ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሀገራት በኒውክለር ኢንጂነሪግ የመጀመሪያ ዲግሪ እንድትሰጥ ተመረጠች
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አባል ሀገራት በኒውኩለር ኢንጂነሪግ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንድትሰጥ በአለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (IAEA) መመረጧን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በኢትዮጵያ ለሀገር ውስጥና ለአፍሪካ አባል ሀገራት የኒኩለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንዲሰጥ ስምምነት ላይ የተደረሰው፤ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ አለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (IAEA)፣ በ #ቻይና መንግስት የቺንጓ ዩኒቨርሲቲ፣ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ባደረጉት የምክክር መድረክ ነው ተብሏል።
ስምምነቱ በኢትዮጵያ የኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በመክፈት በኢንዱስትሪ፣ በጤና፣ በግብርና፣ በአካባቢ ሳይንስ፣ በማዕድን፣ በማኑፋክቸሪንግና በሌሎችም ዘርፎች ላይ አቅም በመፍጠር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ፤ በኢትዮጵያ የኒኩለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለአፍሪካ አባል ሀገራት እንዲሰጥ ኢትዮጵያ የተመረጠችው “ዘርፈ ብዙ ድርድሮች ተደርገውና የማስተናገድና አቅሟ ከግምት ውስጥ ገብቶ እንደሆነ” ገልፀዋል፡፡
በኢትዮጵያ የኑኩሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለመስጠት የሚያስችሉ ላብራቶሪና አስፈላጊ ግብዓቶች በአለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲና በቻይና መንግስት በኩል ድጋፍ እንደሚደረግ መግባባት ላይ ተደርሷል።
Read More
Source: addisstandardamharic
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አባል ሀገራት በኒውኩለር ኢንጂነሪግ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንድትሰጥ በአለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (IAEA) መመረጧን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በኢትዮጵያ ለሀገር ውስጥና ለአፍሪካ አባል ሀገራት የኒኩለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንዲሰጥ ስምምነት ላይ የተደረሰው፤ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ አለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (IAEA)፣ በ #ቻይና መንግስት የቺንጓ ዩኒቨርሲቲ፣ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ባደረጉት የምክክር መድረክ ነው ተብሏል።
ስምምነቱ በኢትዮጵያ የኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በመክፈት በኢንዱስትሪ፣ በጤና፣ በግብርና፣ በአካባቢ ሳይንስ፣ በማዕድን፣ በማኑፋክቸሪንግና በሌሎችም ዘርፎች ላይ አቅም በመፍጠር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ፤ በኢትዮጵያ የኒኩለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለአፍሪካ አባል ሀገራት እንዲሰጥ ኢትዮጵያ የተመረጠችው “ዘርፈ ብዙ ድርድሮች ተደርገውና የማስተናገድና አቅሟ ከግምት ውስጥ ገብቶ እንደሆነ” ገልፀዋል፡፡
በኢትዮጵያ የኑኩሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለመስጠት የሚያስችሉ ላብራቶሪና አስፈላጊ ግብዓቶች በአለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲና በቻይና መንግስት በኩል ድጋፍ እንደሚደረግ መግባባት ላይ ተደርሷል።
Read More
Source: addisstandardamharic
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
👍2❤1
#crypto
የዶናልድ ትራምፕ ልጅ ኤሪክ ትራምፕ አለም ላይ ያሉ ባንኮች Cryptocurrency መጠቀም ካልጀመሩ በ10 አመታት ውስጥ ድራሻቸው ይጠፋል ብሏል።
Join ➣ @memicrypto
የዶናልድ ትራምፕ ልጅ ኤሪክ ትራምፕ አለም ላይ ያሉ ባንኮች Cryptocurrency መጠቀም ካልጀመሩ በ10 አመታት ውስጥ ድራሻቸው ይጠፋል ብሏል።
Join ➣ @memicrypto
👍3❤1
#DV2026
የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (DV2026) ውጤት የፊታችን ቅድሜ ሚያዚያ 25/2017 ይፋ ይደረጋል።
ለዲቪ (Diversity Visa) 2026 ማመልከቻ የሞሉ በ https://dvprogram.state.gov/ ብቻ የማረጋገጫ ቁጥራቸውን በማስገባት ውጤቱን መመልከት ይችላሉ።
፨ጥንቃቄ፡ <የዲቪ (DV) ሎተሪ አሸንፋችኋል ፣ ከአሜሪካ ኤምባሲ ነው ምንደውለው / ይህን ኢሜል / ቴክስት የምንልከው> በማለት #የሚያጭበረብሩ አካላት ስለሚኖሩ አመልካቾች ጥንቃቄ አድርጉ። ማሸነፋችሁን ለመግለፅ ከየትም አይደወልም ምንም ዓይነት ቴክስትም አይላክም‼️
