This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🇧🇹 ቡታን ከ2020 ጀምሮ በድብቅ 12,000 ቢትኮይን ማይን ስታደርግ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ የGDPዋን 40 በመቶ ወይም 1.3 ቢሊየን ዶላር በቢትኮይን አላት።
ቡታን በተጨማሪ በሃገር ደረጃ ብዙ ቢትኮይን ያላት ሶስተኛዋ ሃገር ሆናለች።
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
ቡታን በተጨማሪ በሃገር ደረጃ ብዙ ቢትኮይን ያላት ሶስተኛዋ ሃገር ሆናለች።
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
❤1
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኤሎን መስክን ወደ ደቡብ አፍሪካ ስለመመለስ ተጠይቀው "አጤነዋለሁ" ሲሉ መልሰዋል።
የቀድሞ ወዳጃቸው ኤለን የትራምፕ አስተዳደርን የመንግስት በጀት ለአሜሪካ እዳ የሚጨምር ነው ካለ በኋላ ትራምፕ ለኤለኑ ቴስላ የሚሰጠውን ድጎማ ለማንሳት ሲዝቱ እንደነበር ይታወሳል።
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
የቀድሞ ወዳጃቸው ኤለን የትራምፕ አስተዳደርን የመንግስት በጀት ለአሜሪካ እዳ የሚጨምር ነው ካለ በኋላ ትራምፕ ለኤለኑ ቴስላ የሚሰጠውን ድጎማ ለማንሳት ሲዝቱ እንደነበር ይታወሳል።
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
Forwarded from Manage exit $$FX
Ethiopia Secures Major Debt Relief Deal Under G20 Common Framework
Ethiopia has reached a major breakthrough in its long-awaited debt restructuring process under the G20 Common Framework, signing a Memorandum of Understanding (MoU) with its Official Creditor Committee (OCC).
The agreement, announced by the Ministry of Finance, formalizes a debt treatment plan agreed in principle earlier this year, providing Ethiopia with over USD 3.5 billion in relief.
This landmark deal marks a critical step toward restoring Ethiopia’s long-term public debt sustainability and concludes years of complex negotiations.
Read More
Source: capitalethiopia
🔽🔽
https://t.me/stepscrypto
https://t.me/stepscrypto
Ethiopia has reached a major breakthrough in its long-awaited debt restructuring process under the G20 Common Framework, signing a Memorandum of Understanding (MoU) with its Official Creditor Committee (OCC).
The agreement, announced by the Ministry of Finance, formalizes a debt treatment plan agreed in principle earlier this year, providing Ethiopia with over USD 3.5 billion in relief.
This landmark deal marks a critical step toward restoring Ethiopia’s long-term public debt sustainability and concludes years of complex negotiations.
Read More
Source: capitalethiopia
🔽🔽
https://t.me/stepscrypto
https://t.me/stepscrypto
On 03 July 2025, Ethiopia’s Prime Minister announced the completion of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) during a parliamentary session.
While some turbines were already running, the dam is now set to operate at full capacity, generating 6,000 megawatts of electricity—making it Africa’s largest hydroelectric power source. This will help meet domestic and regional energy demands.
In the same session, it was revealed that Ethiopia will soon begin extracting and supplying natural gas from the Somali region, marking the country's first commercial gas production in the upcoming fiscal year. session.
Source: linkupbusiness
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
While some turbines were already running, the dam is now set to operate at full capacity, generating 6,000 megawatts of electricity—making it Africa’s largest hydroelectric power source. This will help meet domestic and regional energy demands.
In the same session, it was revealed that Ethiopia will soon begin extracting and supplying natural gas from the Somali region, marking the country's first commercial gas production in the upcoming fiscal year. session.
