ዛሬ የወጣ መረጃ ያሳያል።እስካሁን በቫይረሱ የተያዘ ሰው ያልተመዘገበበት የጋምቤላ ክልል ከዚህች ጎረቤት አገር ጋር በሰፊ ድንበር ይዋሰናል።ኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል በተገበረችው የአስቿኳይ ጊዜ አዋጅ በድንበር አካባቢ የሰዎች እንቅስቃሴ ተገድቧል።ይሁን እንጂ የድንበሩን ስፋት ተገን በማድረግ በየዕለቱ በርካታ ቁጥር ያላቸው ደቡብ ሱዳናዊያን ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ መሆኑን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ለኢዜአ ገልጿል።
Via ENA
Share share ....
See more.....@wollomedia
ኢትዮጵያ ለዲፕሎማቶች እና ለአለም አቀፍ ሰራተኞች የለይቶ ማቆያ ግዴታዎችን አላላች!
ኢትዮጵያ ከውጪ አገር የሚመለስ ማንኛውም መንገደኛ ለለይቶ ማቆያ በተመረጡ ሆቴሎች ለ 14 ቀን ተለይቶ እንዲቆይ ያስቀመጠችውን ግዴታ ለዲፕሎማቶች እንዲሁም በሀገሪቱ ለተመዘገቡ አለም አቀፍ እና አህጉራዊ ድርጅቶች ሰራተኞች አላላች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለተቋማቱ በላከው ደብዳቤ ከማክሰኞ ግንቦት 18፤ 2012 ጀምሮ የሚመለሱ ዲፕሎማቶች እና የየድርጅቶቹ ሰራተኞች በመኖሪያ ቤታቸው ወይም በየኤምባሲዎቻቸው ውስጥ ተለይተው መቆየት እንደሚችሉ ገልጿል።
Via Ethiopia Insider
Share share.....
See more......@wollomedia
ኢትዮጵያ ከውጪ አገር የሚመለስ ማንኛውም መንገደኛ ለለይቶ ማቆያ በተመረጡ ሆቴሎች ለ 14 ቀን ተለይቶ እንዲቆይ ያስቀመጠችውን ግዴታ ለዲፕሎማቶች እንዲሁም በሀገሪቱ ለተመዘገቡ አለም አቀፍ እና አህጉራዊ ድርጅቶች ሰራተኞች አላላች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለተቋማቱ በላከው ደብዳቤ ከማክሰኞ ግንቦት 18፤ 2012 ጀምሮ የሚመለሱ ዲፕሎማቶች እና የየድርጅቶቹ ሰራተኞች በመኖሪያ ቤታቸው ወይም በየኤምባሲዎቻቸው ውስጥ ተለይተው መቆየት እንደሚችሉ ገልጿል።
Via Ethiopia Insider
Share share.....
See more......@wollomedia
የጭነት መኪና ተገልብጦ አሽከርካሪውን ጨምሮ የ10 ሰዎችን ሕይወት አለፈ❗️
⚡️ በምሥራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ኤልያስ ወረዳ ከጃቢ ገነት ወደ ደብረ ኤልያስ ከተማ እህል ጭኖ ሲጓዝ የነበረ የጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ ተገልብጦ የ10 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡
⚡️ዛሬ ግንቦት 19 ቀን 2012 ዓም ከቀኑ 6፡00 ላይ ነው የጭነት መኪናው በመገልበጡ አሽከርካሪውና ዘጠኝ ጫኝና አውራጅ ሠራተኞች ሕይወታቸው ያለፈው፡፡
⚡️የምሥራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ክፍል ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጎበዜ ይርሳዉ የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
©አብመድ
ShAre share...
See more...@wollomedia
⚡️ በምሥራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ኤልያስ ወረዳ ከጃቢ ገነት ወደ ደብረ ኤልያስ ከተማ እህል ጭኖ ሲጓዝ የነበረ የጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ ተገልብጦ የ10 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡
⚡️ዛሬ ግንቦት 19 ቀን 2012 ዓም ከቀኑ 6፡00 ላይ ነው የጭነት መኪናው በመገልበጡ አሽከርካሪውና ዘጠኝ ጫኝና አውራጅ ሠራተኞች ሕይወታቸው ያለፈው፡፡
⚡️የምሥራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ክፍል ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጎበዜ ይርሳዉ የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
©አብመድ
ShAre share...