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (DV2026) ውጤት የፊታችን ቅድሜ ሚያዚያ 25/2017 ይፋ ይደረጋል።
ለዲቪ (Diversity Visa) 2026 ማመልከቻ የሞሉ በ https://dvprogram.state.gov/ ብቻ የማረጋገጫ ቁጥራቸውን በማስገባት ውጤቱን መመልከት ይችላሉ።
፨ጥንቃቄ፡ <የዲቪ (DV) ሎተሪ አሸንፋችኋል ፣ ከአሜሪካ ኤምባሲ ነው ምንደውለው / ይህን ኢሜል / ቴክስት የምንልከው> በማለት #የሚያጭበረብሩ አካላት ስለሚኖሩ አመልካቾች ጥንቃቄ አድርጉ። ማሸነፋችሁን ለመግለፅ ከየትም አይደወልም ምንም ዓይነት ቴክስትም አይላክም‼️
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
❤6
የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቀስ ንብረት እንዲኖራቸው የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ ለምክር ቤት ተላለፈ
የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ወይም ባለይዞታ የሚሆኑበትን አግባብ ለመደንገግ የወጣው ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ ፀደቀ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በረቂቅ አዋጁ ላይ ባደረገው ውይይት፣ ይህ አዲስ አሠራር የዜጎችን የመሬት ይዞታ የማግኘትና የመጠቀም መብት በማያጣብብ መልኩ ለውጭ ዜጎች ህጋዊ መሠረት መዘርጋቱ ለሀገሪቱ በርካታ ጥቅሞች እንዳሉት አጽንኦት ሰጥቷል።
ከእነዚህም ጥቅሞች መካከል የውጭ ካፒታል ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገባ ማበረታታት፣ የቤት ልማትና ተደራሽነትን ማነቃቃት፣ የመኖሪያ ቤት ፍላጎትና አቅርቦትን ሚዛናዊ ማድረግ እንዲሁም ለዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ይጠቀሳሉ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም ይህን ረቂቅ አዋጅ አፅድቆ ወደ ተግባር ሲገባ የውጭ ኢንቨስትመንትን በማሳደግና የሪል ስቴት ዘርፉን በማነቃቃት ረገድ ትልቅ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Source: capitalethiopia
Join ➣ @memicrypto
የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ወይም ባለይዞታ የሚሆኑበትን አግባብ ለመደንገግ የወጣው ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ ፀደቀ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በረቂቅ አዋጁ ላይ ባደረገው ውይይት፣ ይህ አዲስ አሠራር የዜጎችን የመሬት ይዞታ የማግኘትና የመጠቀም መብት በማያጣብብ መልኩ ለውጭ ዜጎች ህጋዊ መሠረት መዘርጋቱ ለሀገሪቱ በርካታ ጥቅሞች እንዳሉት አጽንኦት ሰጥቷል።
ከእነዚህም ጥቅሞች መካከል የውጭ ካፒታል ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገባ ማበረታታት፣ የቤት ልማትና ተደራሽነትን ማነቃቃት፣ የመኖሪያ ቤት ፍላጎትና አቅርቦትን ሚዛናዊ ማድረግ እንዲሁም ለዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ይጠቀሳሉ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም ይህን ረቂቅ አዋጅ አፅድቆ ወደ ተግባር ሲገባ የውጭ ኢንቨስትመንትን በማሳደግና የሪል ስቴት ዘርፉን በማነቃቃት ረገድ ትልቅ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Source: capitalethiopia
Join ➣ @memicrypto
👍2👏1
Best trading bot in telegram
Early traders always get benefit from it
Get big rewards only by trading
https://t.me/BlumCryptoTradingBot?start=0yOEG9X9D4
https://t.me/BlumCryptoTradingBot?start=0yOEG9X9D4
Early traders always get benefit from it
Get big rewards only by trading
https://t.me/BlumCryptoTradingBot?start=0yOEG9X9D4
https://t.me/BlumCryptoTradingBot?start=0yOEG9X9D4
Telegram
Blum Trading Bot
Blum Trading Bot, part of Blum ecosystem, built for lightning-fast on-chain trading/sniping memecoins and new tokens
Forwarded from Fanos Markets
I been searching about it for a while and it’s interesting to see that Binance Lab incubated this project 2x, not once but twice
Almost raised 5-10m+ in private market maybe at 100-150m valuation
And their primary goal is to transition from “tap to earn” to “trade to earn” using AI basically to compete with PumpFun.
It’s gonna be the Pumpfun of Ton Ecosystem, which will increase its value.
