Ethio Inside FX $$( የስራ ማስታወቂያ)
2.4K subscribers
279 photos
10 videos
14 files
388 links
All insider is here
$$
get your work improve your carrier with us
We provides a community focused on building financial knowledge and long-term wealth.
Forex • Cryptocurrency • Wealth Education

Contact us: @zedreamer
Download Telegram
BTC is currently at $76,487.48

ETH is currently at $1,456.38

SOL is currently at $105.12

XRP is currently at $1.79

BNB is currently at $554.51

USDT is currently at $0.9992
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የንግድ ጦርነቱን ከቻይና እና አውሮፓ ህብረት ጋር ብቻ አድርገውታል።

ከቀናት በፊት ሁሉም ሃገራት ላይ ታሪፍ ጥለው የነበረ ሲሆን ዛሬ አፀፋዊ የታሪፍ እርምጃ ባልወሰዱ ሃገራት ላይ የጣሉት ታሪፍ ለ90 ቀናት ወደ ስራ እንዳይገባ አድርገዋል።

በአንፃሩ ዛሬ በአፀፋዊ የታሪፍ እርምጃ አሜሪካ ላይ 84% ታሪፍ የጣለችው ቻይና ላይ የ125% ታሪፍ ጥለዋል።

#economy #trade
👍1
BTC is currently at $84,651.68

ETH is currently at $1,649

SOL is currently at $130

XRP is currently at $2.14

BNB is currently at $598.29

USDT is currently at $0.9995
👍2
The $PAWS campaign is back – and it’s huge! 🐾

250M $PAWS only in the Blum Trading Bot:
🏆 Trade & climb the leaderboard
Be in the first 500 traders for flash rewards
📢 Post & tag to win the viral challenge

📅 April 16–30

👉 Join now!
👍3
BTC is currently $84,773.89

ETH is currently $1,667.54

SOL is currently $132.72

XRP is currently $2.15

BNB is currently $591.50

USDT is currently $0.9998
👍1
#economy #usd #usa

አሜሪካ ዶናልድ ትራምፕ ወደ ነጩ ቤተመንግስት ከተመለሱ በኋላ 21 ቢሊየን ዶላር ገቢ ከታሪፍ አግኝታለች።
BTC is currently at $84,395.44

ETH is currently at $1,594.14

SOL is currently at $133.20

XRP is currently at $2.09

BNB is currently at $585.72

USDT is currently at $0.9997
Bitcoin 88,000$ 💰
🔥2
btc $ 90 k 🚀
🔥3💅2👍1
What do you think about crypto
😭5
ከ31 ባንኮች መካከል 28ቱ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር መጭበርበራቸው ተገልጿል! በዚህ ዓመት ባንኮች ያጡት ገንዘብ ከዓምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ300 ሚሊዮን ብር ጭማሪ አለው!

የማጭበርበር ድርጊቶቹ የተፈጸሙት በሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶች፣ በተሰረቁ የATM ማሽኖች፣ በሐሰተኛ ቼኮች፣ በሐሰተኛ የስልክ መልዕክት እና ተያያዥ መንገዶች አማካኝነት ነው፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዓመታዊ የገንዘብ ደህንነት ሪፖርትን ጠቅሶ የፌደራል የሥነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሞሽን ነው ይፋ ያደረገው፡፡

Source: theethiopianeconomistview
Join ➣ @memicrypto
3👍1🥰1
ኢትዮ ቴሌኮም በጥቅምት ወር 10 በመቶ ድርሻውን ማለትም እያንዳንዳቸው 300 ብር ዋጋ ያላቸውን 100 ሚሊዮን መደበኛ አክሲዮኖች ለህዝብ በሽያጭ ማቅረቡ ይታወቃል።

የአክስዮን ሽያጩ ለ121 ቀናት ቆይቷል። አጠቃላይ 47,377 ኢትዮጵያውያን ኢንቨስተሮች ሼሮችን ገዝተዋል፤ በአጠቃላይ 10.7 ሚሊየን ሼሮችን ሽያጭ ተከናውኗል በገንዘብ ሲተመን 3.2 ቢሊዮን ብር ይይዛል።