Source: linkupbusiness
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
❤3
Buying old Telegram groups at best price. If you have one DM @Zedreamer
#Ethiopia🇪🇹
የሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ገበያ በሚቀጥለው ሳምንት ይፋዊ ግብይት ሊጀምር እንደሆነ ካፒታል ጋዜጣ አስነብቧል።
ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረው የኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ( ስቶክ ገበያ) በሚቀጥለው ሳምንት ሥራ ሊጀምር መሆኑ ተሰምቷል።
ይህ እርምጃ ለአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነ ተነግሯል።
ገበያዉ በኖቬምበር 2023 በተደረገ የካፒታል ማሰባሰቢያ ዘመቻ 1.5 ቢሊዮን ብር በማሰባሰብ ከታሰበው ግብ በ631% በልጧል። ይህ ገንዘብ ከ48 የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ተቋማት የተገኘ ነው።
በሕዝብና በግል ሽርክና የሚሰራው አዲሱ የበይነመረብ ንግድ ልዉዉጥ መድረክን መንግሥት 25%፣ የግል ዘርፍ ደግሞ 75% ድርሻ አላቸዉ።
አሁን ላይ ገዳ ባንክ አ.ማ. እና ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ. በገበያው ላይ ከተመዘገቡት ኩባንያዎች መካከል ይጠቀሳሉ።
የሰነደ መዋዕለ ንዋይ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ እስከ 50 ኩባንያዎችን፣ በአሥር ዓመታት ውስጥ ደግሞ ከ90 በላይ ንግዶችን ለማካተት አቅዷል።
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የካፒታል ጋዜጣ ነው።
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
የሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ገበያ በሚቀጥለው ሳምንት ይፋዊ ግብይት ሊጀምር እንደሆነ ካፒታል ጋዜጣ አስነብቧል።
ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረው የኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ( ስቶክ ገበያ) በሚቀጥለው ሳምንት ሥራ ሊጀምር መሆኑ ተሰምቷል።
ይህ እርምጃ ለአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነ ተነግሯል።
ገበያዉ በኖቬምበር 2023 በተደረገ የካፒታል ማሰባሰቢያ ዘመቻ 1.5 ቢሊዮን ብር በማሰባሰብ ከታሰበው ግብ በ631% በልጧል። ይህ ገንዘብ ከ48 የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ተቋማት የተገኘ ነው።
በሕዝብና በግል ሽርክና የሚሰራው አዲሱ የበይነመረብ ንግድ ልዉዉጥ መድረክን መንግሥት 25%፣ የግል ዘርፍ ደግሞ 75% ድርሻ አላቸዉ።
አሁን ላይ ገዳ ባንክ አ.ማ. እና ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ. በገበያው ላይ ከተመዘገቡት ኩባንያዎች መካከል ይጠቀሳሉ።
የሰነደ መዋዕለ ንዋይ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ እስከ 50 ኩባንያዎችን፣ በአሥር ዓመታት ውስጥ ደግሞ ከ90 በላይ ንግዶችን ለማካተት አቅዷል።
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የካፒታል ጋዜጣ ነው።
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
👍3
#Tech
The founder of Twitter, Jack Dorsey, launched a messaging app that works without the internet—bitchat. Messages are transmitted via Bluetooth.
Features include:
– end-to-end encryption and local data storage;
– separate rooms for topic-based conversations;
– the ability to tag users;
– chat protection with a password.
The code and assembly instructions for iOS and macOS are available on GitHub:
Join ➣ @memicrypto
The founder of Twitter, Jack Dorsey, launched a messaging app that works without the internet—bitchat. Messages are transmitted via Bluetooth.
Features include:
– end-to-end encryption and local data storage;
– separate rooms for topic-based conversations;
– the ability to tag users;
– chat protection with a password.
The code and assembly instructions for iOS and macOS are available on GitHub:
Join ➣ @memicrypto
𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮 𝗗𝗼𝘂𝗯𝗹𝗲𝘀 𝗗𝗼𝘄𝗻 𝗼𝗻 𝗔𝗜 𝗪𝗶𝘁𝗵 𝟰𝟮% 𝗕𝘂𝗱𝗴𝗲𝘁 𝗕𝗼𝗼𝘀𝘁 𝘁𝗼 𝗚𝗼𝘃𝗲𝗿𝗻𝗺𝗲𝗻𝘁 𝗜𝗻𝘀𝘁𝗶𝘁𝘂𝘁𝗲
Ethiopia’s latest federal budget allocates 1.13 billion Birr to the Ethiopian Artificial Intelligence Institute, a 42% increase from last year. The rise signals the state’s growing stake in a technology reshaping industry globally.
Founded during the pandemic, the Institute (EAII) now sits at the intersection of tech innovation, policy advising, and national security.
Despite a notable budget expansion and pilot success in health tech, the lack of open policy documents and an underdeveloped infrastructure may undermine momentum. Over-reliance on state institutions could also limit innovation and long-term scalability.
