This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Ship traffic in the Strait of Hormuz over the past 24 hours.
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
❕ ትራምፕ ኢራን ያለ ጊዜ ገደብ የኒውክሌር መርሃ ግብሯን ለማቆም መስማማቷን እና ምንም አይነት የታገደ የአሜሪካ ገንዘብ እንደማትቀበል ተናገሩ።
በቅርቡም ተጨማሪ ንግግሮች እንደሚጠበቁ ግጭቱን ለማስቆም የተደረሰው ስምምነት መጠናቀቁን ገልጿል። ሆኖም ኢራን የሆርሙዝ ባህርን እንደገና ከመክፈት በዘለለ እነዚህን የይገባኛል ጥያቄዎች ወይም ሰፋ ያለ ስምምነት አላረጋገጠችም።
የዩኤስ ተደራዳሪ ቡድን አመራር እና የመጨረሻ ውሎችን ጨምሮ ቁልፍ ዝርዝሮች አሁንም አልተፈቱም።
@memicrypto
በቅርቡም ተጨማሪ ንግግሮች እንደሚጠበቁ ግጭቱን ለማስቆም የተደረሰው ስምምነት መጠናቀቁን ገልጿል። ሆኖም ኢራን የሆርሙዝ ባህርን እንደገና ከመክፈት በዘለለ እነዚህን የይገባኛል ጥያቄዎች ወይም ሰፋ ያለ ስምምነት አላረጋገጠችም።
የዩኤስ ተደራዳሪ ቡድን አመራር እና የመጨረሻ ውሎችን ጨምሮ ቁልፍ ዝርዝሮች አሁንም አልተፈቱም።
@memicrypto
ሆርሙዝ ወሽመጥ ለንግድ መርከቦች ሙሉ ለሙሉ ክፍት መሆኑን ኢራን አስታወቀች
በሊባኖስ የተደረገውን የተኩስ አቁም ስምምነት ተከትሎ፣ የሆርሙዝ ወሽመጥ ለሁሉም የንግድ መርከቦች ክፍት መሆኑን የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰይድ አባስ አራግቺ አስታውቀዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገፃቸው እንዳሰታወቁት በሊባኖስ የተደረገውን የተኩስ አቁም ስምምነት ተከትሎ በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ በኩል ንግድ መርከቦች እንዲያልፉ ሙሉ ለሙሉ ክፍት ተደርጓል ብለዋል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ወሸመጥን መተላለፊያ ሙሉ በሙሉ ለንግድ መርከቦች ክፍት መሆኑንና ለጉዞ ዝግጁ በማድረጓ አመሰግናለሁ ብለዋል።
ይህም ርምጃ በዓለም አቀፍ የነዳጅ ገበያ ላይ በከፍተኛ ሁኔታ ቅናሽ ማሳየቱንና ለንግድና ለቀጠናው መረጋጋት ትልቅ ተጽዕኖ ይኖረዋል ተብሎ ይታሰባል።
በሊባኖስ የተደረገውን የተኩስ አቁም ስምምነት ተከትሎ፣ የሆርሙዝ ወሽመጥ ለሁሉም የንግድ መርከቦች ክፍት መሆኑን የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰይድ አባስ አራግቺ አስታውቀዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገፃቸው እንዳሰታወቁት በሊባኖስ የተደረገውን የተኩስ አቁም ስምምነት ተከትሎ በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ በኩል ንግድ መርከቦች እንዲያልፉ ሙሉ ለሙሉ ክፍት ተደርጓል ብለዋል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ወሸመጥን መተላለፊያ ሙሉ በሙሉ ለንግድ መርከቦች ክፍት መሆኑንና ለጉዞ ዝግጁ በማድረጓ አመሰግናለሁ ብለዋል።
ይህም ርምጃ በዓለም አቀፍ የነዳጅ ገበያ ላይ በከፍተኛ ሁኔታ ቅናሽ ማሳየቱንና ለንግድና ለቀጠናው መረጋጋት ትልቅ ተጽዕኖ ይኖረዋል ተብሎ ይታሰባል።
🔥 Just History: On this day 15 years ago, the first cryptocurrency ‘based on Bitcoin’ was developed called “Namecoin”
More than 100 million coins have been launched since.
@memicrypto
More than 100 million coins have been launched since.