አሁን ላይ በአክስዮን ሽያጩ የተገኘው 3.2 ቢሊየን ብር ገንዘብ እስካሁን ለምንም አይነት ጥቅም ሳይውል በዝግ አካውንት ተቀምጦ እንደሚገኝ ኢትዮ ቴሌኮም አሳውቋል።

Source: theethiopianeconomistview
Join ➣ @memicrypto
7
ኬንያ በ2025 የምስራቅ አፍሪካን ትልቁን ኢኮኖሚ በመሆን ኢትዮጵያን ልትቀድም ነው - አይኤምኤፍ

ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ባወጣው አዲስ ትንበያ መሰረት ኬንያ በ2025 የምስራቅ አፍሪካ ትልቁን ኢኮኖሚ በመሆን ኢትዮጵያን ልትቀድም ትችላለች።

ትላንት የወጣዉ አዲሱ ትንበያው እንደሚያመለክተው የኬንያ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) በ2025 ወደ 132 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ሲሆን ይህም የኢትዮጵያን 117 ቢሊዮን ዶላር ይበልጣል።

ይህ ትንበያ የወጣው የኢትዮጵያ ብር ምንዛሪ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መውደቁን ተከትሎ መሆኑ ተዘግቧል።

Read More

Source: capitalethiopia
Join ➣ @memicrypto
4👍2
IMF ይህ ዓመት ሲጠናቀቅ የኢትዮጵያ GDP 117 ቢሊየን ዶላር ሲሆን የኬንያ GDP 132 ቢሊየን ዶላር ይሆናል ሲል ትንበያ አውጥቷል! ይህ ማለት በምስራቅ አፍሪካ ኢትዮጵያ የነበራት የኢኮኖሚ መጠን መሪነት ወደ ኬንያ ይሸጋገራል ማለት ነው!

በኢትዮጲያ የምንዛሬ ሁኔታ በገበያ እንዲወሰን ከተደረገ ጀምሮ የብር የመግዛት አቅም መዳከሙ ጠቅላላ ሀገራዊ የምርት መጠኑን ቀንሶታል!

በዚህ ወቅት፡ አንድ የአሜሪካ ዶላር የ129 የኬንያ ሽልንግ ዋጋ አለው! እንዲሁም  የ131 የኢትዮጵያ ብር ዋጋ አለው (የብሄራዊ ባንክ የዶላር የጨረታ አማካይ ዋጋ ቢወሰድ)!

ከምንዛሬ ፖሊሲ ለውጡ በፊት (የዛሬ 10 ወር)  አንድ የአሜሪካ ዶላር የ57 የኢትዮጵያ ብር ዋጋ ነበረው (የባንኮች Official የሚጠቀስ ተመን ሲወሰድ)!

ኢትዮጵያ የምንዛሬ ፖሊሲ ለውጥ ከማድረጓ በፊት (2024) አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ የ134 የኬንያ ሽልንግ ዋጋ ነበረው!

ልዩነቱን የሚፈጥረው የኢትዮጵያ ብር በ10 ወር ውስጥ ከ57 ብር ወደ 131 ብር ሲወርድ የኬንያ ሽልንግ ከ134 ወደ 129 የኬንያ ሽልንግ ከፍ ነው ያለው!

Source: theethiopianeconomistview
Join ➣ @memicrypto
👍4
በኢትዮጵያ ጨምሮ በሌሎች አፍሪካ ሀገራት የሚንቀሳቀሰዉ "አግራ" በዩኤስኤአይዲ መቋረጥ 40 ሚሊዮን ዶላር አጣ

የአፍሪካ አረንጓዴ አብዮት ህብረት (AGRA) የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በወሰዱት የእርዳታ ቅነሳ ምክንያት 40 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት የገንዘብ ድጋፍ ማጣቱን አስታውቋል።