Source: shegamedia
Join ➣ @memicrypto
Ethiopia’s latest federal budget allocates 1.13 billion Birr to the Ethiopian Artificial Intelligence Institute, a 42% increase from last year. The rise signals the state’s growing stake in a technology reshaping industry globally.
Founded during the pandemic, the Institute (EAII) now sits at the intersection of tech innovation, policy advising, and national security.
Despite a notable budget expansion and pilot success in health tech, the lack of open policy documents and an underdeveloped infrastructure may undermine momentum. Over-reliance on state institutions could also limit innovation and long-term scalability.
Source: shegamedia
Join ➣ @memicrypto
❤1
ከዩቲዩብ ፣ ቲክቶክና ከሌሎች የዲጂታል ይዘት ፈጠራ የሚገኝ ገቢ ላይ 15 በመቶ ግብር ሊጣል ነው
በኢትዮጵያ ለዘጠኝ ዓመታት ስራ ላይ የቆየውን የገቢ ግብር አዋጅ ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ፣ ከዲጂታል ይዘት ፈጠራ በሚገኝ ገቢ ላይ 15 በመቶ ግብር ለመጣል የሚያስችል ንዑስ አንቀጽ መካተቱ ታውቋል።
በታቀደው የአዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ መሰረት፣ ከማህበራዊ ሚዲያ የሚገኝ ገቢ (ለምሳሌ ከዩቲዩብ፣ ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም፣ ቲክቶክ እና ሌሎችም መድረኮች) ፣ በኢንተርኔት ከሚሰራጩ መረጃዎች እንደሚሁም ከሚፈፀሙ ግብይቶች፣ ከስፖንሰርሺፕ እና ከመሳሰሉት የዲጂታል ይዘት ፈጠራ የሚገኝ ገቢ ላይ ግብር እንደሚጣልባቸው በዝርዝር ያስቀምጣል።
በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ዉይይት እየተደረገበት የሚገኘዉ ይህ ረቂቅ አዋጅ ፤ እነዚህ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች በመደበኛነት የሚከናወኑ ከሆነ፣ የሚገኘው ገቢ በንግድ ስራ ገቢ ስር የሚመደብ ሲሆን፣ የንግድ ስራ ገቢ ግብርም የሚከፈልበት መሆኑን ይገልጻል።
ሆኖም፣ በአዋጁ የተቀመጡትን መስፈርቶች የማያሟላ ከሆነ፣ ገቢው “ሌሎች ገቢዎች” በሚለው ስር ተመድቦ ከጠቅላላ ገቢው ላይ 15% (አስራ አምስት በመቶ) ግብር እንዲከፈልበት ይደረጋል ይላል።
ከዚህ በተጨማሪም፣ ለዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች ክፍያ የሚያመቻቹ መድረኮች ለእያንዳንዱ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪ የተከፈለውን ገንዘብ የሚያሳይ ሪፖርት ለታክስ ባለስልጣኑ የመላክ ግዴታ እንደሚኖርባቸው ያስቀምጣል።
ይህን ተከትሎም፣ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) የማውጣት፣ ገቢያቸውን የማስታወቅ እና ሌሎች የታክስ ከፋይ ግዴታዎችን የመወጣት ሃላፊነት እንደሚጠበቅባቸው ያስገድዳል።
Source: capitalethiopia
Join ➣ @memicrypto
በኢትዮጵያ ለዘጠኝ ዓመታት ስራ ላይ የቆየውን የገቢ ግብር አዋጅ ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ፣ ከዲጂታል ይዘት ፈጠራ በሚገኝ ገቢ ላይ 15 በመቶ ግብር ለመጣል የሚያስችል ንዑስ አንቀጽ መካተቱ ታውቋል።