@memicrypto
ዴስፔራዶስ ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መግባቱ ተሰማ።
ዴስፔራዶስ ከ500 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ኢንቨስትመንት ወደ ኢትዮጵያ ገበያ የገባው በሄይኒከን ኢትዮጵያ አማካኝነት መሆኑን ሰምተናል።
ሄይኒከን ኢትዮጵያ ከሦስት አስርት ዓመታት በላይ የቆየ ታሪክ ያለው ዴስፔራዶስ ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መቀላቀሉን ተናግሯል።
ዴስፔራዶስ በተለይ በላቲን አሜሪካ አሜሪካ እና የተወሰኑ ኤዥያ ሀገራት የሚታወቅ ሲሆን በኢትዮጵያ በቂሊንጦ በሚገኘው የሄኒከን ኩባንያ እንደሚመረት ሰምተናል።
Source: ሸገር
@memicrypto
ዴስፔራዶስ ከ500 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ኢንቨስትመንት ወደ ኢትዮጵያ ገበያ የገባው በሄይኒከን ኢትዮጵያ አማካኝነት መሆኑን ሰምተናል።
ሄይኒከን ኢትዮጵያ ከሦስት አስርት ዓመታት በላይ የቆየ ታሪክ ያለው ዴስፔራዶስ ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መቀላቀሉን ተናግሯል።
ዴስፔራዶስ በተለይ በላቲን አሜሪካ አሜሪካ እና የተወሰኑ ኤዥያ ሀገራት የሚታወቅ ሲሆን በኢትዮጵያ በቂሊንጦ በሚገኘው የሄኒከን ኩባንያ እንደሚመረት ሰምተናል።
Source: ሸገር
@memicrypto
በውስጥ የደረሰውን መረጃ በመጠቀም ፕሬዚዳንት ኒኮላስ ማዱሮ ከስልጣናቸው እንደሚነሱ ቁማር በመጫወት ከ400 ሺህ ዶላር በላይ ገንዘብ ያገኘው የአሜሪካ ጦር አባል በቁጥጥር ስር ውሏል።
@memicrypto
@memicrypto
📢 Advertising in this channel
You can place an ad via Telega․io. It takes just a few minutes.
Formats and current rates: View details
You can place an ad via Telega․io. It takes just a few minutes.
Formats and current rates: View details
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
AAU 2026 Graduation Ceremony will be held on June 27, 2026
በቀዳሚ አሻራ የጸናን፣ በልህቀት የምንጓዝ!
Rooted in Legacy, Advancing Through Excellence
#AAUGraduation2026
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
በቀዳሚ አሻራ የጸናን፣ በልህቀት የምንጓዝ!
Rooted in Legacy, Advancing Through Excellence
#AAUGraduation2026
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
❤1
The Ethiopian Securities Exchange (ESX) hit a historic milestone with weekly equity trading volume exceeding 1 billion birr for the first time, reflecting growing investor participation and confidence.
ውጤትዎን ይመልከቱ!
ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት መታየት ጀምሯል።
ውጤትዎን ለማየት 👇
https://result.ethernet.edu.et
ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት መታየት ጀምሯል።
ውጤትዎን ለማየት 👇
https://result.ethernet.edu.et
ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
❤2
Forwarded from 🦋Exit Exam( የመውጫ ፈተና)
If it says it is pending wait it is not uploaded on the portal and will be updated soon
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
❤4
💬ከተማሪ እስከ ብቁ በሙያ እስከ ጥግ የሰለጠኑ
🌎ከ ትናንሽ ተቋም እስከ ግዙፍ ድርጅቶች የ NGO ቦታወች
ትክክለኛና የተጣራ የቅጥር ማስታወቂያ ይለቃል።
የትምህርትና የስልጠና እድሎችን ይጠቁማል።
የቅጥር ማስታወቂያ ለማስነገር ክፍያ አይጠይቅም።
መደቦች
» ዓለማዊ ትምህርትን መሰረት ያደረጉ ቅጥሮች
» ሙያዊ ልምድን የሚጠይቁ ስራዎች
» ከጨረታ ጋር የተገናኙ ማስታወቂያዎች
N.B= ቀጣሪ ድርጅቶችና ግለሰቦች የቅጥር ማስታወቂያችሁን በ @Zedreamer በኩል ብትልኩልን እንለቅላቹሀለን።
ይወዳጁን! ይከታተሉን! ወዳጅዎንም ይጋብዙ! ያተርፉበታል!