See more...@wollomedia
በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ከተፈፀመው የግድያ ወንጀል ጋር በተያያዘ አራት ተጠርጣሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ውለዋል፡፡
በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የጤና ኮሌጅ የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪ የሆነቸው ሀይማኖት በዳዳ ግንቦት 17 ቀን 2012 ዓ/ም በኮሌጁ አስተዳደር ህንፃ ላይ በሚገኘው የላቦራቶሪ ቤተ ሙከራ ክፍል ለምርምር በገባችበት መገደሏን ኮሚሽኑ ገልፆ የተለያዬ የሰውነት ክፍሏ በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት ተወግታ ግንቦት 18 ቀን 2012 ዓ/ም ከቀኑ 11 ሰዓት አስከሬኗ በክፍሉ ውስጥ ተገኝቷል፡፡ የሟች ሞባይል እና ሌሎች ዕቃዎች መወሰዳቸው የታወቀ ሲሆን በወንጀሉ የተጠረጠሩ አራት ግለሰቦችን ይዞ ምርመራውን አጠናክሮ መቀጠሉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገልጿል።
Share share ....
See more ...@wollomedia
በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የጤና ኮሌጅ የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪ የሆነቸው ሀይማኖት በዳዳ ግንቦት 17 ቀን 2012 ዓ/ም በኮሌጁ አስተዳደር ህንፃ ላይ በሚገኘው የላቦራቶሪ ቤተ ሙከራ ክፍል ለምርምር በገባችበት መገደሏን ኮሚሽኑ ገልፆ የተለያዬ የሰውነት ክፍሏ በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት ተወግታ ግንቦት 18 ቀን 2012 ዓ/ም ከቀኑ 11 ሰዓት አስከሬኗ በክፍሉ ውስጥ ተገኝቷል፡፡ የሟች ሞባይል እና ሌሎች ዕቃዎች መወሰዳቸው የታወቀ ሲሆን በወንጀሉ የተጠረጠሩ አራት ግለሰቦችን ይዞ ምርመራውን አጠናክሮ መቀጠሉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገልጿል።
Share share ....
See more ...@wollomedia
አንዳንድ የትምህርት ተቋማት ከሁለተኛ ዲግሪ በላይ ያሉትን ተማሪዎቻቸውን ትምህርት ማስጨረስ መጀመራቸው ተገለፀ
ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሁለተኛና የሦስተኛ ዲግሪ ተማሪዎቻቸውን ትምህርት ማስጨረስ መጀመራቸው ተጠቆመ፡፡ የመጨረሻ ዓመት የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ደግሞ ከየትምህርት ተቋሞቻቸው የሚላኩላቸውን የትምህርት ሰነዶች እያነበቡ እንደሚቆዩ ተገልጿል፡፡
በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል ዶክተር ኤባ ሚጀና በኮቪድ 19 ቫይረስ ወረርሽኝ በሽታ ምክንያት በዚህ ወቅት ይካሄድ ስለነበረው የከፍተኛ ተማሪዎች የምረቃ መርሃ ግብር ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለፁት፣ በኮቪድ 19 ቫይረስ ወረርሽኝ በሽታ ምክንያት የሁለተኛና ሦስተኛ ዲግሪ ትምህርት በቴክኖሎጂ በመታገዝ ትምህርቱን እንዲከታተሉና ከአማካሪዎቻቸው ጋርም የሚገናኙበት ምቹ ሁኔታ በመኖሩ ትምህርታቸውን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛሉ፡፡
የምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ባይኖርም አንዳንድ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን ትምህርት ማስጨረስ እንደ ጀመሩ አመልክተው፣ በዚህም ጅማና ሐሮማያ ዩኒቨርሲቲዎች ይጠቀሳሉ ብለዋል፡፡ ትምህርታቸውን ያልጨረሱ ተማሪዎችም እንደሚኖሩ ጠቁመዋል፡፡
ተማሪዎቹ ትምህርታቸውን ለመጨረስ የቻሉት በተመቻቸው የቴክኖሎጂ የማስተማሪያ ዘዴ በአግባቡ መጠቀም በመቻላቸው፣ እንዲሁም በተማሪውና በአማካሪዎቻቸው ጥንካሬ እንደሆነ የጠቆሙት ዶክተር ኤባ፣ የትምህርት ተቋማቱም በየጊዜው አስፈላጊውን ክትትልና ግምገማ በማድረግ ውጤታማ መሆኑ መቻላቸውን አመልክተዋል፡፡
የመጨረሻ ዓመት የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎችን በተመለከተም ዶክተር ኤባ እንዳብራሩት፣ በወረርሽኙ ምክንያት ባለመማራቸው፣ አንዳንዶችም የመጀመሪያ መንፈቅ (ሴሚስተር) ፈተና ለመውሰድ ዝግጅት ላይ እያሉ ወረርሽኙ በመከሰቱ ምክንያት ባለመፈተናቸው በዚህ ክረምት ትምህርታቸውን የሚያጠናቅቁ ተማሪዎች አይኖሩም፡፡
እነርሱን በተመለከተ መደረግ ስላበት ነገር በየሳምንቱ ከየትምህርት ተቋማቱ የትምህርት አመራሮች ጋር ግምገማ እየተደረገ እንደሚገኝ አመልክተው፣ ወረርሽኙ ቢገታ ወይም ቢቆም መደረግ ስላለበት ሁኔታ ከወዲሁ ዝርዝር ዕቅድ ያዘጋጁ የትምህርት ተቋማት መኖራቸውን ገልፀዋል፡፡
ዝርዝር ዕቅዱ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ምን ላይ እንዳቆሙ እና ካቆሙበት በመቀጠል ደግሞ በምን ያህል ጊዜ ውስጥ በመሸፈን ትምህርታቸውን ማጠናቀቅ እንደሚችሉ የሚያሳይ እንደሆነም አስረድተዋል።
Via:- EPA
Share share ...
See more...@wollomedia
ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሁለተኛና የሦስተኛ ዲግሪ ተማሪዎቻቸውን ትምህርት ማስጨረስ መጀመራቸው ተጠቆመ፡፡ የመጨረሻ ዓመት የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ደግሞ ከየትምህርት ተቋሞቻቸው የሚላኩላቸውን የትምህርት ሰነዶች እያነበቡ እንደሚቆዩ ተገልጿል፡፡
በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል ዶክተር ኤባ ሚጀና በኮቪድ 19 ቫይረስ ወረርሽኝ በሽታ ምክንያት በዚህ ወቅት ይካሄድ ስለነበረው የከፍተኛ ተማሪዎች የምረቃ መርሃ ግብር ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለፁት፣ በኮቪድ 19 ቫይረስ ወረርሽኝ በሽታ ምክንያት የሁለተኛና ሦስተኛ ዲግሪ ትምህርት በቴክኖሎጂ በመታገዝ ትምህርቱን እንዲከታተሉና ከአማካሪዎቻቸው ጋርም የሚገናኙበት ምቹ ሁኔታ በመኖሩ ትምህርታቸውን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛሉ፡፡
የምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ባይኖርም አንዳንድ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን ትምህርት ማስጨረስ እንደ ጀመሩ አመልክተው፣ በዚህም ጅማና ሐሮማያ ዩኒቨርሲቲዎች ይጠቀሳሉ ብለዋል፡፡ ትምህርታቸውን ያልጨረሱ ተማሪዎችም እንደሚኖሩ ጠቁመዋል፡፡