በታቀደው የአዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ መሰረት፣ ከማህበራዊ ሚዲያ የሚገኝ ገቢ (ለምሳሌ ከዩቲዩብ፣ ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም፣ ቲክቶክ እና ሌሎችም መድረኮች) ፣ በኢንተርኔት ከሚሰራጩ መረጃዎች እንደሚሁም ከሚፈፀሙ ግብይቶች፣ ከስፖንሰርሺፕ እና ከመሳሰሉት የዲጂታል ይዘት ፈጠራ የሚገኝ ገቢ ላይ ግብር እንደሚጣልባቸው በዝርዝር ያስቀምጣል።
በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ዉይይት እየተደረገበት የሚገኘዉ ይህ ረቂቅ አዋጅ ፤ እነዚህ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች በመደበኛነት የሚከናወኑ ከሆነ፣ የሚገኘው ገቢ በንግድ ስራ ገቢ ስር የሚመደብ ሲሆን፣ የንግድ ስራ ገቢ ግብርም የሚከፈልበት መሆኑን ይገልጻል።
ሆኖም፣ በአዋጁ የተቀመጡትን መስፈርቶች የማያሟላ ከሆነ፣ ገቢው “ሌሎች ገቢዎች” በሚለው ስር ተመድቦ ከጠቅላላ ገቢው ላይ 15% (አስራ አምስት በመቶ) ግብር እንዲከፈልበት ይደረጋል ይላል።
ከዚህ በተጨማሪም፣ ለዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች ክፍያ የሚያመቻቹ መድረኮች ለእያንዳንዱ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪ የተከፈለውን ገንዘብ የሚያሳይ ሪፖርት ለታክስ ባለስልጣኑ የመላክ ግዴታ እንደሚኖርባቸው ያስቀምጣል።
ይህን ተከትሎም፣ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) የማውጣት፣ ገቢያቸውን የማስታወቅ እና ሌሎች የታክስ ከፋይ ግዴታዎችን የመወጣት ሃላፊነት እንደሚጠበቅባቸው ያስገድዳል።
Source: capitalethiopia
Join ➣ @memicrypto
100 የኢትዮጵያ ብር በ57.58 የሩሲያ ሩብል እንዲመነዘር ተመን ወጣለት
የሩሲያ ሩብል ከኢትዮጵያ ብር ጋር ያለውን የምንዛሪ ተመን የሩሲያ ባንክ ይፋ አድርጓል። በዚህም 100 የኢትዮጵያ ብር በ57.5872 የሩሲያ ሩብል እንዲመነዘር ተመን ወጥቶለታል፡፡
የሩሲያ ማዕከላዊ ባንክ የኢትዮጵያ ብር የምንዛሪ ተመን ይፋ ሲያደርግ ለኢትዮጵያ ብር ኮድ 230 የመለያ ቁጥር የተሰጠው ሲሆን፤ የምንዛሪ ተመን በየጊዜው ማሻሻያ እየተደረገበት ይቀጥላል ተብሏል።
የሁለቱ ሀገራት ገንዘቦች የእርስ በእርስ የምንዛሪ ተመን መቀመጡ በመካከላቸው ያላቸውን የንግድና ሌሎችንም ልውውጦች በቀጥታ ለማከናወን እንዲችሉ ያደርጋቸዋል ተብሏል፡፡
Source: gazetteplus
Join ➣ @memicrypto
የሩሲያ ሩብል ከኢትዮጵያ ብር ጋር ያለውን የምንዛሪ ተመን የሩሲያ ባንክ ይፋ አድርጓል። በዚህም 100 የኢትዮጵያ ብር በ57.5872 የሩሲያ ሩብል እንዲመነዘር ተመን ወጥቶለታል፡፡
የሩሲያ ማዕከላዊ ባንክ የኢትዮጵያ ብር የምንዛሪ ተመን ይፋ ሲያደርግ ለኢትዮጵያ ብር ኮድ 230 የመለያ ቁጥር የተሰጠው ሲሆን፤ የምንዛሪ ተመን በየጊዜው ማሻሻያ እየተደረገበት ይቀጥላል ተብሏል።
የሁለቱ ሀገራት ገንዘቦች የእርስ በእርስ የምንዛሪ ተመን መቀመጡ በመካከላቸው ያላቸውን የንግድና ሌሎችንም ልውውጦች በቀጥታ ለማከናወን እንዲችሉ ያደርጋቸዋል ተብሏል፡፡
Source: gazetteplus
Join ➣ @memicrypto
Ethiopia officially launched its first securities trading platform today, marking a moment in the country’s financial history. The Ethiopian Securities Exchange (ESX) began operations with the public registration and trading of government treasury bills (T-bills) on its secondary market.