I think it’s not bad to farm this airdrop imo and it’s not by tap tapping only
Almost raised 5-10m+ in private market maybe at 100-150m valuation
And their primary goal is to transition from “tap to earn” to “trade to earn” using AI basically to compete with PumpFun.
It’s gonna be the Pumpfun of Ton Ecosystem, which will increase its value.
I think it’s not bad to farm this airdrop imo and it’s not by tap tapping only
#DV2026
ውጤት ተለቋል ✌️
Diversity Visa 2026 selections are now available. Enter your confirmation number at dvprogram.state.gov/ESC/ to check if you have been selected. This is the ONLY way to check your Diversity Visa entry status.
Join ➣ @memicrypto
ውጤት ተለቋል ✌️
Diversity Visa 2026 selections are now available. Enter your confirmation number at dvprogram.state.gov/ESC/ to check if you have been selected. This is the ONLY way to check your Diversity Visa entry status.
Join ➣ @memicrypto
❤3👍3
BTC is currently at $95,951.91
ETH is currently at $1,825.01
SOL is currently at $147.34
XRP is currently at $2.19
BNB is currently at $596.79
SUI is currently at $3.35
USDT is currently at $1.00
ETH is currently at $1,825.01
SOL is currently at $147.34
XRP is currently at $2.19
BNB is currently at $596.79
SUI is currently at $3.35
USDT is currently at $1.00
BTC is currently at $95,564.21
ETH is currently at $1,832.15
SOL is currently at $145.84
XRP is currently at $2.19
BNB is currently at $593.52
SUI is currently at $3.25
USDT is currently at $1.00
ETH is currently at $1,832.15
SOL is currently at $145.84
XRP is currently at $2.19
BNB is currently at $593.52
SUI is currently at $3.25
USDT is currently at $1.00
❤1👍1
በአምስተኛው ዙር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 60 ሚሊዮን ዶላር ለሽያጭ ማቅረቡን ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሚያካሄደው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 60 ሚሊዮን ዶላር ለሽያጭ ማቅረቡን አስታወቀ። በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ባንኮች የሚያቀርቡትን ዋጋ ነገ ከረፋድ አራት ሰዓት እስከ እኩለ ቀን እንዲያስገቡ ብሔራዊ ባንክ ጥሪ አቅርቧል።
ለነገ የታቀደው ጨረታ ኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ስርዓት ለውጥ ካደረገች ከሐምሌ 2016 ዓ.ም. ወዲህ አምስተኛ ነው። ብሔራዊ ባንክ ባለፉት አራት ዙሮች ባካሄዳቸው ጨረታዎች በድምሩ 355 ሚሊዮን ዶላር ለተሳታፊ ባንኮች አቅርቧል።
አቶ ማሞ ምህረቱ በገዢነት የሚመሩት ብሔራዊ ባንክ “በየሁለት ሳምንት ልዩነት ተመሳሳይ ጨረታ እንደሚያካሄድ ያስታወቀው ባለፈው መጋቢት ወር መጨረሻ ገደማ ነበር። በዚህ መልኩ የሚካሄደው ጨረታ እስከ 2017 በጀት ዓመት መጨረሻ ድረስ እንደሚካሄድ ብሔራዊ ባንክ ማስታወቁ አይዘነጋም።
በእነዚህ ጨረታዎች የሚቀርበው የውጭ ምንዛሬ መጠን “በወቅቱ ያለውን የውጪ ምንዛሬ ፍላጎት በማገናዘብ” እንደሚሆን አቶ ማሞ ምህረቱ በዚሁ ወቅት ተናግረው ነበር። በዚህ መሰረት ባለፈው መጋቢት ወር መጨረሻ በተካሄደው ጨረታ 50 ሚሊዮን ዶላር ለጨረታ የቀረበ ሲሆን በዚሁ ጊዜ ለአንድ ዶላር የቀረበው አማካይ ዋጋ 131.7 ብር ሆኖ ተመዝግቧል።
በተመሳሳይ መልኩ በሚዝያ ወር የመጀመሪያ ሳምንት በተካሄደ ጨረታ 70 ሚሊዮን ዶላር ለጨረታ ቀርቧል። ለአንድ ዶላር በአማካይ 131.1 ብር በቀረበበት በዚህ ጨረታ በጥያቄያቸው መሰረት ለ26 ባንኮች የውጭ ምንዛሬ መከፋፈሉን ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል። የነገው ጨረታ ውጤት አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ ይፋ እንደሚደረግ ባንኩ ገልጿል።
Source: ethiopiainsidernews
Join ➣ @memicrypto