ተማሪዎቹ ትምህርታቸውን ለመጨረስ የቻሉት በተመቻቸው የቴክኖሎጂ የማስተማሪያ ዘዴ በአግባቡ መጠቀም በመቻላቸው፣ እንዲሁም በተማሪውና በአማካሪዎቻቸው ጥንካሬ እንደሆነ የጠቆሙት ዶክተር ኤባ፣ የትምህርት ተቋማቱም በየጊዜው አስፈላጊውን ክትትልና ግምገማ በማድረግ ውጤታማ መሆኑ መቻላቸውን አመልክተዋል፡፡
የመጨረሻ ዓመት የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎችን በተመለከተም ዶክተር ኤባ እንዳብራሩት፣ በወረርሽኙ ምክንያት ባለመማራቸው፣ አንዳንዶችም የመጀመሪያ መንፈቅ (ሴሚስተር) ፈተና ለመውሰድ ዝግጅት ላይ እያሉ ወረርሽኙ በመከሰቱ ምክንያት ባለመፈተናቸው በዚህ ክረምት ትምህርታቸውን የሚያጠናቅቁ ተማሪዎች አይኖሩም፡፡
እነርሱን በተመለከተ መደረግ ስላበት ነገር በየሳምንቱ ከየትምህርት ተቋማቱ የትምህርት አመራሮች ጋር ግምገማ እየተደረገ እንደሚገኝ አመልክተው፣ ወረርሽኙ ቢገታ ወይም ቢቆም መደረግ ስላለበት ሁኔታ ከወዲሁ ዝርዝር ዕቅድ ያዘጋጁ የትምህርት ተቋማት መኖራቸውን ገልፀዋል፡፡
ዝርዝር ዕቅዱ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ምን ላይ እንዳቆሙ እና ካቆሙበት በመቀጠል ደግሞ በምን ያህል ጊዜ ውስጥ በመሸፈን ትምህርታቸውን ማጠናቀቅ እንደሚችሉ የሚያሳይ እንደሆነም አስረድተዋል።
Via:- EPA
Share share ...
See more...@wollomedia
የጀርመን መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል የኮሮና ወረርሽኝ ስጋት ገና አላበቃም ሲሉ አስጠነቀቁ።
ሜርክል ዛሬ ወረርሽኙን ለመከላከል የተወሰዱ እርምጃዎችን ማላላት ከጀመሩ የምሥራቅ ጀርመን ግዛቶች መሪዎች ጋር ከተነጋገሩ በኋላ በሰጡት መግለጫ የኮሮና ተህዋሲ እልጠፋም ጀርመንም የተሻለ መቆጣጠሪያ ቢኖራትም ተህዋሲው ግን አሁንም አለ ሲሉ ተናግረዋል።
አሁንም የወረርሽኙ መነሻ ላይ ነን ያሉት ሜርክል በሽታው እንዴት በፍጥነት እንደሚሰራጭ ስለምናይ በጣም መጠንቀቅ አለብን ሲሉ አሳስበዋል።
በጀርመን በኮሮና ተህዋሲ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ሲቀንስ መንግሥት ጥብቅ የመከላከያ እርምጃዎች በመጠኑ አላልቷል።
አሁን የተደነገጉት ደንቦች እስከ መቼ እንደሚቀጥሉ የሃገሪቱ የተለያዩ ግዛቶች ፖለቲከኞች መስማማት አልቻሉም።ሜርክል አሁን ሃላፊነቱ በይበልጥ በግዛቶቹ ጫንቃ ላይ ይሆናል ብለዋል።
Via:- Dw
Share share ...
See more....@wollomedia
ሜርክል ዛሬ ወረርሽኙን ለመከላከል የተወሰዱ እርምጃዎችን ማላላት ከጀመሩ የምሥራቅ ጀርመን ግዛቶች መሪዎች ጋር ከተነጋገሩ በኋላ በሰጡት መግለጫ የኮሮና ተህዋሲ እልጠፋም ጀርመንም የተሻለ መቆጣጠሪያ ቢኖራትም ተህዋሲው ግን አሁንም አለ ሲሉ ተናግረዋል።
አሁንም የወረርሽኙ መነሻ ላይ ነን ያሉት ሜርክል በሽታው እንዴት በፍጥነት እንደሚሰራጭ ስለምናይ በጣም መጠንቀቅ አለብን ሲሉ አሳስበዋል።
በጀርመን በኮሮና ተህዋሲ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ሲቀንስ መንግሥት ጥብቅ የመከላከያ እርምጃዎች በመጠኑ አላልቷል።
አሁን የተደነገጉት ደንቦች እስከ መቼ እንደሚቀጥሉ የሃገሪቱ የተለያዩ ግዛቶች ፖለቲከኞች መስማማት አልቻሉም።ሜርክል አሁን ሃላፊነቱ በይበልጥ በግዛቶቹ ጫንቃ ላይ ይሆናል ብለዋል።
Via:- Dw
Share share ...
See more....@wollomedia