Read More
Source: addisfortune
Join ➣ @memicrypto
Read More
Source: addisfortune
Join ➣ @memicrypto
የኤምሬትስ አየር መንገድ ከደንበኞቹ ክፍያ በክሪፕቶ ከረንሲ ሊቀበል ነው።
ግዙፉ የኤምሬትስ አየር መንገድ ክፍያ በክሪፕፖ መቀበል የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከCrypto. Com ጋር መፈራረሙ የተገለፀ ሲሆን በቀጣይ ዓመት ወደ ተግባር ይገባልም ተብሏል።
አየር መንገዱ የስምምነቱ በቴክኖሎጂ ለሚሳቡ ወጣቶች እና ክፍያን በዲጂታል የመገበያያ የገንዘብ አማራጮች መፈፀም ለሚፈልጉ ደንበኞችን ያገናዘበ ነው ብሏል።
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በአሁኑ ወቅት የዲጂታል መገበያያ ገንዘቦች ማዕከል ስትሆን የትምህርት ክፍያ፣ የትራንስፖርት እና የቤት ክፍያ በክሪፕቶከረንሲ እንዲከፈል ከዚህ በፊት መፍቀዷም ይታወሳል።
በአካባቢው ያሉ አየር መንገዶች ክሪፕቶከረንሲን እንደ አንድ የመገበያያ አማራጭ እየተቀበሉ ሲሆን ኤይር አረቢያም የጉዞ ትኬት ክፍያን በክሪፕቶከረንሲ መቀበል እንደሚጀምር ማስታወቁ ይታወሳል።
Source: tikvahethmagazine
Join ➣ @memicrypto
ግዙፉ የኤምሬትስ አየር መንገድ ክፍያ በክሪፕፖ መቀበል የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከCrypto. Com ጋር መፈራረሙ የተገለፀ ሲሆን በቀጣይ ዓመት ወደ ተግባር ይገባልም ተብሏል።
አየር መንገዱ የስምምነቱ በቴክኖሎጂ ለሚሳቡ ወጣቶች እና ክፍያን በዲጂታል የመገበያያ የገንዘብ አማራጮች መፈፀም ለሚፈልጉ ደንበኞችን ያገናዘበ ነው ብሏል።
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በአሁኑ ወቅት የዲጂታል መገበያያ ገንዘቦች ማዕከል ስትሆን የትምህርት ክፍያ፣ የትራንስፖርት እና የቤት ክፍያ በክሪፕቶከረንሲ እንዲከፈል ከዚህ በፊት መፍቀዷም ይታወሳል።
በአካባቢው ያሉ አየር መንገዶች ክሪፕቶከረንሲን እንደ አንድ የመገበያያ አማራጭ እየተቀበሉ ሲሆን ኤይር አረቢያም የጉዞ ትኬት ክፍያን በክሪፕቶከረንሲ መቀበል እንደሚጀምር ማስታወቁ ይታወሳል።
Source: tikvahethmagazine
Join ➣ @memicrypto
የገቢ ግብር መነሻ ገቢ ወደ 5,000 ብር ከፍ እንዲል ጥያቄ ቀረበ
የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ፣ የኑሮ ውድነትን ታሳቢ በማድረግ የገቢ ግብር መነሻ ገቢ ከ2,000 ብር ወደ 5,000 ብር ከፍ እንዲል ጠንካራ ጥያቄ ቀርቧል። በአሁኑ ረቂቅ አዋጅ መሰረት፣ ከ2,000 ብር በላይ በሚገኝ ገቢ ላይ 15 በመቶ ግብር እንዲከፈል የሚለው ሀሳብ ቀርቧል።
ይህ የገቢ ግብር አዋጅ ከዘጠኝ ዓመታት በላይ ስራ ላይ መዋሉ የተገለጸ ሲሆን፣ አሁን በማሻሻያው ከግብር ነፃ የሚሆነው ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ በ300% በማሳደግ ወደ 2,000 ብር ከፍ እንዲል ተደርጓል።
በተጨማሪም፣ ከፍተኛው የማስከፈያ መጣኔ የሆነው 35% ግብር የሚያርፍበት ገቢ ደግሞ ወደ 14,000 ብር ከፍ እንዲል ሆኗል።
ይህ የተገለፀዉ የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ በፓርላማው የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ዛሬ ባደረገዉ ዉይይት ላይ ነዉ።
የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ ደሳለኝ ወዳጄ፣ የአዋጁ መሻሻል መንግስት ግብር በመሰብሰብ የህዝቡን የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ እንደሚረዳ ገልጸዋል። ከግብር ከፋዩ ህብረተሰብ የሚነሱ "ግብር በዝቷል ይቀነስ" የሚሉ ሀሳቦች ሚዛናዊ በሆነ መልኩ እንደሚታዩም አክለዋል።
በውይይት መድረኩ ከተነሱት አስተያየቶች መካከል፣ የገቢ ግብር መነሻው ከአምስት ሺህ ብር ጀምሮ እንዲሆን፣ ለአካል ጉዳተኞች በተለየ መልኩ ግብር እንዲቀነስ፣ እንዲሁም በተለያዩ የሙያና የንግድ ዘርፎች አንፃር በደንብ እንዲታይ የሚሉ ሀሳቦች ቀርበዋል።
Source: capitalethiopia
Join ➣ @memicrypto
የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ፣ የኑሮ ውድነትን ታሳቢ በማድረግ የገቢ ግብር መነሻ ገቢ ከ2,000 ብር ወደ 5,000 ብር ከፍ እንዲል ጠንካራ ጥያቄ ቀርቧል። በአሁኑ ረቂቅ አዋጅ መሰረት፣ ከ2,000 ብር በላይ በሚገኝ ገቢ ላይ 15 በመቶ ግብር እንዲከፈል የሚለው ሀሳብ ቀርቧል።
ይህ የገቢ ግብር አዋጅ ከዘጠኝ ዓመታት በላይ ስራ ላይ መዋሉ የተገለጸ ሲሆን፣ አሁን በማሻሻያው ከግብር ነፃ የሚሆነው ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ በ300% በማሳደግ ወደ 2,000 ብር ከፍ እንዲል ተደርጓል።
በተጨማሪም፣ ከፍተኛው የማስከፈያ መጣኔ የሆነው 35% ግብር የሚያርፍበት ገቢ ደግሞ ወደ 14,000 ብር ከፍ እንዲል ሆኗል።
ይህ የተገለፀዉ የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ በፓርላማው የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ዛሬ ባደረገዉ ዉይይት ላይ ነዉ።
የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ ደሳለኝ ወዳጄ፣ የአዋጁ መሻሻል መንግስት ግብር በመሰብሰብ የህዝቡን የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ እንደሚረዳ ገልጸዋል። ከግብር ከፋዩ ህብረተሰብ የሚነሱ "ግብር በዝቷል ይቀነስ" የሚሉ ሀሳቦች ሚዛናዊ በሆነ መልኩ እንደሚታዩም አክለዋል።
በውይይት መድረኩ ከተነሱት አስተያየቶች መካከል፣ የገቢ ግብር መነሻው ከአምስት ሺህ ብር ጀምሮ እንዲሆን፣ ለአካል ጉዳተኞች በተለየ መልኩ ግብር እንዲቀነስ፣ እንዲሁም በተለያዩ የሙያና የንግድ ዘርፎች አንፃር በደንብ እንዲታይ የሚሉ ሀሳቦች ቀርበዋል።
Source: capitalethiopia
Join ➣ @memicrypto
Forwarded from 📈 News_Jobs/$$FX
You can ask anything what you want we will deliver
#education
#books
#exitexams
#entertainment
#music
#movie
...........
All in one bot
Coming
The bot will start its full working on the coming Monday
Enjoy it
@Askscryptobot
@Askscryptobot
@Askscryptobot
#education
#books
#exitexams
#entertainment
#music
#movie
...........