✈️✈️የ telegram ገፅ
✈️
👉 @ethioinside
@ethioinside
@ethioinside
✈️
🌎ከ ትናንሽ ተቋም እስከ ግዙፍ ድርጅቶች የ NGO ቦታወች
ትክክለኛና የተጣራ የቅጥር ማስታወቂያ ይለቃል።
የትምህርትና የስልጠና እድሎችን ይጠቁማል።
የቅጥር ማስታወቂያ ለማስነገር ክፍያ አይጠይቅም።
መደቦች
» ዓለማዊ ትምህርትን መሰረት ያደረጉ ቅጥሮች
» ሙያዊ ልምድን የሚጠይቁ ስራዎች
» ከጨረታ ጋር የተገናኙ ማስታወቂያዎች
N.B= ቀጣሪ ድርጅቶችና ግለሰቦች የቅጥር ማስታወቂያችሁን በ @Zedreamer በኩል ብትልኩልን እንለቅላቹሀለን።
ይወዳጁን! ይከታተሉን! ወዳጅዎንም ይጋብዙ! ያተርፉበታል!
✈️✈️የ telegram ገፅ
✈️
👉 @ethioinside
@ethioinside
@ethioinside
✈️
#AAU
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 6,417 ተማሪዎች አስመርቋል።
ዩኒቨርሲቲው በ76ኛ ዙር ያስመረቃቸው፦
➫ 3,542 ተማሪዎች በመጀመሪያ ዲግሪ
➫ 2,241 ተማሪዎች በሁለተኛ ዲግሪ
➫ 377 ተማሪዎች በሦስተኛ ዲግሪ
በቅርቡ የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የዩኒቨርሲቲው 3,960 ተማሪዎች ውስጥ 91 በመቶ የሚሆኑት ማለፋቸው በምረቃ መርሐግብሩ ላይ ተገልጿል። ከተፈታኞቹ በ18 የትምህርት ፕሮግራሞች የተፈተኑ የተቋኑ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ (100%) ማለፋቸው ተመላክቷል።
telegram ገፅ
✈️
👉 @ethioinside
@ethioinside
@ethioinside
✈️
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 6,417 ተማሪዎች አስመርቋል።
ዩኒቨርሲቲው በ76ኛ ዙር ያስመረቃቸው፦
➫ 3,542 ተማሪዎች በመጀመሪያ ዲግሪ
➫ 2,241 ተማሪዎች በሁለተኛ ዲግሪ
➫ 377 ተማሪዎች በሦስተኛ ዲግሪ
በቅርቡ የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የዩኒቨርሲቲው 3,960 ተማሪዎች ውስጥ 91 በመቶ የሚሆኑት ማለፋቸው በምረቃ መርሐግብሩ ላይ ተገልጿል። ከተፈታኞቹ በ18 የትምህርት ፕሮግራሞች የተፈተኑ የተቋኑ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ (100%) ማለፋቸው ተመላክቷል።
telegram ገፅ
✈️
👉 @ethioinside
@ethioinside
@ethioinside
✈️
❤1
Forwarded from Exit news| $fx 👁️
የኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ (Ethiopian Securities Exchange - ESX) ምንድን ነው? ምንስ የተለየ ጥቅም አለው?
የኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ (ESX) በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የተመሠረተ ኩባንያዎችና ግለሰቦች የኦክሲዮንና የቦንድ ግብይት በቀላል ዲጂታል መንገድ የሚያካሂዱበት ይፋዊ የካፒታል ገበያ (Stock Market) ነው።
ይህ ገበያ ኩባንያዎች ካፒታል እንዲያሰባስቡ፣ ግለሰቦችና ተቋማት ደግሞ ገንዘባቸውን በተለያዩ ኩባንያዎች ላይ ኢንቨስት አድርገው ትርፍ እንዲያገኙ የሚያስችል ዘመናዊ የፋይናንስ መድረክ ነው።
ይህ መድረክ በሃገራችን በይፋ ሥራ የጀመረ ሲሆን የሃገራችን ታላላቅ ተቋማት ወደዚህ ገበያ በመቀላቀል አክሲዮኖቻቸውን ማገበያየት ጀምረዋል።
ዋና ጥቅሙ ምንድን ነው?