በኬንያ መቀመጫውን ያደረገዉ አግራ በኢትዮጵያ ጨምሮ በ12 የአፍሪካ አገራት ውስጥ ከትናንሽ አርሶ አደሮች ጋር በመተባበር የግብርና ልምዶችን ለማሻሻል፣ ገቢን ለማሳደግ እና ዘላቂ ልማትን ለማበረታታት የሚሰራ ግዙፍ ግብረሰናይ ተቋም ነው።

ድርጅቱ እንደገለፀዉ ከ ዩኤስኤአይዲ የሚገኘው የገንዘብ ድጋፍ መቋረጥ ቀደም ሲል የተጀመሩ ሥራዎችን እየጎዳ እንደሚገኝ ጠቁሟል።

የአግራ ፕሬዝዳንት አሊስ ሩህዌዛ እንደተናገሩት ሌሎች የአውሮፓ አገራት ለጋሾችም የገንዘብ ድጋፋቸውን እየቀነሱ መሆኑን ። ይሁን እንጂ የአሜሪካ የእርዳታ ቅነሳ የአፍሪካ አገራት በግብርናው ዘርፍ ላይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ እንደ "ማንቂያ ደዉል" መሆኑን መናገራቸውን  ኤኤፍፒ ዘግቧል።

ይህ የ 40 ሚሊዮን ዶላር ኪሳራ አግራ ከ ዩኤስኤአይዲ ሊያገኘው ከታቀደው 100 ሚሊዮን ዶላር የእርዳታ አካል እንደነበር ገልጿል።

በተመሳሳይ በዚህ ሳምንት የተባበሩት መንግስታት የዓለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ በቂ የገንዘብ ድጋፍ ባለመኖሩ 650,000 የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ያለባቸውን ሴቶችና ህጻናት እርዳታ ሊያቋርጥ እንደሚችል አስታውቋል።

Source: capitalethiopia
Join ➣ @memicrypto
2👍1
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዓለም ባንክ ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ሊቀበል ነው

መንግስታዊዉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለመጀመሪያ ጊዜ ከአለም ባንክ ከፍተኛ መጠን ያለው የገንዘብ ድጋፍ በሚቀጥለው ሳምንት መጀመሪያ ላይ ለመቀበል በዝግጅት መሆኑ ተጠቆመ ።

ከ650 ሚሊዮን ዶላር በላይ ከተመደበው ገንዘብ ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆነው በዚህ የመጀመሪያ ዙር ዝውውር እንደሚካተት ይጠበቃል።

ይህ በአፈጻጸም ላይ የተመሠረተ የገንዘብ ድጋፍ የአለም ባንክ የፋይናንስ ሴክተርን የማጠናከር ፕሮጀክት አካል ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፋይናንስ አቅሙን እንዲያሳድግና የኢትዮጵያን ሰፋ ያሉ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን እንዲደግፍ ያለመ ነው።

ባንኩ ይህንን ድጋፍ ለማግኘት መንግስት ቦንድ ማውጣትንና የቦርድ ስብጥርን ማስተካከልን ጨምሮ የተወሰኑ ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቷል።

ይህን ተከትሎ በሚቀጥለው ሳምንት ቢያንስ 350 ሚሊዮን ዶላር መቀበል እንደሚችል ይጠበቃል። ይህ የገንዘብ ድጋፍ በተለይም ባንኩ ቀደም ሲል ለመንግስት የልማት ድርጅቶች በሰጠው ያልተመለሰ ብድር ምክንያት ያጋጠሙትን የፋይናንስ ተግዳሮቶች ለማቃለል ትልቅ እገዛ ያደርጋል ተብሏል።

የኢትዮጵያ መንግስት የንግድ ባንኩን ካፒታል ለማጠናከር ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደርግም ተገልጿል። ባለሙያዎች ይህ የዓለም ባንክ ድጋፍ የሀገሪቱን የፋይናንስ ሴክተር ለማጠናከር ወሳኝ እርምጃ እንደሆነ ይስማማሉ።