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሚያካሄደው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 60 ሚሊዮን ዶላር ለሽያጭ ማቅረቡን አስታወቀ። በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ባንኮች የሚያቀርቡትን ዋጋ ነገ ከረፋድ አራት ሰዓት እስከ እኩለ ቀን እንዲያስገቡ ብሔራዊ ባንክ ጥሪ አቅርቧል።
ለነገ የታቀደው ጨረታ ኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ስርዓት ለውጥ ካደረገች ከሐምሌ 2016 ዓ.ም. ወዲህ አምስተኛ ነው። ብሔራዊ ባንክ ባለፉት አራት ዙሮች ባካሄዳቸው ጨረታዎች በድምሩ 355 ሚሊዮን ዶላር ለተሳታፊ ባንኮች አቅርቧል።
አቶ ማሞ ምህረቱ በገዢነት የሚመሩት ብሔራዊ ባንክ “በየሁለት ሳምንት ልዩነት ተመሳሳይ ጨረታ እንደሚያካሄድ ያስታወቀው ባለፈው መጋቢት ወር መጨረሻ ገደማ ነበር። በዚህ መልኩ የሚካሄደው ጨረታ እስከ 2017 በጀት ዓመት መጨረሻ ድረስ እንደሚካሄድ ብሔራዊ ባንክ ማስታወቁ አይዘነጋም።
በእነዚህ ጨረታዎች የሚቀርበው የውጭ ምንዛሬ መጠን “በወቅቱ ያለውን የውጪ ምንዛሬ ፍላጎት በማገናዘብ” እንደሚሆን አቶ ማሞ ምህረቱ በዚሁ ወቅት ተናግረው ነበር። በዚህ መሰረት ባለፈው መጋቢት ወር መጨረሻ በተካሄደው ጨረታ 50 ሚሊዮን ዶላር ለጨረታ የቀረበ ሲሆን በዚሁ ጊዜ ለአንድ ዶላር የቀረበው አማካይ ዋጋ 131.7 ብር ሆኖ ተመዝግቧል።
በተመሳሳይ መልኩ በሚዝያ ወር የመጀመሪያ ሳምንት በተካሄደ ጨረታ 70 ሚሊዮን ዶላር ለጨረታ ቀርቧል። ለአንድ ዶላር በአማካይ 131.1 ብር በቀረበበት በዚህ ጨረታ በጥያቄያቸው መሰረት ለ26 ባንኮች የውጭ ምንዛሬ መከፋፈሉን ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል። የነገው ጨረታ ውጤት አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ ይፋ እንደሚደረግ ባንኩ ገልጿል።
Source: ethiopiainsidernews
Join ➣ @memicrypto
👍2
Forwarded from Blum: All Crypto – One App
You can still use your saved tickets and earn 2x Blum Points.
Grab them all
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤2
Blum tickets ከ 3 ቀን ቡሀላ አይቀሩም ይጠፋል በተቻላችሁ አቅም eligable ሁኑ ticketochun ተጫወቱ
Blum is not like other telegram airdrop
Blum is not like other telegram airdrop
JUST IN: 🇺🇸 $2 trillion added to the US stock market at open.
All insider is here
We provides daily updates on business news and trends in the world, perfect for start-ups, entrepreneurs, business
Contact us: @zedreamer
Memi cryptos🙄💫
If you want to advertise you can apply here 🥰👇
https://telega.io/c/memicrypto
We provides daily updates on business news and trends in the world, perfect for start-ups, entrepreneurs, business
Contact us: @zedreamer
Memi cryptos🙄💫
If you want to advertise you can apply here 🥰👇
https://telega.io/c/memicrypto
Telega
Advertising in the Telegram channel «Memi crypto🙄» from 4.80 | Telega.io
Advertising in the telegram channel Memi crypto🙄 with a guarantee of placement! Telegram channel «@memicrypto». Category: Cryptocurrencies. Subscribers: 2233. Cost of advertising publication: $4.80.
𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮𝗻 𝗧𝗲𝗹𝗲𝗰𝗼𝗺𝗺𝘂𝗻𝗶𝗰𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻𝘀 𝗧𝗿𝗮𝗶𝗹𝗯𝗹𝗮𝘇𝗲𝗿 𝗼𝗻 𝗧𝗿𝗶𝗮𝗹
Websprix CEO Dawit Birhanu, the founder of one of Ethiopia’s first private ISPs, is behind bars in a criminal tax case that blends tax law with tech policy.
Read More
Source: shegamedia
Join ➣ @memicrypto
Websprix CEO Dawit Birhanu, the founder of one of Ethiopia’s first private ISPs, is behind bars in a criminal tax case that blends tax law with tech policy.
Read More
Source: shegamedia
Join ➣ @memicrypto