✔️የአክሲዮን ግብይት (Equity Market)፦ ኩባንያዎች አክሲዮናቸውን በገበያው ላይ በማውጣት ለሕዝብ ይሸጣሉ። ባለአክሲዮኖችም የፈለጉት ጊዜ አክሲዮናቸውን ወደ ገንዘብ መቀየር (መሸጥ) ይችላሉ። ለምሳሌ በቅርቡ ኢትዮ ቴሌኮም (Ethio Telecom) እና ዓባይ ባንክ (Abay Bank) በገበያው ላይ ይፋዊ ምዝገባ (Listing) አድርገዋል።
✔️የዕዳ ሰነዶች ግብይት (Debt Market/Bonds)፦ መንግሥት ወይም ትላልቅ ኩባንያዎች ለተለያዩ ሜጋ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚሆን ገንዘብ ከሕዝብ በብድር የሚሰበስቡበት የነጻ ገበያ ሥርዓት ነው። ኢንቨስተሮቹ ቦንድ ገዝተው በየጊዜው ወለድ ያገኛሉ።
✔️የባንኮች የጋራ ገበያ (Interbank Money Market)፦ ባንኮች እርስ በርሳቸው የአጭር ጊዜ ገንዘብ (Liquidity) የሚበዳደሩበት መድረክ ነው።
✔️ለኢንቨስተሮች (ለሕዝቡ)፦ ከዚህ በፊት አክሲዮን የገዛ ሰው መልሶ ለመሸጥ ቢፈልግ ገዥ ፍለጋ ብዙ ይደክም ነበር። አሁን ግን በESX አማካኝነት በግልጽና በደኅንነት በማንኛውም ሰዓት አክሲዮኑን መሸጥና መግዛት ይችላል።
✔️ለኩባንያዎች፦ ባንክ ሄደው ከፍተኛ ወለድ ካለው ብድር ከመጠየቅ ይልቅ አክሲዮን ወይም ቦንድ ለሕዝብ አቅርበው ሰፊ የሥራ ማስኬጃ ገንዘብ በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ።
✔️ለሀገር ኢኮኖሚ፦ የውጭ ኢንቨስትመንትን ይስባል፣ የፋይናንስ ዘርፉን ግልጽነትና ተጠያቂነት ያሰፍናል፣ እንዲሁም የሀገር ውስጥ ቁጠባን ወደ ምርታማ ዘርፎች ይመራል።
ገበያው እንዴት ነው የሚሠራው?
የኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ (ESX) በሕግ የተቋቋመና በኢትዮጵያ ካፒታል ማርኬት ባለሥልጣን (ECMA) ጥብቅ ቁጥጥር የሚደረግበት ነው። ግብይቱ የሚፈጸመው በዘመናዊ የዲጂታል መተግበሪያዎች (ለምሳሌ Neway App) እና ፈቃድ ባላቸው የደላላ ድርጅቶች (Brokers) አማካኝነት በመሆኑ የኢንቨስተሮችን ገንዘብ ከማጭበርበርና ከስጋት ይጠብቃል።
ሙሉው ሥርዓት በአግባቡና በሕጋዊ መንገድ መሄዱን የሚቆጣጠረው ደግሞ የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን (ECMA) የተባለው የመንግሥት ተቋም ነው።
እስክሁን List ተደርገው ሼራቸው እየተሸጠ ያሉ የሃገራችን ድርጅቶች
⚫Abay Bank (ABAYB)
⚫Ethio Telecom Share Company (TELE)
⚫Gadaa Bank Share Company (GDAB)
⚫Wegagen Bank Share Company (WGBX) And
⚫Awash Bank Share Company
©bighabesha software
Join us
https://t.me/mock_news
https://t.me/mock_news
የኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ (ESX) በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የተመሠረተ ኩባንያዎችና ግለሰቦች የኦክሲዮንና የቦንድ ግብይት በቀላል ዲጂታል መንገድ የሚያካሂዱበት ይፋዊ የካፒታል ገበያ (Stock Market) ነው።
ይህ ገበያ ኩባንያዎች ካፒታል እንዲያሰባስቡ፣ ግለሰቦችና ተቋማት ደግሞ ገንዘባቸውን በተለያዩ ኩባንያዎች ላይ ኢንቨስት አድርገው ትርፍ እንዲያገኙ የሚያስችል ዘመናዊ የፋይናንስ መድረክ ነው።
ይህ መድረክ በሃገራችን በይፋ ሥራ የጀመረ ሲሆን የሃገራችን ታላላቅ ተቋማት ወደዚህ ገበያ በመቀላቀል አክሲዮኖቻቸውን ማገበያየት ጀምረዋል።
ዋና ጥቅሙ ምንድን ነው?