Source: capitalethiopia
Join ➣ @memicrypto
#ETA

የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች ምዝገባ ጋር በተያያዘ ነገ ማክሰኞ ሚያዚያ 21/2017 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ የኦንላይን ስልጠና ይሰጣል።

ስልጠናው ለሁሉም የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል።

Meeting Link 👇 https://teams.microsoft.com/l/meetup-join/19%3ameeting_YzFiZTE1MzctNTY0ZS00N2IwLTg5ZjctZDQ5YTk4MGVhZGI4%40thread.v2/0?context=%7b%22Tid%22%3a%22f4180d10-2c68-4cc1-a74b-eb7feb34e00f%22%2c%22Oid%22%3a%22b21ac7f3-3155-42f6-bde2-b7aaa914ce6a%22%7d

User Name እና Password በተለያየ ምክንያት የረሳችሁ ተወካዮች ከዚህ ቀደም የተመዘገባችሁበትን Email በመጠቀምና Forgot Password የሚለውን በመጫን ማስተካከል ትችላላችሁ ተብሏል።
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
👍5
𝗠𝗼𝗿𝗲 𝗧𝗵𝗮𝗻 𝗛𝗮𝗹𝗳 𝗼𝗳 𝗔𝗱𝗱𝗶𝘀 𝗔𝗯𝗮𝗯𝗮’𝘀 𝗠𝗦𝗘𝘀 𝗢𝗽𝗲𝗿𝗮𝘁𝗲 𝗪𝗶𝘁𝗵𝗼𝘂𝘁 𝗗𝗶𝗴𝗶𝘁𝗮𝗹 𝗧𝗼𝗼𝗹𝘀, 𝗦𝘁𝘂𝗱𝘆 𝗦𝗵𝗼𝘄𝘀

Addis Ababa trails far behind in digital adoption among Micro and Small Enterprises (MSEs), ranking lowest out of five global cities in a new study by the Center for Financial Inclusion at Accion.

Read More

Source: shegamedia
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሀገራት በኒውክለር ኢንጂነሪግ የመጀመሪያ ዲግሪ እንድትሰጥ ተመረጠች

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አባል ሀገራት በኒውኩለር ኢንጂነሪግ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንድትሰጥ በአለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (IAEA) መመረጧን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።

በኢትዮጵያ ለሀገር ውስጥና ለአፍሪካ አባል ሀገራት የኒኩለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንዲሰጥ ስምምነት ላይ የተደረሰው፤ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ አለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (IAEA)፣ በ #ቻይና መንግስት የቺንጓ ዩኒቨርሲቲ፣ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ባደረጉት የምክክር መድረክ ነው ተብሏል።

ስምምነቱ በኢትዮጵያ የኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በመክፈት በኢንዱስትሪ፣ በጤና፣ በግብርና፣ በአካባቢ ሳይንስ፣ በማዕድን፣ በማኑፋክቸሪንግና በሌሎችም ዘርፎች ላይ አቅም በመፍጠር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ፤ በኢትዮጵያ የኒኩለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለአፍሪካ አባል ሀገራት እንዲሰጥ ኢትዮጵያ የተመረጠችው “ዘርፈ ብዙ ድርድሮች ተደርገውና የማስተናገድና አቅሟ ከግምት ውስጥ ገብቶ እንደሆነ” ገልፀዋል፡፡

በኢትዮጵያ የኑኩሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለመስጠት የሚያስችሉ ላብራቶሪና አስፈላጊ ግብዓቶች በአለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲና በቻይና መንግስት በኩል ድጋፍ እንደሚደረግ መግባባት ላይ ተደርሷል።

Read More

Source: addisstandardamharic
Join ➣ @memicrypto
Join ➣ @memicrypto
👍21
#crypto

የዶናልድ ትራምፕ ልጅ ኤሪክ ትራምፕ አለም ላይ ያሉ ባንኮች Cryptocurrency መጠቀም ካልጀመሩ በ10 አመታት ውስጥ ድራሻቸው ይጠፋል ብሏል።

Join ➣ @memicrypto
👍31