All in one bot
Coming
The bot will start its full working on the coming Monday
Enjoy it
@Askscryptobot
@Askscryptobot
@Askscryptobot
👍2
ከፍተኛ ክርክር ሲደረግበት የነበረው የገቢ ግብር አዋጅ ሊጸድቅ ነው
ለተከታታይ ሳምንታት ከፍተኛ ክርክር ሲደረግበት የነበረው የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል የቀረበው ረቂቅ አዋጅ ነገ በፓርላማው ሊጸድቅ መሆኑ ተገለጸ። የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ረቂቅ አዋጁን አስመልክቶ የሚያቀርበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ ከመረመረ በኋላ አዋጁን እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል።
ይህ ረቂቅ አዋጅ በተለይም በንግዱ ማህበረሰብ እና በተቀጣሪ ሠራተኞች ላይ ሊጣል የታሰበው የግብር ምጣኔ ከፍተኛ ነው የሚል ቅሬታ ሲነሳበት ቆይቷል። ከተለያዩ ወገኖች የቀረቡት አስተያየቶች፣ አሁን ካለው የኑሮ ውድነትና የዋጋ ንረት አኳያ፣ እስከ 35 በመቶ የሚደርሰው የገቢ ግብር መጠን መቀነስ እንዳለበት ይጠቁማሉ።
በተጨማሪም፣ የገቢ ግብር መነሻው 2,000 ብር ተብሎ የተቀመጠው ዝቅተኛ በመሆኑ፣ ይህ መጠን ከፍ ሊል እንደሚገባ በተደጋጋሚ ተገልጿል።
ሌሎች የቀረቡ አስተያየቶች ደግሞ ለአካል ጉዳተኞች የግብር መጠኑ በተለየ መልኩ እንዲቀነስ እና ከተለያዩ የሙያና የንግድ ዘርፎች አንጻር የአዋጁ ድንጋጌዎች በደንብ ታይተው መስተካከል እንዳለባቸው አፅንኦት መስጠታቸው ይታወቃል።
ፓርላማዉ በነገው ዕለት የሚያፀድቀው ይህ ረቂቅ አዋጅ ላይ መንግስት ሲሰጥ የነበረዉ ማብራሪያ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት ተደርጎ የታክስ ፍትሀዊነትን እና የኢኮኖሚ ልማት እንዲሁም እድገትን ለማረጋገጥ በሚያስችል መልኩ ተዘጋጅቷል ብሏል።
ምክር ቤቱ ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን እንዲሁም የስታርታፕ ረቂቅ አዋጅን በነገው አስቸኳይ ስብሰባው ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
Source: capitalethiopia
oin ➣ @memicrypto
ለተከታታይ ሳምንታት ከፍተኛ ክርክር ሲደረግበት የነበረው የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል የቀረበው ረቂቅ አዋጅ ነገ በፓርላማው ሊጸድቅ መሆኑ ተገለጸ። የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ረቂቅ አዋጁን አስመልክቶ የሚያቀርበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ ከመረመረ በኋላ አዋጁን እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል።
ይህ ረቂቅ አዋጅ በተለይም በንግዱ ማህበረሰብ እና በተቀጣሪ ሠራተኞች ላይ ሊጣል የታሰበው የግብር ምጣኔ ከፍተኛ ነው የሚል ቅሬታ ሲነሳበት ቆይቷል። ከተለያዩ ወገኖች የቀረቡት አስተያየቶች፣ አሁን ካለው የኑሮ ውድነትና የዋጋ ንረት አኳያ፣ እስከ 35 በመቶ የሚደርሰው የገቢ ግብር መጠን መቀነስ እንዳለበት ይጠቁማሉ።
በተጨማሪም፣ የገቢ ግብር መነሻው 2,000 ብር ተብሎ የተቀመጠው ዝቅተኛ በመሆኑ፣ ይህ መጠን ከፍ ሊል እንደሚገባ በተደጋጋሚ ተገልጿል።
ሌሎች የቀረቡ አስተያየቶች ደግሞ ለአካል ጉዳተኞች የግብር መጠኑ በተለየ መልኩ እንዲቀነስ እና ከተለያዩ የሙያና የንግድ ዘርፎች አንጻር የአዋጁ ድንጋጌዎች በደንብ ታይተው መስተካከል እንዳለባቸው አፅንኦት መስጠታቸው ይታወቃል።
ፓርላማዉ በነገው ዕለት የሚያፀድቀው ይህ ረቂቅ አዋጅ ላይ መንግስት ሲሰጥ የነበረዉ ማብራሪያ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት ተደርጎ የታክስ ፍትሀዊነትን እና የኢኮኖሚ ልማት እንዲሁም እድገትን ለማረጋገጥ በሚያስችል መልኩ ተዘጋጅቷል ብሏል።
ምክር ቤቱ ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን እንዲሁም የስታርታፕ ረቂቅ አዋጅን በነገው አስቸኳይ ስብሰባው ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
Source: capitalethiopia
oin ➣ @memicrypto