✔️የአክሲዮን ግብይት (Equity Market)፦ ኩባንያዎች አክሲዮናቸውን በገበያው ላይ በማውጣት ለሕዝብ ይሸጣሉ። ባለአክሲዮኖችም የፈለጉት ጊዜ አክሲዮናቸውን ወደ ገንዘብ መቀየር (መሸጥ) ይችላሉ። ለምሳሌ በቅርቡ ኢትዮ ቴሌኮም (Ethio Telecom) እና ዓባይ ባንክ (Abay Bank) በገበያው ላይ ይፋዊ ምዝገባ (Listing) አድርገዋል።
✔️የዕዳ ሰነዶች ግብይት (Debt Market/Bonds)፦ መንግሥት ወይም ትላልቅ ኩባንያዎች ለተለያዩ ሜጋ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚሆን ገንዘብ ከሕዝብ በብድር የሚሰበስቡበት የነጻ ገበያ ሥርዓት ነው። ኢንቨስተሮቹ ቦንድ ገዝተው በየጊዜው ወለድ ያገኛሉ።
✔️የባንኮች የጋራ ገበያ (Interbank Money Market)፦ ባንኮች እርስ በርሳቸው የአጭር ጊዜ ገንዘብ (Liquidity) የሚበዳደሩበት መድረክ ነው።
✔️ለኢንቨስተሮች (ለሕዝቡ)፦ ከዚህ በፊት አክሲዮን የገዛ ሰው መልሶ ለመሸጥ ቢፈልግ ገዥ ፍለጋ ብዙ ይደክም ነበር። አሁን ግን በESX አማካኝነት በግልጽና በደኅንነት በማንኛውም ሰዓት አክሲዮኑን መሸጥና መግዛት ይችላል።
✔️ለኩባንያዎች፦ ባንክ ሄደው ከፍተኛ ወለድ ካለው ብድር ከመጠየቅ ይልቅ አክሲዮን ወይም ቦንድ ለሕዝብ አቅርበው ሰፊ የሥራ ማስኬጃ ገንዘብ በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ።
✔️ለሀገር ኢኮኖሚ፦ የውጭ ኢንቨስትመንትን ይስባል፣ የፋይናንስ ዘርፉን ግልጽነትና ተጠያቂነት ያሰፍናል፣ እንዲሁም የሀገር ውስጥ ቁጠባን ወደ ምርታማ ዘርፎች ይመራል።
ገበያው እንዴት ነው የሚሠራው?
የኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ (ESX) በሕግ የተቋቋመና በኢትዮጵያ ካፒታል ማርኬት ባለሥልጣን (ECMA) ጥብቅ ቁጥጥር የሚደረግበት ነው። ግብይቱ የሚፈጸመው በዘመናዊ የዲጂታል መተግበሪያዎች (ለምሳሌ Neway App) እና ፈቃድ ባላቸው የደላላ ድርጅቶች (Brokers) አማካኝነት በመሆኑ የኢንቨስተሮችን ገንዘብ ከማጭበርበርና ከስጋት ይጠብቃል።
ሙሉው ሥርዓት በአግባቡና በሕጋዊ መንገድ መሄዱን የሚቆጣጠረው ደግሞ የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን (ECMA) የተባለው የመንግሥት ተቋም ነው።
እስክሁን List ተደርገው ሼራቸው እየተሸጠ ያሉ የሃገራችን ድርጅቶች
⚫Abay Bank (ABAYB)
⚫Ethio Telecom Share Company (TELE)
⚫Gadaa Bank Share Company (GDAB)
⚫Wegagen Bank Share Company (WGBX) And
⚫Awash Bank Share Company
©bighabesha software
Join us
https://t.me/mock_news
https://t.me/mock_news
Telegram
Exit news| $fx 👁️
🔹This channel is created to Mastering money through knowledge.
Forex • Crypto • Wealth Education 📈
for more info & ad's
DM @Zedreamer
☢️ 🧑💼
Forex • Crypto • Wealth Education 📈
for more info & ad's
DM @Zedreamer
☢️ 🧑💼
❤1